Deuteronomy 9:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ተገልቢጠ ካብቲ ከረን ወረድኩ፡ እቲ ከረን ድማ ብሓዊ ነደደ፡ እተን ክልተ ጽላት ኪዳን ድማ ኣብ ክልተ ኢደይ ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም ተመ​ልሼ ከተ​ራ​ራው ወረ​ድሁ፤ ተራ​ራ​ውም በእ​ሳት ይነ​ድድ ነበር፤ ሁለ​ቱም የቃል ኪዳን ጽላት በሁ​ለቱ እጆች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም ተመልሼ ከተራራው ወረድሁ፥ ተራራውም በእሳት ይነድድ ነበር፤ ሁለቱም የቃል ኪዳን ጽላቶች በሁለቱ እጆቼ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ስለዚህ ተመልሼ ከተራራው ወረድሁ፥ ተራራውም በእሳት ይነድድ ነበር፤ ሁለቱም የቃል ኪዳን ጽላቶች በሁለቱ እጆቼ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን ጫቁዋ ቃላይ ጻፈቴዳ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ላኡ ኩሽያን ቶካደ ደርያፐ ዎአድ፤ ሄ ዎደ ደርያ ቦላ ታማ ላጩ ቤቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani c'aak'uwaa k'aalay s'aafetteedda laa"u masetteedda shuchchatuwaa laa"u kushiyan tookkaade deriyaappe wod'd'aad; he wode deriyaa bolla tamaa lac'uu beettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas caaqo qaalazi xaafettida nam7u lochcha shuchchata nam7u kushen oykkida mala zumaa bollafe simmada duge wodhdhadis; he wode tama lacoy zumaa bolla lacees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጫቆ ቃላዚ ጻፌቲዳ ናምኡ ሎቻ ሹቻታ ናምኡ ኩሼን ኦይኪዳ ማላ ዙማ ቦላፌ ሲማዳ ዱጌ ዎዲስ፤ ሄ ዎዴ ታማ ላጮይ ዙማ ቦላ ላጬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ጫቆ ቃላይ ፃፈትዳ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ታ ኩሸን ኦይካዳ ዙማ ቦላፈ ዎስ፤ ሄ ዎደ ታማ ላጮይ ዙማ ቦላ በንቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani caaqo qaalay xaafetida nam7u loche shuchata ta kushen oykada zumaa bollafe wodhas; he wode tama lacoy zumaa bolla bentees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ተራራው በእሳት እየተቀጣጠለ ሳለ፣ ሁለቱን የቃል ኪዳን ጽላቶች በሁለቱም እጆቼ እንደ ያዝሁ ከተራራው ተመልሼ ወረድሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህም ቃል ኪዳኑ የተጻፈባቸውን ሁለቱን የድንጋይ ጽላቶች በሁለት እጆቼ እንደ ያዝኩ ከተራራው ተመልሼ ወረድኩ፤ በዚያን ጊዜ የእሳት ነበልባል ከተራራው ይታይ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብቲ እምባ ተመሊሰ ወረድኩ፤ እቲ እምባ ድማ ብሓዊ ይቃፀል ነበረ፤ እተን ክልተ ፅላት ኪዳን ከዓ ኣብ ክልቲአን ኢደይ ነበራ።
Amharic Tigrinya 2011 ተመሊሰ ኸአ ካብቲ ኸረን ወረድኩ፡ እቲ ኸረን ድማ ብሓዊ ይነድድ ነበረ፡ እተን ክልተ ጽላት ኪዳን ከአ ኣብ ክልቲኤን ኢደይ ነበራ።