Deuteronomy 9:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓጢኣትካ ድማ፡ ነታ ዝሰራሕካያ ጤለ-በጊዕ ወሲደ፡ ብሓዊ ኣቃጺለያ፡ ከም ሓመድ ክሳዕ ዚንእስ ድማ ኣዝየ ረቂቕኩዋ፡ ኣጸቢቐ ድማ ፈረስክዋ። ሓመድ ድማ ናብቲ ኻብ ከረን ዚወጽእ ሩባ ደርበኽዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ አደ​ረ​ጋ​ች​ሁ​ትም ኀጢ​አት የጥ​ጃ​ውን ምስል ወሰ​ድሁ፤ በእ​ሳ​ትም አቃ​ጠ​ል​ሁት፤ አደ​ቀ​ቅ​ሁ​ትም፤ እንደ ትቢ​ያም እስ​ኪ​ሆን ድረስ ፈጨ​ሁት፤ እንደ ትቢ​ያም ሆነ፤ ትቢ​ያ​ው​ንም ከተ​ራ​ራው በሚ​ወ​ርድ ወንዝ ጨመ​ር​ሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያደረጋችሁትንም ኃጢአት ጥጃውን ወሰድሁ፥ በእሳትም አቃጠልሁት፥ አደቀቅሁትም፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨሁት፤ ትቢያውንም ከተራራ በሚወርድ ወንዝ ጣልሁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራችሁትንም ጥጃ ምስል፥ ኃጢአት ያደረጋችሁበትንም ወሰድሁ፥ በእሳትም አቃጠልሁት፥ አደቀቅሁትም፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨሁት፥ ትቢያውንም ከተራራ በሚወርድ ወንዝ ጣልሁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተ መዳ ሄ ናጋራን ኩሜዳ ኮሩማ ምስልያ አካደ፥ ታማን ጹጋድ፤ ያታደ አ ክንቼሬደ እ ባናዳን ሊቃና ጋካናዉ ጋጫድ፤ ሄ ባና ደርያፐ ጎግያ ሃን ኦላድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hintte med'd'eedda he nagaran kumeedda korumaa misiliyaa akkaade, taman s'uuggaad; yaataade Aa kinchchereetsaade I baanaadan liik'ana gakkanaw gaac'c'aad; he baanaa deriyaappe goggiyaa haatsaan olaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani intte medhdhida he nagaran kumida mara misleza ekkada taman xuuggadis; izakka kinchchereththa gudulla mala liiqisada zumaa bollafe duge goggiza haaththan yeggadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴ ሜዳ ሄ ናጋራን ኩሚዳ ማራ ሚስሌዛ ኤካዳ ታማን ጹጋዲስ፤ ኢዛካ ኪንቼሬ ጉዱላ ማላ ሊቂሳዳ ዙማ ቦላፌ ዱጌ ጎጊዛ ሃን ዬጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ህንተ ናጋራን ኩምዳ ሄ ማራ ምስልያ ኤካዳ፥ ታማን ፁጋስ። እያ ትንቸረ ጋጫዳ ለ ከሳስ፤ ሄ ልያ ዙማፐ ጎግያ ሃራ የዳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani hinte nagaran kumida he mara misiliya ekada, taman xuuggas. Iya tincheretha gaaccada dhiille kessas; he dhiilliya zumaape goggiya haathara yeddas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም ያን የኀጢአት ሥራችሁን፣ አበጅታችሁት የነበረውን ጥጃ ወስጄ በእሳት አቃጠልሁት፤ ከዚያም ሰባብሬ እንደ ትቢያ ዱቄት እስኪሆን ድረስ ፈጭቼ ከተራራው በሚወርደው ጅረት ውስጥ በተንሁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያንንም በጥጃ አምሳል አቅልጣችሁ የሠራችሁትን በኃጢአት የተሞላ አጸያፊ ምስል አንሥቼ እሳት ውስጥ ጣልኩት፤ እርሱንም ሰባብሬ እንደ ትቢያ አደቀቅሁት፤ ትቢያውንም ከተራራው በሚወርደው ውሃ ውስጥ ጨመርኩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ዝሰራሕኹምዎ ግብሪ ሓጢኣትኩም ዝኾነ ምራኽ ወሲደ ብሓዊ ኣቃፀልክዎ። ሽዑ ቐጥቂጠ ኸም በነንታ ኽሳዕ ዝኸውን ጠሓንክዎ፤ ነቲ በነንታውን ናብቲ ኻብ እምባ ዝወርድ ሩባ በተንክዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ዝገበርኩምዎ ሓጢኣትኩም፡ ነቲ ምራኽ ወሲደ ብሓዊ ኣንደድክዎ ቀጥቂጠ ኸም ተጎጓ ኽሳዕ ዚኸውን ኣድኪመ ተሓንክዎ፡ ነቲ ተጎጓ ኸአ ናብቲ ኻብቲ ኸረን ዚወርድ ርባ ደርቤኽዎ።