Deuteronomy 7:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ስለ ዘፍቀረኩምን ነቲ ንኣቦታትኩም ዝመሓሎም ማሕላ ስለ ዚሕልወኩምን ግና፡ እግዚኣብሄር ብሓያል ኢድ ኣውጺኡኩም ካብ ቤት ባርነት፡ ካብ ኢድ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣድሓነኩም ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ ወደ​ዳ​ችሁ፥ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ሁም የማ​ለ​ላ​ቸ​ውን መሐላ ስለ ጠበቀ፥ ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጽኑ እጅ፥ በተ​ዘ​ረ​ጋ​ችም ክንድ አወ​ጣ​ችሁ፤ ከባ​ር​ነ​ትም ቤት ከግ​ብፅ ንጉሥ ከፈ​ር​ዖን እጅ አዳ​ና​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እግዚአብሔር ስለ ወደዳችሁ ለአባቶቻችሁም የማለላቸውን መሐላ ስለ ጠበቀ፥ ስለዚህ እግዚአብሔር በጽኑ እጅ አወጣችሁ፥ ከባርነትም ቤት ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን እጅ አዳናችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ጌታ ስለ ወደዳችሁ፥ አባቶቻችሁም የማለላቸውን መሐላ ስለ ጠበቀ፥ ስለዚህ እግዚአብሔር በጽኑ እጅ አወጣችሁ፥ ከባርነትም ቤት ከግብጽ ንጉሥ ከፈርዖን እጅ አወጣችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ ህንተና ሲቄዳ ግሻዉነ ህንተ ማይዛ አዋቶ ጫቄዳ ጫቁዋ ናጌዳ ድራዉ፥ እ ህንተና አይለተ ጋድያፐ፥ ግብጼ ካትያ ኩሽያፐ፥ ባረ ዎልቃማ ኩሽያን ከሴዳነ ዎዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Goday hinttena siik'eedda gishshawnne hintte mayzza aawaatoo c'aak'k'eedda c'aak'uwaa naageedda diraw, I hinttena ayiletetsaa gadiyaappe, Gibs'e kaatiyaa kushiyaappe, bare wolk'k'aama kushiyan kesseeddanne wozeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY inttena siiqida gishshassinne kase intte aawatas gelida hidota qaala naaganaas koyida gishshas izi inttena Gibxe kawos aylleteththan diza Gibxe biittafe ba gita wolqqan wozzidi kessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢንቴና ሲቂዳ ጊሻሲኔ ካሴ ኢንቴ ኣዋታስ ጌሊዳ ሂዶታ ቃላ ናጋናስ ኮዪዳ ጊሻስ ኢዚ ኢንቴና ጊብጼ ካዎስ ኣይሌቴን ዲዛ ጊብጼ ቢታፌ ባ ጊታ ዎልቃን ዎዚዲ ኬሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ ህንተና ዶስዳ ግሾነ ህንተ ማይዛታስ ጫቅዳ ጫቁዋ ናግዳ ግሾ፥ እ ህንተና አይለተ ቢታፈ፥ ግብፀ ካዋ ኩሸፐ፥ ባ ዎልቃማ ኩሽያን ከስስነ ዎዝስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday hintena dosida gishonne hinte mayzatas caaqida caaquwa naagida gisho, I hintena aylletetha biittafe, Gibxe kawa kushepe, ba wolqaama kushiyan kessisinne wozis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እናንተን በብርቱ እጅ ያወጣችሁ፣ ከባርነት ምድርና ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን መዳፍ የተቤዣችሁ፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) እናንተን ስለ ወደዳችሁና ለአባቶቻችሁ የማለላቸውን መሐላ ስለ ጠበቀ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን እግዚአብሔር እናንተን ስለ ወደደ ለቀድሞ አባቶቻችሁ የሰጠውን የተስፋ ቃል መጠበቅ ፈለገ፤ በታላቅ ኀይሉ ያዳናችሁና የግብጽ ንጉሥ ባርያዎች ከመሆን ነጻ ያወጣችሁም በዚህ ምክንያት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እኳ ደኣ እግዚኣብሄር ስለ ዝፈተወኩምን እቲ ነቦታትኩም ዝመሓለሎም ማሕላ ስለ ዝሓለወን፥ እግዚኣብሄር ብሓያል ኢዱ ኣውፅአኩም፤ ካብ ባርነት፥ ካብ ኢድ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ተቤዘወኩም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ስለ ዝፈተወኩምን እቲ ነቦታትኩም ዝመሓለሎም ማሕላ ስለ ዝሐለወን፡ እግዚኣብሄር ብሓያል ኢድ ኣውጽኣኩም፡ ካብ ቤት ባርነት ድማ ካብ ኢድ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኣድሓነካ።