Deuteronomy 8:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ ትሕት ኣቢሉኩም ኣጥሚዩኩምን ዘይትፈልጥዎን ኣቦታትኩም ዘይፈልጥዎ ማና መጊቡኩምን፤ ሰብ ብእንጌራ ጥራይ ከም ዘይነብር፡ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ብዝወጽእ ቃል ኩሉ ሰብ ህያው ከም ዝነብር ምእንቲ ከፍልጠኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰውም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አፍ በሚ​ወጣ ነገር ሁሉ በሕ​ይ​ወት እን​ዲ​ኖር እንጂ ሰው በእ​ን​ጀራ ብቻ በሕ​ይ​ወት እን​ዳ​ይ​ኖር ያስ​ታ​ው​ቅህ ዘንድ አስ​ጨ​ነ​ቀህ፥ አስ​ራ​በ​ህም፤ አን​ተም ያላ​ወ​ቅ​ኸ​ውን፥ አባ​ቶ​ች​ህም ያላ​ወ​ቁ​ትን መና መገ​በህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ነገር ሁሉ በሕይወት እንዲኖር እንጂ ሰው በእንጀራ ብቻ በሕይወት እንዳይኖር ያስታውቅህ ዘንድ አስጨነቀህ፥ አስራበህም፥ አንተም ያላወቅኸውን አባቶችህም ያላወቁትን መና አበላህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው የሚኖረው በእንጀራ ብቻ ሳይሆን ከጌታ አፍ በሚወጣ ነገር ሁሉ በሕይወት እንዲኖር ሊያሳውቅህ አስጨነቀህ፥ አስራበህም፥ አንተም ያላወቅኸውን፥ አባቶችህም ያላወቁትን መና አበላህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኔና ዝቂ ኦዳነ ኮሻይሴዳ፤ ሄዋፐ ስሚደ ኔና ግድና፥ ዎይ ነ ማይዛ አዎቱዋ ግድናካ፥ ኤረና ማና ኔና ምዜዳ። ሄዋ እ ኦዳዌ አሳይ መና ጎዳይ ሃሳይያ ቃላ ኡባናፐ አትና፥ ኡክ ጻላላን ደኤናዋ ኔና ታማርሳናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I neena zik'k'i ootseeddanne koshayiseedda; hewaappe simmiide neena gidina, woy ne mayzza aawotuwaa gidinakka, erenna mannaa neena mizeedda. Hewaa I ootseeddawe Asay Med'inaa Goday haasayiyaa k'aalaa ubbaanappe attina, ukitsaa s'alalaan de'ennawaa neena tamaarissanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asi Xoossa doonappe keziza qaalan attiin kaththan xalla shemppora paxa daanaas dandayonttayssa tamaarsanaas inttena gafisides; intteninne intte aawati erontta manna mizides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሲ ጾሳ ዶናፔ ኬዚዛ ቃላን ኣቲን ካን ጻላ ሼምፖራ ፓጻ ዳናስ ዳንዳዮንታይሳ ታማርሳናስ ኢንቴና ጋፊሲዴስ፤ ኢንቴኒኔ ኢንቴ ኣዋቲ ኤሮንታ ማና ሚዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አዳተ ኤርሳናዉ ነና ኮሻይስስ፤ ያትድ ነ ዎይኮ ነ ማይዛት ኤሮና ማና ነና ሙዝስ። ሄሳ እ ኦዳይ አስ ጎዳ ዶናፐ ከይያ ቃላ ኡባናፐ አትሽን፥ ካ ፃላላን ደኦናይሳ ነና ታማርሳናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Aadatethi erisanaw nena koshaysis; yaatidi ne woyko ne mayzati eronna Manna nena muzis. Hessa I oothiday asi Godaa doonape keyiya qaala ubbaanape attishin, katha xalaalan de7onnaysa nena tamaarsanaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰው ከእግዚአብሔር (ያህዌ) አፍ በሚወጣው በእያንዳንዱ ቃል እንጂ፣ በእንጀራ ብቻ እንደማይኖር ሊያስተምርህ አስራበህ፤ አንተም ሆንህ አባቶችህ የማታውቁትን መና መገበህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በራብ እንድትሠቃይ አደረገህ፤ ቀጥሎም አንተም ሆንክ የቀድሞ አባቶችህ የማታውቁትን መና አበላህ፤ ይህንንም ማድረጉ ሰው ሕይወቱ ተጠብቆለት መኖር የሚችለው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣው ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አለመሆኑን ሊያስተምርህ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ብዝወፅእ ኵሉ ቓል ደኣ እምበር፥ ብእንጀራ ጥራሕ ከም ዘይነብር ምእንቲ ኸፍልጠኩም፥ ንሱ ኣጨነቐኩም፤ ኣጥመየኩምውን፤ ንስኻትኩም ዘይፈለጥኩምዎ ኣቦታትኩም እውን ዘይፈለጥዎ መና ኣብልዐኩም።
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ካብ ኣፍ እግዚኣብሄር ብዚወጽእ ኩሉ ነገር ደአ እምበር፡ ብእንጌራ ጥራይ ከም ዘይነብር፡ ምእንቲ ኼፍልጠካ፡ ንሱ ኣዋረደካ፡ ኣጥመየካ፡ ንስኻ ዘይፈለጥካዮ ኣቦታትካውን ዘይፈለጥዎ ማና ኸኣ ኣብልዓካ።