Deuteronomy 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ከምዚ ጌርኩም ክትገጥሞም ይግባእ፤ መሰውኢታቶም ኣፍሪስካ ምስልታቶም ድማ ኣፍሪስካ፡ ጕንዲ ቅዱሳት ኣእዋም ቆሪጽካ ነቲ እተቐርጸ ምስልታቶም ብሓዊ ከተቃጽሎ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እን​ዲህ አድ​ር​ጉ​ባ​ቸው፤ መሠ​ዊ​ያ​ቸ​ውን አፍ​ርሱ፤ ሐው​ል​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ሰባ​ብሩ፥ የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ዶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ቍረጡ፥ የአ​ማ​ል​ክ​ቶ​ቻ​ቸ​ው​ንም ምስል በእ​ሳት አቃ​ጥሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፦ መሠዊያዎቻቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም አድቅቁት፥ የእነርሱንም አሼራ ሰባብሩ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ያርሽያ ሳኣ ኮልተ። ኡንቱንቱ ጎይንያ ሹቻቱዋ መንሬተ። አሼሮ ግያ ማጫ ጾሳት ምስልያ ክንቼሬተ፤ ኡንቱንቱ ማሰቴዳ ምስለቱዋካ ታማን ጹግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, unttunttu yarshshiyaa sa'aa kolite. Unttunttu goyinniyaa shuchchatuwaa mentsereetsite. Asheero giyaa mac'c'a s'oossatti misiliyaa kinchchereetsite; unttunttu masetteedda misiletuwaakka taman s'uuggite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas intte istti yarsho yarshizasoza laallite; istti goynniza tuussa malata shuchchata kinchchereththi yeggite; Asheero geetettiza eeqa xoossay misleza tinchchereththi yeggite; masetti giigida eeqa xoossata misletakka taman xuuggite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኢስቲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ላሊቴ፤ ኢስቲ ጎይኒዛ ቱሳ ማላታ ሹቻታ ኪንቼሬ ዬጊቴ፤ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌዛ ቲንቼሬ ዬጊቴ፤ ማሴቲ ጊጊዳ ኤቃ ጾሳታ ሚስሌታካ ታማን ጹጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ያርሾ በሳ ላልተ፤ ጎይንያ ሹቻ ኤቃታ መንረተ። አሼራ ጌተትያ ኤቃ ምስልያ ትንቸረተ፤ ኩሸን ኦሰትዳ ምስለታ ታማን ፁግተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, enta yarsho bessa laallite; goyinno shucha eeqata mentherethite. Asheera geetetiya eeqa misiliya tincherethite; kushen oosetida misileta taman xuuggite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ በእነርሱ ላይ የምታደርጉት ይህ ነው፤ መሠዊያዎቻቸውን አፈራርሱ፤ የማምለኪያ ዐምዶቻቸውን ሰባብሩ፤ የአሼራ ምስል ዐምዶቻቸውን ቍረጡ፤ ጣዖቶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በእነርሱ ላይ የምታደርጉት እንደዚህ ነው፦ መሠዊያዎቻቸውን አፍርሱ፤ ከድንጋይ የተሠሩ የጣዖት ማምለኪያ ዐምዶቻቸውንም እያንከታከታችሁ ጣሉ፤ አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስል ሰባብሩ፤ ጣዖቶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኣኣቶምስ ከምዙይ ደኣ ግበርዎም፦ መሰውኢታቶም ኣፍርሱ፤ ሓወልትታቶምውን ሰባብሩ፤ ዘምልኹሉ ኣፀዶም ቍረፁ፤ ዝተፀርበ ምስልታቶምውን ብሓዊ ኣቃፅሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምዚ ደአ ግበርዎም፡ መሰውኢታቶም ኣፍርሱ፡ ሓወልታትቶምውን ሰባብሩ፡ ጣኦታቶም ኣውድቑ፡ እተጸርበ ምስልታቶም ከአ ብሓዊ ኣንድዱ።