Deuteronomy 9:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርኤኹ፡ እንሆ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ሓጢኣት ገበርኩም፡ ንርእስኹምውን ዝፈሰሰ ጤለ በጊዕ ገበርኩም። ካብቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ መገዲ ቀልጢፍካ ርሒቕካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ በአ​ም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት እንደ በደ​ላ​ችሁ፥ ለእ​ና​ን​ተም ቀልጦ የተ​ሠራ ምስል ሠር​ታ​ችሁ ልት​ጠ​ብ​ቁት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ካዘ​ዛ​ችሁ መን​ገድ ፈጥ​ና​ችሁ ፈቀቅ እን​ዳ​ላ​ችሁ ባየሁ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተመለከትሁም፤ እነሆ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በድላችሁ ነበር፥ ለእናንተም ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ሠርታችሁ ነበር፤ እግዚአብሔር ካዘዛችሁ መንገድ ፈጥናችሁ ፈቀቅ ብላችሁ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተመለከትሁም፥ እነሆ፥ አምላካችሁን ጌታ በድላችሁ ነበር፥ ለእናንተም ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ሠርታችሁ ነበር፤ ጌታ ካዘዛችሁ መንገድ ፈጥናችሁ ፈቀቅ ብላችሁ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ ጼልያ ዎደ፥ ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ቦላ ናጋራ ኦዳዋ በኣድ፤ ህንተ ሲልሲደ መዳ ኮሩማ ምስልያ ህንተንቶ ኤቃ ኦደ ጊግሴድታ። ህንተ መና ጎዳይ ህንተና አዛዜዳ ኦግያፐ ኤለካ ዎራ ስሜድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta s'eelliyaa wode, hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa bolla nagaraa ootseeddawaa be'aad; hintte siilissiide med'd'eedda korumaa misiliyaa hinttenttoo eek'aa ootsiide giigisseeddita. Hintte Med'inaa Goday hinttena azazeedda ogiyaappe ellekka wora simmeeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteka GODAA intte Xoossay inttes immida azazota menththidi kare kezideta; worqqafe seerisidi medhdhida mara misleza inttes eeqa xoos ooththideta; hessan intte intte GODAA bolla makkallidayssa ta be7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ኣዛዞታ ሜንዲ ካሬ ኬዚዴታ፤ ዎርቃፌ ሴሪሲዲ ሜዳ ማራ ሚስሌዛ ኢንቴስ ኤቃ ጾስ ኦዴታ፤ ሄሳን ኢንቴ ኢንቴ ጎዳ ቦላ ማካሊዳይሳ ታ ቤኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ቦላ ህንተ ናጋራ ኦዳይሳ በአስ። ህንተ ማራ ምስለን ኦሰትዳ ዎርቃ ኤቃ ጊግስደታ። ጎዳይ፥ ህንተና ኪትዳ ኦግያፐ ኤሶን ሀራ ሶ ስምደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Godaa, hinte Xoossaa bolla hinte nagara oothidaysa be7as. Hinte mara misilen oosetida worqa eeqa giigisideta. Goday, hintena kiitida ogiyape eeson hara soo simmideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በርግጥ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ላይ ኀጢአት ሠርታችሁ እንደ ነበር ተመለከትሁ፤ ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስልም ለራሳችሁ አበጃችሁ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን ካዘዛችሁ መንገድ በፍጥነት ወጥታችሁ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተም እግዚአብሔር አምላካችሁ ከሰጣችሁ ትእዛዝ ወዲያው ፈቀቅ ብላችሁ፥ ወርቅ አቅልጣችሁ በጥጃ ምስል ጣዖት በመሥራት በእግዚአብሔር ላይ ማመፃችሁን ተመለከትኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ዝበደልኩም ድማ ረአኹ፤ ካብ ወርቂ ዝፈሰሰ ምስሊ ምራኽ ጌርኩም ጣዖት ሰራሕኹም፤ ስለዙይ ካብቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘኩም መንገዲ ቐልጢፍኩም ኣግለስኩም።
Amharic Tigrinya 2011 ጠመትኩ ድማ እንሆ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም በደልኩም፡ ንኣኻትኩም ዝፈሰሰ ምራኽ ገበርኩም፡ ካብቲ እግዚኣብሄር ዝአዘዘኩም መገዲ ቐልጢፍኩም ኣግለስኩም።