Deuteronomy 7:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ግና ኣሕሊፎም ኪህቦም እዩ፣ ክሳዕ ዚጠፍኡ ድማ ብዓብዪ ጥፍኣት ኬጥፍኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን እነ​ር​ሱን በእ​ጅህ አሳ​ልፎ ይሰ​ጣ​ቸ​ዋል፥ እስ​ኪ​ጠ​ፉም ድረስ በታ​ላቅ ውር​ደት ይደ​መ​ስ​ሳ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ እስኪጠፉም ድረስ በታላቅ ድንጋጤ ያስደነግጣቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ አምላካችሁ ግን እነርሱን በእጅህ አሳልፎ ይሰጣቸዋል፥ እስኪጠፉም ድረስ በታላቅ ሁከት ላይ ይጥላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ኡንቱንታ ህንተ ኩሽያን አ እማና፤ ኡንቱንቱ ያና ጋካናዉ፥ እ ኡንቱንታ ሻቢራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Med'inaa Goday hintte S'oossay unttuntta hintte kushiyan aatsi immana; unttunttu d'ayana gakkanaw, I unttuntta shabbirana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay intte morkketa intte kushen aaththi immana; istti ubbay wurana gakkanaas izi istta garsan shiro denththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ሞርኬታ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢማና፤ ኢስቲ ኡባይ ዉራና ጋካናስ ኢዚ ኢስታ ጋርሳን ሺሮ ዴንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ኤንታ ነ ኩሸን አድ እማና፤ ኤንቲ ያና ጋካናዉ እ ኤንታ ዳጋንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Goday, ne Xoossay enta ne kushen aathidi immana; enti dhayana gakanaw I enta daganthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ግን እስኪጠፉ ድረስ ከባድ ትርምስ ፈጥሮባቸው በእጅህ አሳልፎ ይሰጥሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ጠላቶችህን በእጆችህ ላይ ይጥልልሃል፤ እስኪደመሰሱም ድረስ በብርቱ ያሸብራቸዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣምላኽኩም እግዚኣብሄር ንኣኣቶም ኣብ ቅድሜኹም ኣሕሊፉ ኽህበኩም እዩ፤ ብዓብዪ ድንጋፀ ድማ ኽሳዕ ዝጠፍኡ ኸደንግፆም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንኣታቶም ኣብ ቅድሜኻ ኣሕሊፉ ኺህበካ እዩ፡ ቦኣብዩ ስምባድ ድማ ክሳዕ ዚጠፍአ የሸብሮም።