Deuteronomy 7:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሎም እቶም የሆዋ ኣምላኽካ ዜድሕነካ ኣህዛብ ድማ ኣጥፍኦም። ዓይንኻ ኣይክትምሕሮምን እያ፤ ንኣማልኽቶም ከኣ ኣይተገልግሎም፤ መጻወድያ ኪዀነልኩም እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ሰ​ጥ​ህን የአ​ሕ​ዛብ ምርኮ ትበ​ላ​ለህ፤ ዐይ​ን​ህም አታ​ዝ​ን​ላ​ቸ​ውም፤ ያም ለአ​ንተ ክፉ ይሆ​ን​ብ​ሃ​ልና አማ​ል​ክ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን አታ​ም​ል​ካ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ የሚጥላቸውን አሕዛብን ሁሉ ታጠፋቸዋለህ፤ ዓይንህም አታዝንላቸውም፤ ያም ወጥመድ ይሆንብሃልና አማልክቶቻቸውን አታምልካቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔርም በእጅህ አሳልፎ የሚጥላቸውን ሕዝቦች ሁሉ ታጠፋቸዋለህ፥ ዓይንህም አታዝንላቸውም፤ ወጥመድ ይሆንብሃልና አማልክቶቻቸውን አታምልካቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ አ እምያ አሳ ኡባ ይስተ፤ ኡንቱንቶ አይነ ቃረቶፕተ። ኡንቱንቱ ጾሳቱዋዉካ ጎይኖፕተ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ህንተንቶ ጲረ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo aatsi immiyaa asaa ubbaa d'ayissite; unttunttoo ayinne k'arettoppite. Unttunttu s'oossatuwawukka goyinnoppite. Ayaw gooppe, hewe hinttenttoo p'ire gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA intte Xoossay intte kushen aaththi immida dereta ubbaasikka qadhettontta dhayssite; inttes woximade gidontta mala istta eeqa xoossatas goynnofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዳ ዴሬታ ኡባሲካ ቃቶንታ ይሲቴ፤ ኢንቴስ ዎጺማዴ ጊዶንታ ማላ ኢስታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኖፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ አድ እምያ አሳ ኡባ ቃቶና ይሳ። ሄስ ነዉ ፅሄ ግዳና ግሾ፥ ኤንታ ፆሳታ ጎይኖፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, ne Xoossay new aathidi immiya asa ubbaa qadhetonna dhaysa. Hessi new xihe gidana gisho, enta xoossata goyinnofa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእጅህ አሳልፎ የሚሰጥህን ሕዝቦች ሁሉ ማጥፋት አለብህ፤ አትዘንላቸው፤ ወጥመድ ስለሚሆኑብህም አማልክታቸውን አታምልክ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በእጅህ ላይ የጣለልህን ሕዝቦች ሁሉ ያለ ርኅራኄ ደምስስ፤ ጣዖቶቻቸውንም ለማምለክ ወጥመድ ውስጥ አትግባ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣሕሊፉ ንዝህበኩም ኵሎም ኣህዛብ ኣጥፍእዎም፤ ዓይንኹምውን ኣይራህርሀሎም። ኣማልኽቶምውን መፈንጠር ከይኾኑኹም፥ ኣይተምልኽዎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንዚህበካ ኹሎም ህዝብታት ድማ ክትውድኦም ኢኻ፡ ዓይንኻ ኣይትንሓፎም፡ ኣማልኽቶምውን መፈንጠራ ኸይኮኑኻ ኣይተምልኮም።