Deuteronomy 7:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምሳኻ እዩ፣ ሓያልን ዜስካሕክሕን ኣምላኽ እዩ እሞ፣ ብእኦም ኣይትፍርህ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከፊ​ታ​ቸው አት​ደ​ን​ግጥ፤ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ ከአ​ንተ ጋር ነውና፥ እር​ሱም አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታላ​ቅና ጽኑዕ ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህ እግዚአብሔር፥ ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ፥ በመካከልህ ነውና ከእነርሱ የተነሣ አትደንግጥ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ አምላክህ፥ ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ፥ በመካከልህ ነውና በእነርሱ የተነሣ ልትደናገጥ አይገባም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተ ኡንቱንቶ ያዮፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ህንተናና ደእያ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳይ፥ ግታነ ያሽያ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, hintte unttunttoo yayyoppite; ayaw gooppe, hinttenana de'iyaa Med'inaa Goday, hintte S'oossay, gitanne yashshiyaa S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas he deretas babofte; GODAA intte Xoossay inttenara dees; izi gitanne yashissiza Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሄ ዴሬታስ ባቦፍቴ፤ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴናራ ዴስ፤ ኢዚ ጊታኔ ያሺሲዛ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ነ ኤንታዉ ያዮፋ፤ ኔራ ደእያ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ፥ ግታነ ያሽያ ፆሲ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ne entaw yayyofa; neera de7iya Goday, ne Xoossay, gitanne yashshiya Xoossi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመካከልህ ያለው አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ታላቅና የሚያስፈራ አምላክ (ኤሎሂም) ስለሆነ አያስደንግጡህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እነዚህን ሕዝቦች አትፍራ፤ እግዚአብሔር አምላክህ ከአንተ ጋር ነው፤ እርሱ ታላቅና መፈራትም የሚገባው አምላክ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዓቢይን ዝፍራሕን እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብ ማእኸልኩም እዩሞ፥ ንኣኣቶም ኣይትፍርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዓብይን መፍርህን ኣምላኽ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ ማእከልካ እዩ እሞ፡ ብኣታቶም ኣይትፍራህ፡