Deuteronomy 9:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርኤኹ፡ እንሆ ድማ፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ሓጢኣት ገበርኩም፡ ንርእስኹምውን ዝፈሰሰ ጤለ በጊዕ ገበርኩም። ካብቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘካ መገዲ ቀልጢፍካ ርሒቕካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በአምላካችሁ እግዚአብሔር ፊት እንደ በደላችሁ፥ ለእናንተም ቀልጦ የተሠራ ምስል ሠርታችሁ ልትጠብቁት እግዚአብሔር ካዘዛችሁ መንገድ ፈጥናችሁ ፈቀቅ እንዳላችሁ ባየሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተመለከትሁም፤ እነሆ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በድላችሁ ነበር፥ ለእናንተም ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ሠርታችሁ ነበር፤ እግዚአብሔር ካዘዛችሁ መንገድ ፈጥናችሁ ፈቀቅ ብላችሁ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተመለከትሁም፥ እነሆ፥ አምላካችሁን ጌታ በድላችሁ ነበር፥ ለእናንተም ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስል ሠርታችሁ ነበር፤ ጌታ ካዘዛችሁ መንገድ ፈጥናችሁ ፈቀቅ ብላችሁ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ጼልያ ዎደ፥ ህንተ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ቦላ ናጋራ ኦዳዋ በኣድ፤ ህንተ ሲልሲደ መዳ ኮሩማ ምስልያ ህንተንቶ ኤቃ ኦደ ጊግሴድታ። ህንተ መና ጎዳይ ህንተና አዛዜዳ ኦግያፐ ኤለካ ዎራ ስሜድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta s'eelliyaa wode, hintte Med'inaa Godaa hintte S'oossaa bolla nagaraa ootseeddawaa be'aad; hintte siilissiide med'd'eedda korumaa misiliyaa hinttenttoo eek'aa ootsiide giigisseeddita. Hintte Med'inaa Goday hinttena azazeedda ogiyaappe ellekka wora simmeeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteka GODAA intte Xoossay inttes immida azazota menththidi kare kezideta; worqqafe seerisidi medhdhida mara misleza inttes eeqa xoos ooththideta; hessan intte intte GODAA bolla makkallidayssa ta be7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ኣዛዞታ ሜንዲ ካሬ ኬዚዴታ፤ ዎርቃፌ ሴሪሲዲ ሜዳ ማራ ሚስሌዛ ኢንቴስ ኤቃ ጾስ ኦዴታ፤ ሄሳን ኢንቴ ኢንቴ ጎዳ ቦላ ማካሊዳይሳ ታ ቤኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳ፥ ህንተ ፆሳ ቦላ ህንተ ናጋራ ኦዳይሳ በአስ። ህንተ ማራ ምስለን ኦሰትዳ ዎርቃ ኤቃ ጊግስደታ። ጎዳይ፥ ህንተና ኪትዳ ኦግያፐ ኤሶን ሀራ ሶ ስምደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Godaa, hinte Xoossaa bolla hinte nagara oothidaysa be7as. Hinte mara misilen oosetida worqa eeqa giigisideta. Goday, hintena kiitida ogiyape eeson hara soo simmideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በርግጥ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ላይ ኀጢአት ሠርታችሁ እንደ ነበር ተመለከትሁ፤ ቀልጦ የተሠራ የጥጃ ምስልም ለራሳችሁ አበጃችሁ፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን ካዘዛችሁ መንገድ በፍጥነት ወጥታችሁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተም እግዚአብሔር አምላካችሁ ከሰጣችሁ ትእዛዝ ወዲያው ፈቀቅ ብላችሁ፥ ወርቅ አቅልጣችሁ በጥጃ ምስል ጣዖት በመሥራት በእግዚአብሔር ላይ ማመፃችሁን ተመለከትኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ዝበደልኩም ድማ ረአኹ፤ ካብ ወርቂ ዝፈሰሰ ምስሊ ምራኽ ጌርኩም ጣዖት ሰራሕኹም፤ ስለዙይ ካብቲ እግዚኣብሄር ዝኣዘዘኩም መንገዲ ቐልጢፍኩም ኣግለስኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጠመትኩ ድማ እንሆ፡ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኩም በደልኩም፡ ንኣኻትኩም ዝፈሰሰ ምራኽ ገበርኩም፡ ካብቲ እግዚኣብሄር ዝአዘዘኩም መገዲ ቐልጢፍኩም ኣግለስኩም። |