Deuteronomy 9:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ፡ እግዚኣብሄር ካብ ቃዴሽ-ባርኔያ፡ ደይብኩም ነታ ዝሃብኩኹም ምድሪ ውሰዳ፡ ክትብሉ ምስ ለኣኸኩም። ሽዑ ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዓመጽኩም፡ ኣይኣመንኩምዎን ድምጹውን ኣይሰማዕኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፦ ውጡ፤ የሰ​ጠ​ኋ​ች​ሁ​ንም ምድር ውረሱ ብሎ ከቃ​ዴስ በርኔ በላ​ካ​ችሁ ጊዜ በአ​ም​ላ​ካ​ችሁ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ዐመ​ፃ​ችሁ፤ በእ​ር​ሱም አላ​መ​ና​ች​ሁም፤ ቃሉ​ንም አል​ሰ​ማ​ች​ሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። ውጡ የሰጠኋችሁንም ምድር ውረሱ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁ ጊዜ፥ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ቃል ዐመፃችሁ፥ በእርሱም አላመናችሁም፥ ድምፁንም አልሰማችሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም፥ ‘ውጡ የሰጠኋችሁንም ምድር ውረሱ’ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁ ጊዜ፥ በጌታ በአምላካችሁ ቃል ላይ ዐመፃችሁ፥ በእርሱም አላመናችሁም፥ ለቃሉም አልታዛችሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተና፥ ‘ቢተ፥ ታን ህንተንቶ እሜዳ ቢታ ላትተ’ ያጊደ፥ ቃዴሳ-ባርነፐ የዴዳ ዎደካ፥ ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አዛዙዋ እጺደ ማካሌድታ፤ አን አማነትበይክታ ዎይ አ ቃላዉካ አዛዘትበይክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hinttena, ‹Biite, taani hinttenttoo immeedda biittaa laattite› yaagiide, K'aadeesa-Barnneppe yeddeedda wodekka, hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa azazuwaa is's'iide makkaleeddita; aan ammanettibeykkita woy Aa k'aalawukka azazettibeykkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY inttena, «Biite! Ta inttes immida hidota biittayo laattite» giidi inttena Qaadeese Barineppe kiittida wode intte iza bolla makkallideta attiin izan ammanettibeekketa; iza qaalaska azazettibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢንቴና፥ «ቢቴ! ታ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቢታዮ ላቲቴ» ጊዲ ኢንቴና ቃዴሴ ባሪኔፔ ኪቲዳ ዎዴ ኢንቴ ኢዛ ቦላ ማካሊዴታ ኣቲን ኢዛን ኣማኔቲቤኬታ፤ ኢዛ ቃላስካ ኣዛዜቲቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ህንተኮ፥ “ብድ፥ ታኒ ህንተዉ እምዳ ቢታ ላትተ” ያግድ፥ ቃደስ-ባርነፈ የድዳ ዎደካ ህንተ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ኪታ እፅድ ማካልደታ። እያዉ አማነትበከታ ዎይኮ እያ ቃላስ ኪተትበከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday hinteko, “Bidi, taani hintew immida biitta laattite” yaagidi, Qaades-Barnefe yeddida wodeka hinte Godaa, hinte Xoossaa kiita ixidi makallideta. Iyaw ammanetibeketa woyko iya qaalas kiitetibeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ከቃዴስ በርኔ ባስወጣችሁ ጊዜ፣ “ውጡ፤ የሰጠኋችሁንም ምድር ርስት አድርጋችሁ ውረሷት” አላችሁ። እናንተ ግን በአምላካችሁ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዝ ላይ ዐመፃችሁ፤ እርሱን አልታመናችሁበትም፤ አልታዘዛችሁትምም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር፥ ‘ሂዱ፤ የሰጠኋችሁንም የተስፋ ምድር ውረሱ’ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁም ጊዜ በእርሱ ላይ ዐመፃችሁ እንጂ አልተማመናችሁበትም፤ ለቃሉም አልታዘዛችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከምኡውን እግዚኣብሄር ‘ደይቡ እሞ ነታ ዝሃብኩኹም ምድሪ ውረስዋ’ ኢሉ ኻብ ቃዴስ በርኔ ምስ ለኣኸኩም፥ ኣብ ልዕሊ ቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዓመፅኩም። ንእግዚኣብሄር ኣይኣመንኩምዎን፤ ቃሉውን ኣይሰማዕኹምን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ፡ ደይቡ እሞ ነታ ዝሀብኩምኹም ምድሪ ወረስዋ፡ ኢሉ ኻብ ቃዴስባርኔዓ ምስ ለአኽኩም ሽዑ ንትእዛዝ ኣግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዐሎኽምዎ ኣይአመንኩምዎን ቃሉውን ኣይሰማዕኩምን።