Deuteronomy 9:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ፡ እግዚኣብሄር ካብ ቃዴሽ-ባርኔያ፡ ደይብኩም ነታ ዝሃብኩኹም ምድሪ ውሰዳ፡ ክትብሉ ምስ ለኣኸኩም። ሽዑ ካብ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዓመጽኩም፡ ኣይኣመንኩምዎን ድምጹውን ኣይሰማዕኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፦ ውጡ፤ የሰጠኋችሁንም ምድር ውረሱ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁ ጊዜ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ቃል ዐመፃችሁ፤ በእርሱም አላመናችሁም፤ ቃሉንም አልሰማችሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ውጡ የሰጠኋችሁንም ምድር ውረሱ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁ ጊዜ፥ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ቃል ዐመፃችሁ፥ በእርሱም አላመናችሁም፥ ድምፁንም አልሰማችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፥ ‘ውጡ የሰጠኋችሁንም ምድር ውረሱ’ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁ ጊዜ፥ በጌታ በአምላካችሁ ቃል ላይ ዐመፃችሁ፥ በእርሱም አላመናችሁም፥ ለቃሉም አልታዛችሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተና፥ ‘ቢተ፥ ታን ህንተንቶ እሜዳ ቢታ ላትተ’ ያጊደ፥ ቃዴሳ-ባርነፐ የዴዳ ዎደካ፥ ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አዛዙዋ እጺደ ማካሌድታ፤ አን አማነትበይክታ ዎይ አ ቃላዉካ አዛዘትበይክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hinttena, ‹Biite, taani hinttenttoo immeedda biittaa laattite› yaagiide, K'aadeesa-Barnneppe yeddeedda wodekka, hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa azazuwaa is's'iide makkaleeddita; aan ammanettibeykkita woy Aa k'aalawukka azazettibeykkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY inttena, «Biite! Ta inttes immida hidota biittayo laattite» giidi inttena Qaadeese Barineppe kiittida wode intte iza bolla makkallideta attiin izan ammanettibeekketa; iza qaalaska azazettibeekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴና፥ «ቢቴ! ታ ኢንቴስ ኢሚዳ ሂዶታ ቢታዮ ላቲቴ» ጊዲ ኢንቴና ቃዴሴ ባሪኔፔ ኪቲዳ ዎዴ ኢንቴ ኢዛ ቦላ ማካሊዴታ ኣቲን ኢዛን ኣማኔቲቤኬታ፤ ኢዛ ቃላስካ ኣዛዜቲቤኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ህንተኮ፥ “ብድ፥ ታኒ ህንተዉ እምዳ ቢታ ላትተ” ያግድ፥ ቃደስ-ባርነፈ የድዳ ዎደካ ህንተ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ኪታ እፅድ ማካልደታ። እያዉ አማነትበከታ ዎይኮ እያ ቃላስ ኪተትበከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday hinteko, “Bidi, taani hintew immida biitta laattite” yaagidi, Qaades-Barnefe yeddida wodeka hinte Godaa, hinte Xoossaa kiita ixidi makallideta. Iyaw ammanetibeketa woyko iya qaalas kiitetibeketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ከቃዴስ በርኔ ባስወጣችሁ ጊዜ፣ “ውጡ፤ የሰጠኋችሁንም ምድር ርስት አድርጋችሁ ውረሷት” አላችሁ። እናንተ ግን በአምላካችሁ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትእዛዝ ላይ ዐመፃችሁ፤ እርሱን አልታመናችሁበትም፤ አልታዘዛችሁትምም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር፥ ‘ሂዱ፤ የሰጠኋችሁንም የተስፋ ምድር ውረሱ’ ብሎ ከቃዴስ በርኔ በላካችሁም ጊዜ በእርሱ ላይ ዐመፃችሁ እንጂ አልተማመናችሁበትም፤ ለቃሉም አልታዘዛችሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ከምኡውን እግዚኣብሄር ‘ደይቡ እሞ ነታ ዝሃብኩኹም ምድሪ ውረስዋ’ ኢሉ ኻብ ቃዴስ በርኔ ምስ ለኣኸኩም፥ ኣብ ልዕሊ ቓል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዓመፅኩም። ንእግዚኣብሄር ኣይኣመንኩምዎን፤ ቃሉውን ኣይሰማዕኹምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ፡ ደይቡ እሞ ነታ ዝሀብኩምኹም ምድሪ ወረስዋ፡ ኢሉ ኻብ ቃዴስባርኔዓ ምስ ለአኽኩም ሽዑ ንትእዛዝ ኣግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዐሎኽምዎ ኣይአመንኩምዎን ቃሉውን ኣይሰማዕኩምን። |