Deuteronomy 9:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ተዛረበኒ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ርእየዮ፡ እንሆ፡ ድርቅና ዝመልኦ ህዝቢ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለኝ፦ ‘አንድ ጊዜም ሁለት ጊዜም እንዲህ ብዬ ነገርሁህ፤ ይህ ሕዝብ አንገተ ደንዳና ሕዝብ እንደ ሆነ አይችአለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ይህ ሕዝብ አንገተ ደንዳና ሕዝብ እንደሆነ አይቼአለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ደግሞም ጌታ እንዲህ አለኝ፥ ‘ይህ ሕዝብ ልበ ደንዳና ሕዝብ እንደሆነ አይቼአለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ቃይካ ታና፥ ‘ታን ሀ አሳ በኣድ፤ ኡንቱንቱ ቱሙካ ሞርግያ ዞዛ አሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday k'aykka taana, ‹Taani ha asaa be'aad; unttunttu tumukka morggiyaa zooza asaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY taas, «Hayssi derezi wozina muumenne makkalla gididayssa ta erays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ ታስ፥ «ሃይሲ ዴሬዚ ዎዚና ሙሜኔ ማካላ ጊዲዳይሳ ታ ኤራይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ ጎዳይ ታኮ፥ “ታኒ ሀ አሳ በአስ፤ ኤንቲ ቱማ ዎዛና ሙመ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika Goday taako, “Taani ha asaa be7as; enti tuma wozana muume asi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለኝ፤ “ይህን ሕዝብ አይቼዋለሁ፤ በርግጥ ዐንገተ ደንዳና ሕዝብ ነው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ቀጥሎም እግዚአብሔር እንዲህ አለ፤ ‘እነሆ፥ ይህ ሕዝብ ልቡ የደነደነ፥ እልኸኛ መሆኑን ዐውቃለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “መሊሱ ኸዓ እግዚኣብሄር፥ ‘እዞም ህዝቢ እዚኣቶም ተረርቲ ኽሳድ ምዃኖም ሪአዮም ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከአ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ርእየዮ ኣለኹ፡ እንሆ ንሱ ተሪር ክሳድ ህዝቢ እዩ። |