Deuteronomy 9:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምቲ ፈለማ ዝወደቕኩ፡ ንኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ተደፊአ። እግዚኣብሄር ከጥፍኣኩም እዩ ኢሉ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እግዚአብሔርም፦ ያጠፋችሁ ዘንድ ስለ ተናገረ ቀድሞ እንደ ለመንሁ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በእግዚአብሔር ፊት ለመንሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። አጠፋችኋለሁ ብሎ ስለ ተናገረ በወደቅሁበት ዘመን አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በእግዚአብሔር ፊት ወደቅሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አጠፋችኋለሁ፥ ብሎ ጌታም ስለ ተናገረ፥ በግንባሬ ተደፍቼ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት በጌታ ፊት ወደቅሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ህንተና ይሳና ጌዳ ድራዉ፥ ታን ሄ ኦይታሙ ጋላሳነ ኦይታሙ ቃማ መና ጎዳ ስንን ጉፋናደ ጋምኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday hinttena d'ayissana geedda diraw, taani he oytamu gallassaanne oytamu k'ammaa Med'inaa Godaa sintsan gufannaade gam"aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani istta dhayssana» giidi yootida gishshas tani he oyddu tammu gallassatanne oyddu tammu qammata GODAA sinththan gufannada gam7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስታ ይሳና» ጊዲ ዮቲዳ ጊሻስ ታኒ ሄ ኦይዱ ታሙ ጋላሳታኔ ኦይዱ ታሙ ቃማታ ጎዳ ሲንን ጉፋናዳ ጋምኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ህንተና ይሳና ግዳ ግሾ፥ ታኒ ኦይታሙ ጋላስነ ኦይታሙ ቃማ ጎዳ ስንን ጉፋናዳ ጋምአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday hintena dhaysana gida gisho, taani oytamu gallasinne oytamu qamma Godaa sinthan gufannada gam7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን እንደሚያጠፋችሁ ተናግሮ ስለ ነበር፣ በእነዚያ አርባ ቀናትና አርባ ሌሊቶች በእግዚአብሔር ፊት በግንባሬ ተደፋሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚያም ሁሉ የተነሣ በእግዚአብሔር ፊት በግንባሬ ተደፍቼ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ቈየሁ፤ ይህንንም ያደረግኹት እርሱ ‘እደመስሳችኋለሁ’ ብሎ ስለ ነበር ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄርውን፥ ‘ከጥፍኦም እየ’ ኢሉ ስለ ዝነበረ፥ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፋእኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር፡ ከጥፍኦም እየ፡ ኢሉ ስለ ዝነበረ በተን ተደፍኤን ዝነበርኩ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፋኣኩ። |