Deuteronomy 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል፡ ስማዕ፡ ሎሚ ብዮርዳኖስ ክትሓልፍ ኢኻ፡ ካባኻ ዝዓብዩን ዝዓብዩን ኣህዛብ፡ ዓበይትን ክሳዕ ሰማይ እተኸድኑን ከተማታት ክትወርስ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ከአንተ የበለጡትንና የበረቱትን አሕዛብ፥ የቅጽራቸው ግንብ እስከ ሰማይ የሚደርስ ታላላቆች ከተሞችን ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ዛሬ ዮርዳኖስን ትሻገረዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ከአንተ የበለጡትንና የበረቱትን አሕዛብ፥ እስከ ሰማይም ድረስ የተመሸጉትን ታላላቆች ከተሞች ለመውረስ ትገቡ ዘንድ ዛሬ ዮርዳኖስን ትሻገረዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እስራኤል ሆይ፥ ስማ! ከአንተ የበለጡትንና የበረቱትን አሕዛብ፥ እስከ ሰማይም ድረስ የተመሸጉትን ታላላቅ ከተሞች ለመውረስ እንድትገቡ ዛሬ ዮርዳኖስን ትሻገረዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ ስስተ፤ ህንተ ህንተፐ ግታትያነ ዎልቃምያ ካዉተቱዋ፥ ቃይ ዩሹዋ ግምቢ ሳሉዋ ጋኬዳ ዎልቃማ ካታማቱዋካ ላታናዉ ሀች ዮርዳኖሳ ፕኒታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hinttenoo Israa'eeliyaa asaw sisite; hintte hintteppe gitatiyaanne wolk'k'aamiyaa kawutetsatuwaa, k'ay yuushshuwaa gimbbii saluwaa gakkeedda wolk'k'aama katamatuwaakka laattanaw hachchi Yorddaanoosa pinniita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intteno Isra7eele dere asawu! Siyite; intte inttefe gitatizanne wolqqamiza kawoteththata qasse isttas dirsa gimbey salo gakkida gita katamatakka laattanaas hach Yordaanoose pinneeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ዴሬ ኣሳዉ! ሲዪቴ፤ ኢንቴ ኢንቴፌ ጊታቲዛኔ ዎልቃሚዛ ካዎቴታ ቃሴ ኢስታስ ዲርሳ ጊምቤይ ሳሎ ጋኪዳ ጊታ ካታማታካ ላታናስ ሃች ዮርዳኖሴ ፒኔታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነኖ፥ እስራኤለ ስአ፤ ኔፐ ግታትያነ ዎልቃምያ ካዎተታ፥ ግምበይ ሳሎ ጋክዳ ግታ ካታማታ ላታናዉ ሀች ዮርዳኖሰ ፕናሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neno, Isra7eele si7a; neepe gitatiyanne wolqaamiya kawotethata, gimbey salo gakida gita katamata laattanaw hachi Yordaanose pinnaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤል ሆይ፤ ስማ፤ ሰማይ ጠቀስ ቅጥር ያላቸው ታላላቅ ከተሞች ያሏቸውን፣ ከአንተ ይልቅ ታላቅና ብርቱ የሆኑትን አሕዛብ አስለቅቀህ ለመግባት ዮርዳኖስን አሁን ትሻገራለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! አድምጥ፤ ከአንተ የሚበልጡትንና በኀይልም ብርቱ የሆኑትን የአሕዛብ ምድርና ቅጽሮቻቸው እስከ ሰማይ የደረሱ ታላላቅ ከተሞቻቸውን ለመውረስ ትገባ ዘንድ ዛሬ ዮርዳኖስን ትሻገራለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኦ እስራኤል! ስምዑ፤ ሎሚ ንስኻትኩም ንዮርዳኖስ ክትሳገሩ ኢኹም፤ ካባኻትኩም ንዝዓብዩን ንዝሕይሉን፥ ክሳዕ ሰማይ ዝበፅሕ ዕርድታት ዘለወን ዓበይቲ ኸተማታት ንዘለዋኦም ኣህዛብውን ክትወርስዎም ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እስራኤል፡ ስምዕ ሎሚ ንስኻ ንዮርዳኖስ ክትሳገሮ ኢኻ እሞ ካባኻ ዚዐብዮን ዚሕይሉን ህዝብታት፡ ክሳዕ ሰማይ ዚበጽሓ እተዐርዳ ዓበይቲ ኸተማታት፡ ዓብይን ነዊሕን ህዝቢ፡ ደቂ ዓናቅ፡ ንስኻ እትፈልጦም ብዛዕባኦም ድማ፡ ኣብ ቅድሚ ደቂ ዓናቅ መን ደው ኪብል ይኽእል፡ ኪበሀል ዝሰማዕካ፡ ክትወርሶም ክትአቱ ኢኻ። |