Deuteronomy 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ከምዚ ጌርኩም ክትገጥሞም ይግባእ፤ መሰውኢታቶም ኣፍሪስካ ምስልታቶም ድማ ኣፍሪስካ፡ ጕንዲ ቅዱሳት ኣእዋም ቆሪጽካ ነቲ እተቐርጸ ምስልታቶም ብሓዊ ከተቃጽሎ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፤ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የአማልክቶቻቸውንም ምስል በእሳት አቃጥሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፦ መሠዊያዎቻቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም አድቅቁት፥ የእነርሱንም አሼራ ሰባብሩ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ያርሽያ ሳኣ ኮልተ። ኡንቱንቱ ጎይንያ ሹቻቱዋ መንሬተ። አሼሮ ግያ ማጫ ጾሳት ምስልያ ክንቼሬተ፤ ኡንቱንቱ ማሰቴዳ ምስለቱዋካ ታማን ጹግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, unttunttu yarshshiyaa sa'aa kolite. Unttunttu goyinniyaa shuchchatuwaa mentsereetsite. Asheero giyaa mac'c'a s'oossatti misiliyaa kinchchereetsite; unttunttu masetteedda misiletuwaakka taman s'uuggite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas intte istti yarsho yarshizasoza laallite; istti goynniza tuussa malata shuchchata kinchchereththi yeggite; Asheero geetettiza eeqa xoossay misleza tinchchereththi yeggite; masetti giigida eeqa xoossata misletakka taman xuuggite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢንቴ ኢስቲ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ላሊቴ፤ ኢስቲ ጎይኒዛ ቱሳ ማላታ ሹቻታ ኪንቼሬ ዬጊቴ፤ ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌዛ ቲንቼሬ ዬጊቴ፤ ማሴቲ ጊጊዳ ኤቃ ጾሳታ ሚስሌታካ ታማን ጹጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ ያርሾ በሳ ላልተ፤ ጎይንያ ሹቻ ኤቃታ መንረተ። አሼራ ጌተትያ ኤቃ ምስልያ ትንቸረተ፤ ኩሸን ኦሰትዳ ምስለታ ታማን ፁግተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, enta yarsho bessa laallite; goyinno shucha eeqata mentherethite. Asheera geetetiya eeqa misiliya tincherethite; kushen oosetida misileta taman xuuggite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ በእነርሱ ላይ የምታደርጉት ይህ ነው፤ መሠዊያዎቻቸውን አፈራርሱ፤ የማምለኪያ ዐምዶቻቸውን ሰባብሩ፤ የአሼራ ምስል ዐምዶቻቸውን ቍረጡ፤ ጣዖቶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በእነርሱ ላይ የምታደርጉት እንደዚህ ነው፦ መሠዊያዎቻቸውን አፍርሱ፤ ከድንጋይ የተሠሩ የጣዖት ማምለኪያ ዐምዶቻቸውንም እያንከታከታችሁ ጣሉ፤ አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስል ሰባብሩ፤ ጣዖቶቻቸውንም በእሳት አቃጥሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣኣቶምስ ከምዙይ ደኣ ግበርዎም፦ መሰውኢታቶም ኣፍርሱ፤ ሓወልትታቶምውን ሰባብሩ፤ ዘምልኹሉ ኣፀዶም ቍረፁ፤ ዝተፀርበ ምስልታቶምውን ብሓዊ ኣቃፅሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምዚ ደአ ግበርዎም፡ መሰውኢታቶም ኣፍርሱ፡ ሓወልታትቶምውን ሰባብሩ፡ ጣኦታቶም ኣውድቑ፡ እተጸርበ ምስልታቶም ከአ ብሓዊ ኣንድዱ። |