Deuteronomy 7:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ ኸይትርገምሲ፡ ናብ ቤትካ ፍንፉን ነገር ኣይትእቶ። ርጉም ነገር እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ርኩስን ነገር ወደ ቤትህ አታግባ፤ እንደ እርሱም ርጉም ትሆናለህ፤ ርጉም ነውና መጸየፍን ተጸየፈው፤ መጥላትንም ጥላው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ እርሱም ርጉም እንዳትሆን ርኩስን ነገር ወደ ቤትህ አታግባ፤ ርጉም ነውና ተጸየፈው፥ ጥላውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ እርሱም ለጥፋት የምትሆን እንዳትሆን ርኩስን ነገር ወደ ቤትህ አታግባ፤ ርጉም ነውና ተጸየፈው፥ ጥላውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሄ ቱና ኤቃቱዋ ህንተ ጎለ ገልሲደ፥ ኡንቱንቱዳን ሸቀቴዳዋንታ ግዶፕተ። ህንተ ኡንቱንታ ኡባናካ እጽተነ ሻተትተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሁጲያዉ ሸቀቴዳዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte he tuna eek'atuwaa hintte golle gelissiide, unttunttudan shek'etteeddawaantta gidoppite. Hintte unttuntta ubbaannakka is's'itenne shaatettite; ayaw gooppe, unttunttu barenttu huup'iyaw shek'etteeddawaantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha tunida eeqa xoossata intteso gelththofte; intte intteso gelththiko istti dhayzayssaththo intteka dhayana; istti dhayanaas bessiza gishshas intte istta ixxitenne harasettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ቱኒዳ ኤቃ ጾሳታ ኢንቴሶ ጌልፍቴ፤ ኢንቴ ኢንቴሶ ጌልኮ ኢስቲ ይዛይሳ ኢንቴካ ያና፤ ኢስቲ ያናስ ቤሲዛ ጊሻስ ኢንቴ ኢስታ ኢጺቴኔ ሃራሴቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ሁጰን ቃንገትዳይሳታ ግድያ ግሾ፥ ነ ሄ ቱና ኤቃታ ነ ሶ ገልሳዳ፥ ኤንታ መላ ባደትዳይሳታ ግዶፓ። ኤንታ ኩመ እፃ፤ ሻተታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta huuphen baadetidaysata gidiya gisho, ne he tuna eeqata ne soo gelsada, enta mela baadetidaysata gidopa. Enta kumethi ixa; shaateta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አስጸያፊ ነገርን ወደ ቤትህ ወይም ወደ ራስህ አታምጣ፤ አለዚያ አንተም እንደ እርሱ ለጥፋት ትዳረጋለህ፤ ፈጽመህ ጥላው፤ ተጸየፈውም፤ ለጥፋት የተለየ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህንም የረከሱ ጣዖቶች ወደ ቤትህ አታስገባ፤ ብታስገባ ግን አንተም እንደ እነርሱ ትጠፋለህ፤ እነርሱ ለጥፋት የተገቡ ስለ ሆነ በጣም ልትጠላቸውና ልትጸየፋቸው ይገባል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ድማ ኸምኡ ርኹሳት ምእንቲ ኸይትኾኑ፥ ዝኾነ ርኹስ ነገር ናብ ገዛኹም ኣይተእትዉ፤ ዝረኸሰ እዩ እሞ፥ ፈፂምኩም ፅልእዎን ተፀየፍዎን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ድማ ከምኡ ምእንቲ ሕሩም ኸይትኸውንሲ፡ ገለ ፍንፋን ነገር ናብ ቤትካ ኣይተእቱ፡ ተሐሪሙ እዩ እሞ፡ ኣዚኻ ጽልኣዮን ፈንፍኖን። |