Deuteronomy 9:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓጢኣትካ ድማ፡ ነታ ዝሰራሕካያ ጤለ-በጊዕ ወሲደ፡ ብሓዊ ኣቃጺለያ፡ ከም ሓመድ ክሳዕ ዚንእስ ድማ ኣዝየ ረቂቕኩዋ፡ ኣጸቢቐ ድማ ፈረስክዋ። ሓመድ ድማ ናብቲ ኻብ ከረን ዚወጽእ ሩባ ደርበኽዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ አደረጋችሁትም ኀጢአት የጥጃውን ምስል ወሰድሁ፤ በእሳትም አቃጠልሁት፤ አደቀቅሁትም፤ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨሁት፤ እንደ ትቢያም ሆነ፤ ትቢያውንም ከተራራው በሚወርድ ወንዝ ጨመርሁት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያደረጋችሁትንም ኃጢአት ጥጃውን ወሰድሁ፥ በእሳትም አቃጠልሁት፥ አደቀቅሁትም፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨሁት፤ ትቢያውንም ከተራራ በሚወርድ ወንዝ ጣልሁት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራችሁትንም ጥጃ ምስል፥ ኃጢአት ያደረጋችሁበትንም ወሰድሁ፥ በእሳትም አቃጠልሁት፥ አደቀቅሁትም፥ እንደ ትቢያም እስኪሆን ድረስ ፈጨሁት፥ ትቢያውንም ከተራራ በሚወርድ ወንዝ ጣልሁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተ መዳ ሄ ናጋራን ኩሜዳ ኮሩማ ምስልያ አካደ፥ ታማን ጹጋድ፤ ያታደ አ ክንቼሬደ እ ባናዳን ሊቃና ጋካናዉ ጋጫድ፤ ሄ ባና ደርያፐ ጎግያ ሃን ኦላድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hintte med'd'eedda he nagaran kumeedda korumaa misiliyaa akkaade, taman s'uuggaad; yaataade Aa kinchchereetsaade I baanaadan liik'ana gakkanaw gaac'c'aad; he baanaa deriyaappe goggiyaa haatsaan olaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani intte medhdhida he nagaran kumida mara misleza ekkada taman xuuggadis; izakka kinchchereththa gudulla mala liiqisada zumaa bollafe duge goggiza haaththan yeggadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴ ሜዳ ሄ ናጋራን ኩሚዳ ማራ ሚስሌዛ ኤካዳ ታማን ጹጋዲስ፤ ኢዛካ ኪንቼሬ ጉዱላ ማላ ሊቂሳዳ ዙማ ቦላፌ ዱጌ ጎጊዛ ሃን ዬጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ህንተ ናጋራን ኩምዳ ሄ ማራ ምስልያ ኤካዳ፥ ታማን ፁጋስ። እያ ትንቸረ ጋጫዳ ለ ከሳስ፤ ሄ ልያ ዙማፐ ጎግያ ሃራ የዳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani hinte nagaran kumida he mara misiliya ekada, taman xuuggas. Iya tincheretha gaaccada dhiille kessas; he dhiilliya zumaape goggiya haathara yeddas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ያን የኀጢአት ሥራችሁን፣ አበጅታችሁት የነበረውን ጥጃ ወስጄ በእሳት አቃጠልሁት፤ ከዚያም ሰባብሬ እንደ ትቢያ ዱቄት እስኪሆን ድረስ ፈጭቼ ከተራራው በሚወርደው ጅረት ውስጥ በተንሁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያንንም በጥጃ አምሳል አቅልጣችሁ የሠራችሁትን በኃጢአት የተሞላ አጸያፊ ምስል አንሥቼ እሳት ውስጥ ጣልኩት፤ እርሱንም ሰባብሬ እንደ ትቢያ አደቀቅሁት፤ ትቢያውንም ከተራራው በሚወርደው ውሃ ውስጥ ጨመርኩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዝሰራሕኹምዎ ግብሪ ሓጢኣትኩም ዝኾነ ምራኽ ወሲደ ብሓዊ ኣቃፀልክዎ። ሽዑ ቐጥቂጠ ኸም በነንታ ኽሳዕ ዝኸውን ጠሓንክዎ፤ ነቲ በነንታውን ናብቲ ኻብ እምባ ዝወርድ ሩባ በተንክዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ዝገበርኩምዎ ሓጢኣትኩም፡ ነቲ ምራኽ ወሲደ ብሓዊ ኣንደድክዎ ቀጥቂጠ ኸም ተጎጓ ኽሳዕ ዚኸውን ኣድኪመ ተሓንክዎ፡ ነቲ ተጎጓ ኸአ ናብቲ ኻብቲ ኸረን ዚወርድ ርባ ደርቤኽዎ። |