Deuteronomy 9:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ተንስእ፡ ካብዚ ቀልጢፍካ ተንስእ፡ በለኒ። እቲ ካብ ግብጺ ዘውጻእካዮ ህዝብኻ ንጥፍኣት ነቒጹ እዩ እሞ፤ ካብቲ ዝኣዘዝክዎም መንገዲ ነዊሕ ከይጸንሑ ይምለሱ፤ ንርእሶም ድማ ዝፈሰሰ ምስሊ ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አለኝ፦ ተነሥተህ ከዚህ ፈጥነህ ውረድ፤ ከግብፅ ያወጣሃቸው ሕዝብህ በድለዋልና፤ ፈጥነው ካዘዝኋቸው መንገድ ፈቀቅ ብለዋልና፥ ቀልጦ የተሠራ ምስልም ለራሳቸው አድርገዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። ተነሥተህ ከዚህ ፈጥነህ ውረድ፤ ከግብፅ ያወጣሃቸው ሕዝብህ ረክሰዋል፤ ፈጥነው ካዘዝኋቸው መንገድ ፈቀቅ ብለዋል፥ ቀልጦ የተሠራ ምስልም ለራሳቸው አድርገዋል አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከዚያም ጌታ፥ ‘ተነሥ፥ ከዚህ ፈጥነህ ውረድ፥ ከግብጽ ያወጣሃቸው ሕዝብህ ክፉ ነገር በማድረግ ረክሰዋል፤ ፈጥነው ካዘዝኋቸው መንገድ ፈቀቅ ብለዋል፤ ቀልጦ የተሠራ ምስልም ለራሳቸው ሠርተዋል’ አለኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ሀዋፐ ኤለካ ዎ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኔን ግብጼፐ ከሴዳ ነ አሳይ ቱን ክቼዳ፤ ታን ኡንቱንታ አዛዜዳ አዛዙዋፐ ኤለካ ዎራ ስሚደ፥ ሲልሲደ መዳ ኤቃ ባረንቶ ጎይናናዉ ጊግሴድኖ’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; ‹Hawaappe ellekka wod'd'a; ayaw gooppe, neeni Gibs'eppe Kesseedda ne Asay tuni kichcheedda; taani unttuntta azazeedda azazuwaappe ellekka wora simmiide, siilissiide med'd'eedda eek'aa barenttoo goyinnanaw giigisseeddino› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY taas, «Ne eeson zumaa bollafe duge wodhdha; neni Gibxeppe kaaleththa kessida asay iita miish ooththidi tunides; ta isttas immida azazotappe eeson kare kezidi banttas goynnanaas eeqa xoossata medhdhida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታስ፥ «ኔ ኤሶን ዙማ ቦላፌ ዱጌ ዎ፤ ኔኒ ጊብጼፔ ካሌ ኬሲዳ ኣሳይ ኢታ ሚሽ ኦዲ ቱኒዴስ፤ ታ ኢስታስ ኢሚዳ ኣዛዞታፔ ኤሶን ካሬ ኬዚዲ ባንታስ ጎይናናስ ኤቃ ጾሳታ ሜዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳይ ታኮ፥ “ኤለሳዳ ሀይሳፈ ዱገ ዎ፤ ኔኒ ግብፀፈ ከስዳ ነ አሳይ ቱንስ፤ ኤንቲ ታ ኪታ ኤሶን አግድ፥ ኩሸን ኦሰትዳ ኤቃ ጎይናናዉ ስምዶሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Goday taako, “Ellesada haysafe duge wodha; neeni Gibxefe kessida ne asay tunis; enti ta kiitaa eeson aggidi, kushen oosetida eeqa goyinnanaw simmidosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እግዚአብሔር (ያህዌ) ፣ “ተነሣ፤ ከግብፅ ያወጣሃቸው ሕዝብህ ረክሰዋልና ፈጥነህ ከዚህ ውረድ፤ እኔ ካዘዝኋቸው ፈጥነው ፈቀቅ ብለዋል፤ ቀልጦ የተሠራ ጣዖትም ለራሳቸው አበጅተዋል” ብሎ ነገረኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ ‘ፈጥነህ ከተራራው ራስ ላይ ውረድ፤ ከግብጽ ምድር መርተህ ያወጣኸው ሕዝብህ፥ ክፉ ነገር በማድረግ ረክሶአል፤ እኔ ከሰጠኋቸው ትእዛዝ ሁሉ ወዲያውኑ ርቀው፥ የሚያመልኩትን ጣዖት ለራሳቸው ሠርተዋል።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ‘ተስእ፥ ቀልጢፍካ ውረድ። እቶም ካብ ግብፂ ዘውፃእኻዮም ህዝብኻ ረኺሶም እዮም፤ ካብቲ ዝኣዘዝክዎም መንገዲ ቐልጢፎም ኣግሊሶም፤ መኺኹ ብፍሲ ዝተሰርሐ ምስሊ ጣዖት ንርእሶም ገይሮም ኣለዉ’ በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ፡ እቲ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘውጻእካዮ ህዝብኻ ንርእሱ ኣባላሽዩ፡ ካብቲ ዝአዘዝክምዎ መገዲ ቐልጢፎም ኣግሊሶም፡ ዝፈሰሰ ምስሊ ገይሮም እዮም እሞ፡ ተንስእ፡ ቀልጢፍካ ውረድ በለኒ። |