Deuteronomy 9:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከጥፍኦምን ስሞም ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስሶምን፡ ደው ክብል ፍቐደለይ። ካባታቶም ዝሓየለን ዝዓበየን ህዝቢ ክገብረካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አጠ​ፋ​ቸው ዘንድ፥ ስማ​ቸ​ው​ንም ከሰ​ማይ በታች እደ​መ​ስስ ዘንድ ተወኝ፤ አን​ተ​ንም ከእ​ነ​ርሱ ለሚ​በ​ረ​ታና እጅግ ለሚ​በዛ ሕዝብ አደ​ር​ግ​ሃ​ለሁ።’
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አጠፋቸው ዘንድ፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስስ ዘንድ ተወኝ፤ አንተንም ከእነርሱ ለሚበረታና ለሚበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ ብሎ ተናገረኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አጠፋቸው ዘንድ፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስስ ዘንድ ተወኝ፥ አንተንም ከእነርሱ የበረታና የበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቶፐ፥ ታን ኡንቱንታ ይሳናዋነ ኡንቱንቱ ሱንካ ሳሉዋፐ ጋርሳ ባጋፐ ቁጫናዋ ታና ድጎፓ። ያታደ ኔና ኡንቱንቱፐ ምንያነ ጮራትያ ካዉተ ከሳና’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatooppe, taani unttuntta d'ayissanawaanne unttunttu suntsaakka saluwaappe garssa baggappe k'uc'c'anawaa taana diggoppa. Yaataade neena unttunttuppe minniyaanne c'orattiyaa kawutetsaa kessana› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani istta dhayssanayssanne istta sunththaaka biitta bollafe qucca dhayssanayssa tana diggofa; nena isttafe minnizayssanne corattiza kawoteth kessana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታ ይሳናይሳኔ ኢስታ ሱንካ ቢታ ቦላፌ ቁጫ ይሳናይሳ ታና ዲጎፋ፤ ኔና ኢስታፌ ሚኒዛይሳኔ ጮራቲዛ ካዎቴ ኬሳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ታ ኤንታ ይሶና መላነ ኤንታ ሱን ቢታ ቦላፈ ቁቾና መላ ታና ድጎፋ። ታ ነና ኤንታፈ ምኖነ ዳርያ ካዎተ ከሳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza ta enta dhaysona melanne enta sunthaa biitta bollafe quchonna mela tana diggofa. Ta nena entafe minonne dariya kawotethi kessana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አጠፋቸውና ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስሰው ዘንድ ተወኝ፤ አንተንም ከእነርሱ ይልቅ ብርቱና ብዙ ሕዝብ አደርግሃለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ ተወኝ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ማንም ሊያስታውሳቸው በማይችል ሁኔታ ልደምስሳቸው፤ ከዚያም በኋላ አንተን ከእነርሱ ይበልጥ ኀይልና ብዛት ላለው ሕዝብ አባት አደርግሃለሁ።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከጥፍኦም፥ ስሞም እውን ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስስ ሕደገኒ፤ ንኣኻ ድማ ኻብኣቶም ንዝሕይልን ንዝበዝሕን ህዝቢ ኽገብረካ እየ’ በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ከጥፍኦም፡ ስሞምውን ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስስ ሕደገኒ፡ ንኣኻ ደማ ካባታቶም ዚሕይልን ዚበዝሕን ህዝቢ ኽግብረካ እየ፡ ኢሉ በለኒ።