Deuteronomy 9:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከጥፍኦምን ስሞም ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስሶምን፡ ደው ክብል ፍቐደለይ። ካባታቶም ዝሓየለን ዝዓበየን ህዝቢ ክገብረካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አጠፋቸው ዘንድ፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስስ ዘንድ ተወኝ፤ አንተንም ከእነርሱ ለሚበረታና እጅግ ለሚበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ።’ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አጠፋቸው ዘንድ፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስስ ዘንድ ተወኝ፤ አንተንም ከእነርሱ ለሚበረታና ለሚበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ ብሎ ተናገረኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አጠፋቸው ዘንድ፥ ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስስ ዘንድ ተወኝ፥ አንተንም ከእነርሱ የበረታና የበዛ ሕዝብ አደርግሃለሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ፥ ታን ኡንቱንታ ይሳናዋነ ኡንቱንቱ ሱንካ ሳሉዋፐ ጋርሳ ባጋፐ ቁጫናዋ ታና ድጎፓ። ያታደ ኔና ኡንቱንቱፐ ምንያነ ጮራትያ ካዉተ ከሳና’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatooppe, taani unttuntta d'ayissanawaanne unttunttu suntsaakka saluwaappe garssa baggappe k'uc'c'anawaa taana diggoppa. Yaataade neena unttunttuppe minniyaanne c'orattiyaa kawutetsaa kessana› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta dhayssanayssanne istta sunththaaka biitta bollafe qucca dhayssanayssa tana diggofa; nena isttafe minnizayssanne corattiza kawoteth kessana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ይሳናይሳኔ ኢስታ ሱንካ ቢታ ቦላፌ ቁጫ ይሳናይሳ ታና ዲጎፋ፤ ኔና ኢስታፌ ሚኒዛይሳኔ ጮራቲዛ ካዎቴ ኬሳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ታ ኤንታ ይሶና መላነ ኤንታ ሱን ቢታ ቦላፈ ቁቾና መላ ታና ድጎፋ። ታ ነና ኤንታፈ ምኖነ ዳርያ ካዎተ ከሳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza ta enta dhaysona melanne enta sunthaa biitta bollafe quchonna mela tana diggofa. Ta nena entafe minonne dariya kawotethi kessana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አጠፋቸውና ስማቸውንም ከሰማይ በታች እደመስሰው ዘንድ ተወኝ፤ አንተንም ከእነርሱ ይልቅ ብርቱና ብዙ ሕዝብ አደርግሃለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ ተወኝ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ማንም ሊያስታውሳቸው በማይችል ሁኔታ ልደምስሳቸው፤ ከዚያም በኋላ አንተን ከእነርሱ ይበልጥ ኀይልና ብዛት ላለው ሕዝብ አባት አደርግሃለሁ።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከጥፍኦም፥ ስሞም እውን ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስስ ሕደገኒ፤ ንኣኻ ድማ ኻብኣቶም ንዝሕይልን ንዝበዝሕን ህዝቢ ኽገብረካ እየ’ በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከጥፍኦም፡ ስሞምውን ካብ ትሕቲ ሰማይ ክድምስስ ሕደገኒ፡ ንኣኻ ደማ ካባታቶም ዚሕይልን ዚበዝሕን ህዝቢ ኽግብረካ እየ፡ ኢሉ በለኒ። |