Deuteronomy 8:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቶም እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሜኻ ዜጥፍኦም ኣህዛብ፡ ከምኡ ክትጠፍእ ኢኻ። ድምጺ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣይምተኣዘዝኩምን እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስለ አልሰማችሁ እግዚአብሔር ከፊታችሁ እንደሚአጠፋቸው እንደ አሕዛብ ሁሉ እናንተም እንዲሁ ትጠፋላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአምላካችሁን የእግዚአብሔርን ቃል ስላልሰማችሁ እግዚአብሔር ከፊታችሁ እንደሚያጠፋቸው እንደ አሕዛብ እንዲሁ እናንተ ትጠፋላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ የአምላካችሁን ቃል ስላልሰማችሁ፥ ጌታ ከፊታችሁ እንደሚያጠፋቸው እንደ አሕዛብ ሁሉ እንዲሁ እናንተም ትጠፋላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ፥ ነ ጾሳዉ፥ ኔን አዛዘተናን እጼዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ነ ስንፐ ይሴዳ ካዉተቱዋዳን ኔንካ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw, ne S'oossaw, neeni azazettenan is's'eedda diraw, Med'inaa Goday ne sintsaappe d'ayiseedda kawutetsaatuwaadan neenikka d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossaas intte azazettontta ixxiko intte gede sinththe sinththe bishin intte sinththan diza kawoteththata dhayssizayssa mala inttenakka dhoqalli dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳስ ኢንቴ ኣዛዜቶንታ ኢጺኮ ኢንቴ ጌዴ ሲን ሲን ቢሺን ኢንቴ ሲንን ዲዛ ካዎቴታ ይሲዛይሳ ማላ ኢንቴናካ ቃሊ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ሀራ ካዎተታ ህንተ ስንፈ ይስዳይሳዳ ህንተ እያዉ ኪተቶና እፅኮ ህንተናካ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, hinte Xoossay hara kawotethata hinte sinthafe dhaysidaysada hinte iyaw kiitetonna ixiko hintenaka dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ከፊታችሁ ያሉትን አሕዛብ እንዳጠፋቸው ሁሉ፣ ለአምላካችሁ ለአግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ባለመታዘዛችሁ እናንተም ትጠፋላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ባትታዘዝ ወደ ፊት በሄድህ መጠን ከፊትህ የሚገኙትን ሕዝቦች ሁሉ እንደሚደመስስ አንተንም ነቃቅሎ ያጠፋሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ስለ ዘይሰማዕኹም፥ ከምቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሜኹም ዘጥፍኦም ኣህዛብ፥ ከምኡ ኽትጠፍኡ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቃል እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ስለ ዘይሰማዕኩም፡ ከምቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሜኹም ዘጥፍኦም ህዝብታት፡ ከምኡ ኽትጠፍኡ ኢኹም። |