Deuteronomy 9:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ እግዚኣብሄር ለሚነ፡ እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር፡ ነቲ ብሓያል ኢድካ ኻብ ግብጺ ዘውጻእካዮ ዕብየትካ እተበጀኻዮ ህዝብኻን ርስትኻን ኣይተጥፍኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ፊት እንዲህ ብዬ ጸለይሁ፦ የአማልክት ንጉሥ እግዚአብሔር ሆይ፥ በታላቅ ኀይልህ የተቤዠሃቸውን፥ በጠነከረችውም እጅህና በተዘረጋች ክንድህ ከግብፅ ያወጣሃቸውን ሕዝብህንና ርስትህን አታጥፋ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔርም ፊት እንዲህ ብዬ ጸለይሁ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ በታላቅነትህ የተቤዠኸውን፥ በጠነከረችውም እጅ ከግብፅ ያወጣኸውን ሕዝብህንና ርስትህን አታጥፋ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታም ፊት እንዲህ ብዬ ጸለይሁ፦ ‘ጌታ አምላኬ ሆይ፥ በታላቅነትህ የተቤዠኸውን፥ በጠነከረችውም እጅ ከግብጽ ያወጣኸውን ሕዝብህንና ርስትህን አታጥፋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳ ሀዋዳን ያጋደ ዎሳድ፤ ‘አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ኔን ነ ዎልቃማ ዎልቃን ዎዜዳነ ነ ምኖ ኩሽያን ግብጼፐ ከሴዳ፥ ነዉ ላታ ግድያ ነ አሳ ይሶፓርኪ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Godaa hawaadan yaagaade woossaad; ‹Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, neeni ne wolk'k'aama wolk'k'an wozeeddanne ne mino kushiyan Gibs'eppe Kesseedda, new laata gidiyaa ne asaa d'ayssoppaarikkii! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani woossashe, «Ubbaafe dhoqqa GODAWU! Neni ne gita wolqqaninne ne mino qesen wozzada Gibxeppe kessida ne dereza dhayssofarkkii! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዎሳሼ፥ «ኡባፌ ቃ ጎዳዉ! ኔኒ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ኔ ሚኖ ቄሴን ዎዛዳ ጊብጼፔ ኬሲዳ ኔ ዴሬዛ ይሶፋርኪ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ጎዳ ፆሳኮ ሀይሳዳ ያጋዳ ዎሳስ፤ “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ኔኒ ነ ግታ ዎልቃን ዎዝዳነ ነ ምኖ ኩሸን ግብፀፈ ከስዳ፥ ነ ላታ ግድዳ ነ አሳ ይሶፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Godaa Xoossaako haysada yaagada woossas; “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, neeni ne gita wolqan wozidanne ne mino kushen Gibxefe kessida, ne laata gidida ne asaa dhaysofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በማለት ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ጸለይሁ፤ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ (አዶናይ ያህዌ) በታላቅ ኀይልህ የተቤዠኸውንና በኀያል ክንድህ ከግብፅ ያወጣኸውን፣ ያንተ ርስት የሆነውን ሕዝብህን አታጥፋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህም ብዬ ጸለይኩ፥ ‘ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፥ በታላቅ ኀይልህና ብርታትህ ዋጅተህ ከግብጽ ምድር ያወጣኸውን የራስህን ሕዝብ አታጥፋ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ድማ ‘ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር! ነቲ ብዕቤትካ ዘድሓንካዮ፥ ብሓያል ኢድካ እውን ካብ ግብፂ ዘውፃእኻዮ ህዝብኻን ርስትኻን ኣይተጥፍኣዮ።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ድማ ለመንክዎ፡ በልክውን፡ ኣታ እግዚኣብሄር ጎያታይ ነቲ ብዕቤትካ ዘድሓንካዮ ብሓያል ኢድካውን ካብ ግብጺ ዘውጻእካዮ ህዝብኻን ርስትኻን ኣይተጥፍእ። |