Deuteronomy 9:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ለሚነ፡ እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር፡ ነቲ ብሓያል ኢድካ ኻብ ግብጺ ዘውጻእካዮ ዕብየትካ እተበጀኻዮ ህዝብኻን ርስትኻን ኣይተጥፍኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት እን​ዲህ ብዬ ጸለ​ይሁ፦ የአ​ማ​ል​ክት ንጉሥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥ በታ​ላቅ ኀይ​ልህ የተ​ቤ​ዠ​ሃ​ቸ​ውን፥ በጠ​ነ​ከ​ረ​ች​ውም እጅ​ህና በተ​ዘ​ረ​ጋች ክን​ድህ ከግ​ብፅ ያወ​ጣ​ሃ​ቸ​ውን ሕዝ​ብ​ህ​ንና ርስ​ት​ህን አታ​ጥፋ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት እንዲህ ብዬ ጸለይሁ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ በታላቅነትህ የተቤዠኸውን፥ በጠነከረችውም እጅ ከግብፅ ያወጣኸውን ሕዝብህንና ርስትህን አታጥፋ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታም ፊት እንዲህ ብዬ ጸለይሁ፦ ‘ጌታ አምላኬ ሆይ፥ በታላቅነትህ የተቤዠኸውን፥ በጠነከረችውም እጅ ከግብጽ ያወጣኸውን ሕዝብህንና ርስትህን አታጥፋ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን መና ጎዳ ሀዋዳን ያጋደ ዎሳድ፤ ‘አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃን ዎዜዳነ ነ ምኖ ኩሽያን ግብጼፐ ከሴዳ፥ ነዉ ላታ ግድያ ነ አሳ ይሶፓርኪ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Med'inaa Godaa hawaadan yaagaade woossaad; ‹Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, neeni ne wolk'k'aama wolk'k'an wozeeddanne ne mino kushiyan Gibs'eppe Kesseedda, new laata gidiyaa ne asaa d'ayssoppaarikkii!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani woossashe, «Ubbaafe dhoqqa GODAWU! Neni ne gita wolqqaninne ne mino qesen wozzada Gibxeppe kessida ne dereza dhayssofarkkii!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ዎሳሼ፥ «ኡባፌ ቃ ጎዳዉ! ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ኔ ሚኖ ቄሴን ዎዛዳ ጊብጼፔ ኬሲዳ ኔ ዴሬዛ ይሶፋርኪ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ጎዳ ፆሳኮ ሀይሳዳ ያጋዳ ዎሳስ፤ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ኔኒ ነ ግታ ዎልቃን ዎዝዳነ ነ ምኖ ኩሸን ግብፀፈ ከስዳ፥ ነ ላታ ግድዳ ነ አሳ ይሶፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Godaa Xoossaako haysada yaagada woossas; “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, neeni ne gita wolqan wozidanne ne mino kushen Gibxefe kessida, ne laata gidida ne asaa dhaysofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በማለት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጸለይሁ፤ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ (አዶናይ ያህዌ) በታላቅ ኀይልህ የተቤዠኸውንና በኀያል ክንድህ ከግብፅ ያወጣኸውን፣ ያንተ ርስት የሆነውን ሕዝብህን አታጥፋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲህም ብዬ ጸለይኩ፥ ‘ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፥ በታላቅ ኀይልህና ብርታትህ ዋጅተህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸውን የራስህን ሕዝብ አታጥፋ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ድማ ‘ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር! ነቲ ብዕቤትካ ዘድሓንካዮ፥ ብሓያል ኢድካ እውን ካብ ግብፂ ዘውፃእኻዮ ህዝብኻን ርስትኻን ኣይተጥፍኣዮ።’
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ድማ ለመንክዎ፡ በልክውን፡ ኣታ እግዚኣብሄር ጎያታይ ነቲ ብዕቤትካ ዘድሓንካዮ ብሓያል ኢድካውን ካብ ግብጺ ዘውጻእካዮ ህዝብኻን ርስትኻን ኣይተጥፍእ።