Deuteronomy 9:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ድማ ከም ቀዳመይቲ ግዜ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፊአ። ብሰሪ እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባርኩም፡ ንእግዚኣብሄር ኬቘጥዕኩም ዝገበርኩምዎ ዅሉ ሓጢኣትኩም፡ እንጌራ ኣይበልዕኩን ማይ ኣይሰተኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ሠራ​ች​ሁት ኀጢ​አት ሁሉ፥ እር​ሱ​ንም ለማ​ስ​ቈ​ጣት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ የሆ​ነ​ውን ነገር ስላ​ደ​ረ​ጋ​ችሁ፥ እንደ ፊተ​ኛው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ዳግ​መኛ ለመ​ንሁ፤ እን​ጀራ አል​በ​ላ​ሁም፥ ውኃም አል​ጠ​ጣ​ሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ሠራችሁት ኃጢአት ሁሉ፥ እርሱንም ለማስቈጣት በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ስላደረጋችሁ፥ እግዚአብሔር ሊያጠፋችሁ ከተቈጣባችሁ ከቍጣውና ከመዓቱ የተነሣ ስለ ፈራሁ፥ እንደ ፊተኛው በእግዚአብሔር ፊት አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ወደቅሁ፤ እንጀራ አልበላሁም፥ ውኃም አልጠጣሁም። እግዚአብሔርም በዚያን ጊዜ ደግሞ ሰማኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ እንደገና አርባ ቀንና አርባ ሌሊት እህል ሳልቀምስና ውኃ ሳልጠጣ በጌታ ፊት በግንባሬ ተደፍቼ ቆየሁ። ይህንንም ያደረግኹት ስለ ሠራችሁት ኃጢአት ሁሉ፥ እርሱንም ለማስቆጣት በጌታ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ስላደረጋችሁ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋፐ ጉይያን፥ ታን ህንተ ኦዳ ናጋራ ኡባ ድራዉ፥ ሄዌነ መና ጎዳ ሀንቀናዉ ህንተ አ ስንን ኢታባ ኦዳ ድራዉ፥ ካሰዋዳንካ ኦይታሙ ጋላሳነ ኦይታሙ ቃማ መና ጎዳ ስንን ጉፋናደ ጋምኣድ፤ ሄ ዎደ ታን ቁማ ማበይከ፤ ሃካ ኡሻበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaappe guyyiyaan, taani hintte ootseedda nagaraa ubbaa diraw, hewenne Med'inaa Godaa hank'k'etsanaw hintte Aa sintsan iitabaa ootseedda diraw, kasewaadankka oytamu gallassaanne oytamu k'ammaa Med'inaa Godaa sintsan gufannaade gam"aad; he wode taani k'uma mabeykke; haatsaakka ushabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye intte keehi iita nagara ooththidi GODAA hanqeththida gaason tani oyddu tammu gallassinne oyddu tammu qamma gakkanaas aykkoka monttanne uyontta GODAA sinththan gufannada gam7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴ ኬሂ ኢታ ናጋራ ኦዲ ጎዳ ሃንቄዳ ጋሶን ታኒ ኦይዱ ታሙ ጋላሲኔ ኦይዱ ታሙ ቃማ ጋካናስ ኣይኮካ ሞንታኔ ኡዮንታ ጎዳ ሲንን ጉፋናዳ ጋምኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ይሎያናዉ ህንተ እያ ስንን ኢታ ኦሶ ኦድ፥ ናጋራ ኦዳ ግሾ፥ ካሰይሳዳ ኦይታሙ ጋላስነ ኦይታሙ ቃማ ጎዳ ስንን ጉፋናዳ ጋምአስ፤ ሄ ዎደ ታ ካ ማብከ፤ ሃ ኡያብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Godaa yiloyanaw hinte iya sinthan iita ooso oothidi, nagara oothida gisho, kaseysada oytamu gallasinne oytamu qamma Godaa sinthan gufannada gam7as; he wode ta kathi mabike; haathe uyabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ክፉ ነገርን በመፈጸም ለቍጣ እንዲነሣሣ የሚያደርገውን ኀጢአት ሁሉ ስለ ሠራችሁ፣ እህል ውሃ ሳልቀምስ አርባ ቀንና አርባ ሌሊት እንደ ገና በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት በግምባሬ ተደፋሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ እንደገና አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ምንም ነገር ሳልበላና ሳልጠጣ በእግዚአብሔር ፊት በግንባሬ ተደፍቼ ቈየሁ። ይህንንም ያደረግኹት እግዚአብሔርን የሚያሳዝን ኃጢአት ሠርታችሁ እርሱን በማስቈጣታችሁ ምክንያት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከም ብሓድሽ ድማ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፋእኹ። በቲ ዅሉ ዝገበርኩምዎ ሓጢኣት፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ብምግባር ስለ ዘቘጣዕኹምዎ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን እንጀራ ኣይበላዕኹን፥ ማይውን ኣይሰተኹን።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ እግዚኣብሄር ብኣኻትኩም ነዲሩ ኾርይዋ ዝነበረ ኹራ ኸየጥፍኣኩም ፈራህኩ ኣሞ፡ ብዛዕባ እቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ዝኾነ ምእንቲ ኸተኾርይዎ ዝገበርኩምዎ ኹሉ ሓጢኣት፡ ከምቲ ቐዳማይ እንጌራ ኸይበላዕኩ ማይ ከይሰቴኹ፡ ኣርብዓ መዓልትን ኣርብዓ ለይትን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ተደፋኣኩ። በታ ጊዜ እቲኣውን እግዚኣብሄር ሰምዓኒ።