Deuteronomy 9:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከምቲ ፈለማ ዝወደቕኩ፡ ንኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ተደፊአ። እግዚኣብሄር ከጥፍኣኩም እዩ ኢሉ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፦ ያጠ​ፋ​ችሁ ዘንድ ስለ ተና​ገረ ቀድሞ እንደ ለመ​ንሁ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ለመ​ንሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። አጠፋችኋለሁ ብሎ ስለ ተናገረ በወደቅሁበት ዘመን አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በእግዚአብሔር ፊት ወደቅሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አጠፋችኋለሁ፥ ብሎ ጌታም ስለ ተናገረ፥ በግንባሬ ተደፍቼ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በጌታ ፊት ወደቅሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ ህንተና ይሳና ጌዳ ድራዉ፥ ታን ሄ ኦይታሙ ጋላሳነ ኦይታሙ ቃማ መና ጎዳ ስንን ጉፋናደ ጋምኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Goday hinttena d'ayissana geedda diraw, taani he oytamu gallassaanne oytamu k'ammaa Med'inaa Godaa sintsan gufannaade gam"aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani istta dhayssana» giidi yootida gishshas tani he oyddu tammu gallassatanne oyddu tammu qammata GODAA sinththan gufannada gam7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስታ ይሳና» ጊዲ ዮቲዳ ጊሻስ ታኒ ሄ ኦይዱ ታሙ ጋላሳታኔ ኦይዱ ታሙ ቃማታ ጎዳ ሲንን ጉፋናዳ ጋምኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ህንተና ይሳና ግዳ ግሾ፥ ታኒ ኦይታሙ ጋላስነ ኦይታሙ ቃማ ጎዳ ስንን ጉፋናዳ ጋምአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday hintena dhaysana gida gisho, taani oytamu gallasinne oytamu qamma Godaa sinthan gufannada gam7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን እንደሚያጠፋችሁ ተናግሮ ስለ ነበር፣ በእነዚያ አርባ ቀናትና አርባ ሌሊቶች በእግዚአብሔር ፊት በግንባሬ ተደፋሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ከዚያም ሁሉ የተነሣ በእግዚአብሔር ፊት በግንባሬ ተደፍቼ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ቈየሁ፤ ይህንንም ያደረግኹት እርሱ ‘እደመስሳችኋለሁ’ ብሎ ስለ ነበር ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄርውን፥ ‘ከጥፍኦም እየ’ ኢሉ ስለ ዝነበረ፥ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፋእኹ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር፡ ከጥፍኦም እየ፡ ኢሉ ስለ ዝነበረ በተን ተደፍኤን ዝነበርኩ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፋኣኩ።