Deuteronomy 7:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሎም እቶም የሆዋ ኣምላኽካ ዜድሕነካ ኣህዛብ ድማ ኣጥፍኦም። ዓይንኻ ኣይክትምሕሮምን እያ፤ ንኣማልኽቶም ከኣ ኣይተገልግሎም፤ መጻወድያ ኪዀነልኩም እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህም እግዚአብሔር የሚሰጥህን የአሕዛብ ምርኮ ትበላለህ፤ ዐይንህም አታዝንላቸውም፤ ያም ለአንተ ክፉ ይሆንብሃልና አማልክቶቻቸውን አታምልካቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ የሚጥላቸውን አሕዛብን ሁሉ ታጠፋቸዋለህ፤ ዓይንህም አታዝንላቸውም፤ ያም ወጥመድ ይሆንብሃልና አማልክቶቻቸውን አታምልካቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔርም በእጅህ አሳልፎ የሚጥላቸውን ሕዝቦች ሁሉ ታጠፋቸዋለህ፥ ዓይንህም አታዝንላቸውም፤ ወጥመድ ይሆንብሃልና አማልክቶቻቸውን አታምልካቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተንቶ አ እምያ አሳ ኡባ ይስተ፤ ኡንቱንቶ አይነ ቃረቶፕተ። ኡንቱንቱ ጾሳቱዋዉካ ጎይኖፕተ። አያዉ ጎፐ፥ ሄዌ ህንተንቶ ጲረ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttenttoo aatsi immiyaa asaa ubbaa d'ayissite; unttunttoo ayinne k'arettoppite. Unttunttu s'oossatuwawukka goyinnoppite. Ayaw gooppe, hewe hinttenttoo p'ire gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA intte Xoossay intte kushen aaththi immida dereta ubbaasikka qadhettontta dhayssite; inttes woximade gidontta mala istta eeqa xoossatas goynnofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ኩሼን ኣ ኢሚዳ ዴሬታ ኡባሲካ ቃቶንታ ይሲቴ፤ ኢንቴስ ዎጺማዴ ጊዶንታ ማላ ኢስታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኖፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ነዉ አድ እምያ አሳ ኡባ ቃቶና ይሳ። ሄስ ነዉ ፅሄ ግዳና ግሾ፥ ኤንታ ፆሳታ ጎይኖፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, ne Xoossay new aathidi immiya asa ubbaa qadhetonna dhaysa. Hessi new xihe gidana gisho, enta xoossata goyinnofa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በእጅህ አሳልፎ የሚሰጥህን ሕዝቦች ሁሉ ማጥፋት አለብህ፤ አትዘንላቸው፤ ወጥመድ ስለሚሆኑብህም አማልክታቸውን አታምልክ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በእጅህ ላይ የጣለልህን ሕዝቦች ሁሉ ያለ ርኅራኄ ደምስስ፤ ጣዖቶቻቸውንም ለማምለክ ወጥመድ ውስጥ አትግባ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣሕሊፉ ንዝህበኩም ኵሎም ኣህዛብ ኣጥፍእዎም፤ ዓይንኹምውን ኣይራህርሀሎም። ኣማልኽቶምውን መፈንጠር ከይኾኑኹም፥ ኣይተምልኽዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንዚህበካ ኹሎም ህዝብታት ድማ ክትውድኦም ኢኻ፡ ዓይንኻ ኣይትንሓፎም፡ ኣማልኽቶምውን መፈንጠራ ኸይኮኑኻ ኣይተምልኮም። |