Deuteronomy 8:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነዚ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ዅሉ ትእዛዛት፡ ብህይወት ክትነብሩን ክትበዝሑን፡ ነታ እግዚኣብሄር ንኣቦታትኩም ብማሕላ እተመባጽዓሎም ምድሪ ኽትኣትዉን ክትሕልውዋ ኣሎኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በሕ​ይ​ወት እን​ድ​ት​ኖሩ፥ እን​ድ​ት​በ​ዙም፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ ወደ ማለ​ላ​ቸው ምድር ገብ​ታ​ችሁ እን​ድ​ት​ወ​ር​ሱ​አት፥ ዛሬ ለአ​ንተ የማ​ዝ​ዘ​ውን ትእ​ዛዝ ሁሉ ታደ​ርጉ ዘንድ ጠብቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሕይወት እንድትኖሩ፥ እንድትበዙም፥ እግዚአብሔርም ለአባቶቻችሁ ወደ ማለላቸው ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱአት፥ ዛሬ ለአንተ የማዝዘውን ትእዛዝ ሁሉ ታደርጉ ዘንድ ጠብቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በሕይወት እንድትኖሩ፥ እንድትበዙም፥ ጌታም ለአባቶቻችሁ ወደ ማለላቸው ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱአት፥ ዛሬ እኔ የሰጠኋችሁን ትእዛዝ ሁሉ ለማድረግ ተጠንቀቁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ ደኡዋን ደአና ማላ፥ ህንተ ፓይዱካ ዳራና ማላነ መና ጎዳይ ካሰ ህንተ ማይዛ አዋቶ እማና ጊደ ጫቄዳ ቢታ ገሊደ፥ ህንተ ላታና ማላ፥ ሀች ታን ህንተና አዛዝያ አዛዙዋ ኡባ ምንሲደ ናግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte de'uwaan de'ana mala, hintte payduukka darana malanne Med'inaa Goday kase hintte mayzza aawaatoo immana giide c'aak'k'eedda biittaa geliide, hintte laattana mala, hachchi taani hinttena azaziyaa azazuwaa ubbaa minisiide naagite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte shemppora paxa daana mala, intte qooday darana malanne GODAY kase intte aawatas immanaas caaqqida biittayo laattanaas intte dandayana mala hach ta inttes immiza azazoyo ammanettidi naagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ማላ፥ ኢንቴ ቆዳይ ዳራና ማላኔ ጎዳይ ካሴ ኢንቴ ኣዋታስ ኢማናስ ጫቂዳ ቢታዮ ላታናስ ኢንቴ ዳንዳያና ማላ ሃች ታ ኢንቴስ ኢሚዛ ኣዛዞዮ ኣማኔቲዲ ናጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ደኦን ዳና መላ፥ ህንተ ታይቦይ ዳራና መላነ ጎዳይ ካሰ ህንተ ማይዛታስ እማና ግድ ጫቅዳ ቢታ ገልድ፥ ህንተ ላታና መላ ሀች ታ ህንተና ኪትያ ኪታ ኡባ ምንድ ናግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte de7on daana mela, hinte tayboy darana melanne Goday kase hinte mayzatas immana gidi caaqida biitta gelidi, hinte laattana mela hachi ta hintena kiittiya kiita ubbaa minthidi naagite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሕይወት እንድትኖሩ፣ እንድትበዙና እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአባቶቻችሁ በመሐላ ተስፋ የገባላቸውን ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፣ ዛሬ እኔ የምሰጥህን እያንዳንዱን ትእዛዝ ለመከተል ጥንቃቄ አድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በሕይወት መኖር እንድትችሉ፥ ቊጥራችሁ እንዲበዛ፥ እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻችሁ ሊሰጣቸው ቃል የገባላቸውን ምድር ለመውረስ እንድትበቁ፥ ዛሬ እኔ የሰጠኋችሁን ትእዛዝ ሁሉ በታማኝነት ጠብቁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ምእንቲ ብህይወት ክትነብሩን ክትበዝሑን፥ ናብታ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም ብማሕላ ዘተስፈዎም ምድሪ ኽትኣትዉን ክትወርስዋን፥ ነዝ ዅሉ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘለኹ ትእዛዝ ተጠንቂቕኩም ሓልዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ምእንቲ ብህይወት ክትነብሩን ክትበዝሑን፡ ናብታ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም ዝመሓለሎም ምድሪ ኽትአትውን ክትወርስዋን፡ ነዚ ኣነ ሎሚ ዝእዝዘኩም ዘሎኹ ኹሉ ትእዛዛት ተጠንቂቕኩም ግበርዎ።