Deuteronomy 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ትሕት ኣቢሉኩም ኣጥሚዩኩምን ዘይትፈልጥዎን ኣቦታትኩም ዘይፈልጥዎ ማና መጊቡኩምን፤ ሰብ ብእንጌራ ጥራይ ከም ዘይነብር፡ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ብዝወጽእ ቃል ኩሉ ሰብ ህያው ከም ዝነብር ምእንቲ ከፍልጠኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውም ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ነገር ሁሉ በሕይወት እንዲኖር እንጂ ሰው በእንጀራ ብቻ በሕይወት እንዳይኖር ያስታውቅህ ዘንድ አስጨነቀህ፥ አስራበህም፤ አንተም ያላወቅኸውን፥ አባቶችህም ያላወቁትን መና መገበህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ነገር ሁሉ በሕይወት እንዲኖር እንጂ ሰው በእንጀራ ብቻ በሕይወት እንዳይኖር ያስታውቅህ ዘንድ አስጨነቀህ፥ አስራበህም፥ አንተም ያላወቅኸውን አባቶችህም ያላወቁትን መና አበላህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው የሚኖረው በእንጀራ ብቻ ሳይሆን ከጌታ አፍ በሚወጣ ነገር ሁሉ በሕይወት እንዲኖር ሊያሳውቅህ አስጨነቀህ፥ አስራበህም፥ አንተም ያላወቅኸውን፥ አባቶችህም ያላወቁትን መና አበላህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ኔና ዝቂ ኦዳነ ኮሻይሴዳ፤ ሄዋፐ ስሚደ ኔና ግድና፥ ዎይ ነ ማይዛ አዎቱዋ ግድናካ፥ ኤረና ማና ኔና ምዜዳ። ሄዋ እ ኦዳዌ አሳይ መና ጎዳይ ሃሳይያ ቃላ ኡባናፐ አትና፥ ኡክ ጻላላን ደኤናዋ ኔና ታማርሳናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I neena zik'k'i ootseeddanne koshayiseedda; hewaappe simmiide neena gidina, woy ne mayzza aawotuwaa gidinakka, erenna mannaa neena mizeedda. Hewaa I ootseeddawe Asay Med'inaa Goday haasayiyaa k'aalaa ubbaanappe attina, ukitsaa s'alalaan de'ennawaa neena tamaarissanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi Xoossa doonappe keziza qaalan attiin kaththan xalla shemppora paxa daanaas dandayonttayssa tamaarsanaas inttena gafisides; intteninne intte aawati erontta manna mizides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ጾሳ ዶናፔ ኬዚዛ ቃላን ኣቲን ካን ጻላ ሼምፖራ ፓጻ ዳናስ ዳንዳዮንታይሳ ታማርሳናስ ኢንቴና ጋፊሲዴስ፤ ኢንቴኒኔ ኢንቴ ኣዋቲ ኤሮንታ ማና ሚዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዳተ ኤርሳናዉ ነና ኮሻይስስ፤ ያትድ ነ ዎይኮ ነ ማይዛት ኤሮና ማና ነና ሙዝስ። ሄሳ እ ኦዳይ አስ ጎዳ ዶናፐ ከይያ ቃላ ኡባናፐ አትሽን፥ ካ ፃላላን ደኦናይሳ ነና ታማርሳናሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aadatethi erisanaw nena koshaysis; yaatidi ne woyko ne mayzati eronna Manna nena muzis. Hessa I oothiday asi Godaa doonape keyiya qaala ubbaanape attishin, katha xalaalan de7onnaysa nena tamaarsanaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው ከእግዚአብሔር (ያህዌ) አፍ በሚወጣው በእያንዳንዱ ቃል እንጂ፣ በእንጀራ ብቻ እንደማይኖር ሊያስተምርህ አስራበህ፤ አንተም ሆንህ አባቶችህ የማታውቁትን መና መገበህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በራብ እንድትሠቃይ አደረገህ፤ ቀጥሎም አንተም ሆንክ የቀድሞ አባቶችህ የማታውቁትን መና አበላህ፤ ይህንንም ማድረጉ ሰው ሕይወቱ ተጠብቆለት መኖር የሚችለው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣው ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አለመሆኑን ሊያስተምርህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ብዝወፅእ ኵሉ ቓል ደኣ እምበር፥ ብእንጀራ ጥራሕ ከም ዘይነብር ምእንቲ ኸፍልጠኩም፥ ንሱ ኣጨነቐኩም፤ ኣጥመየኩምውን፤ ንስኻትኩም ዘይፈለጥኩምዎ ኣቦታትኩም እውን ዘይፈለጥዎ መና ኣብልዐኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ብዚወጽእ ኩሉ ነገር ደአ እምበር፡ ብእንጌራ ጥራይ ከም ዘይነብር፡ ምእንቲ ኼፍልጠካ፡ ንሱ ኣዋረደካ፡ ኣጥመየካ፡ ንስኻ ዘይፈለጥካዮ ኣቦታትካውን ዘይፈለጥዎ ማና ኸኣ ኣብልዓካ። |