Deuteronomy 8:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ሰብ ንወዱ ዚቐጽዖ፡ ከምኡ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከም ዚግስጸካ ብልብኻ ኽትሓስበሉ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰውም ልጁን እን​ደ​ሚ​ገ​ሥጽ እን​ዲሁ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አን​ተን እን​ዲ​ገ​ሥጽ በል​ብህ ዕወቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም ልጁን እንደሚገሥፅ እንዲሁም አምላክህ እግዚአብሔር አንተን እንዲገሥጽ በልብህ አስተውል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንግዲህ ሰው ልጁን እንደሚገሥፅ፥ እንዲሁም ጌታ እግዚአብሔር አንተን እንደሚገሥጽህ በልብህ አስተውል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቶፐ፥ አሳይ ባረ ናኣ ሴርያዋዳን፥ መና ጎዳይ ነ ጾሳይካ ኔና ሴርያዋ ነ ዎዛናን አኬካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatooppe, Asay bare na'aa seeriyaawaadan, Med'inaa Goday ne s'oossaykka neena seeriyaawaa ne wozanaan akeeka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aaway ba naa seerizayssaththo GODAA intte Xoossay inttena seerizayssa yuushshi qopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዋይ ባ ና ሴሪዛይሳ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ሴሪዛይሳ ዩሺ ቆፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ባ ናአ ሴረይሳዳ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነና ሴሮይሳ አኬካ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi ba na7a seereysada Goday, ne Xoossay nena seeroysa akeeka.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ሰው ልጁን እንደሚቀጣ፣ አምላክህ እግዚአብሔርም (ኤሎሂም ያህዌ) አንተን እንደሚቀጣህ በልብህ ዕወቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አባት ልጆቹን እንደሚገሥጽ አምላክህ እግዚአብሔርም አንተን የሚገሥጽህ መሆኑን አስተውል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ንውሉዱ ኸም ዝግስፅ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ድማ ኸምኡ ኸም ዝግስፀኩም ብልብኹም ዘክሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ንወዱ ኸም ዚቐጽዕ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ድማ ከምኡ ዝቐጽዓካ፡ ብልብኻ ፍለጥ።