Deuteronomy 7:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ዝጸልእዎ ድማ ኣብ ገጾም ሕነ ኽትጥፍኦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚጠሉትን ለማጥፋት በፊታቸው ብድራት ይመልስባቸዋል፤ ለሚጠላው አይዘገይም፤ ነገር ግን በፊቱ ብድራትን ይመልስበታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚጠሉትን ለማጥፋት በፊታቸው ብድራት ይመልስባቸዋል፤ ለሚጠላው አይዘገይም፥ ነገር ግን በፊቱ ብድራት ይመልስበታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሚጠሉትን በማጥፋት በፊታቸው ብድራት ይመልስባቸዋል፥ ለሚጠላው አይዘገይም፥ በፊቱ ብድራት ይመልስበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ባረና እጽያዋንቶ ኡንቱንቱ ታልእያ ዛሬ፤ እ ኡንቱንቱ ታልእያ ዛራናዉ ጋምኤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I barena is's'iyaawanttoo unttunttu tal"iyaa zaaree; I unttunttu tal"iyaa zaaranaw gam"enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin bana ixxizayta ba halo kessana; istta bolla ba halo kessanaas gam7enna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባና ኢጺዛይታ ባ ሃሎ ኬሳና፤ ኢስታ ቦላ ባ ሃሎ ኬሳናስ ጋምኤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ባና እፀይሳታ ሴራናዉነ ይሳናዉ ጉየ ጌና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I bana ixeyisata seeranawunne dhaysanaw guye geenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን፣ የሚጠሉትን ዐይናቸው እያየ ይበቀላቸዋል፤ የሚጠሉትን ዐይናቸው እያየ ለመበቀል አይዘገይም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የሚጠሉትን በማጥፋት ይበቀላል፤ እነርሱንም ከመበቀል ፈጽሞ አይዘገይም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝፀልእዎ ንምጥፋእ ኣብ ቅድሚኣቶም ናይ ኢዶም ይፈድዮም፤ ንዝፀልእዎ እንተይደንጐየ ኣብ ቅድሚኡ ናይ ኢዶም ይፈድዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዚጸልእዎ ግና፡ ኣብ ቅድሚ ገጾም ንጥፍኣቶም ይፈድዮም። ንዚጸልኦ ኣይድንጉን፡ ኣብ ቅድሚ ገጹ ደአ ይፍደዮ። |