Deuteronomy 7:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ዝጸልእዎ ድማ ኣብ ገጾም ሕነ ኽትጥፍኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ጠ​ሉ​ትን ለማ​ጥ​ፋት በፊ​ታ​ቸው ብድ​ራት ይመ​ል​ስ​ባ​ቸ​ዋል፤ ለሚ​ጠ​ላው አይ​ዘ​ገ​ይም፤ ነገር ግን በፊቱ ብድ​ራ​ትን ይመ​ል​ስ​በ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሚጠሉትን ለማጥፋት በፊታቸው ብድራት ይመልስባቸዋል፤ ለሚጠላው አይዘገይም፥ ነገር ግን በፊቱ ብድራት ይመልስበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሚጠሉትን በማጥፋት በፊታቸው ብድራት ይመልስባቸዋል፥ ለሚጠላው አይዘገይም፥ በፊቱ ብድራት ይመልስበታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እ ባረና እጽያዋንቶ ኡንቱንቱ ታልእያ ዛሬ፤ እ ኡንቱንቱ ታልእያ ዛራናዉ ጋምኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin I barena is's'iyaawanttoo unttunttu tal"iyaa zaaree; I unttunttu tal"iyaa zaaranaw gam"enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin bana ixxizayta ba halo kessana; istta bolla ba halo kessanaas gam7enna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ባና ኢጺዛይታ ባ ሃሎ ኬሳና፤ ኢስታ ቦላ ባ ሃሎ ኬሳናስ ጋምኤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እ ባና እፀይሳታ ሴራናዉነ ይሳናዉ ጉየ ጌና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin I bana ixeyisata seeranawunne dhaysanaw guye geenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን፣ የሚጠሉትን ዐይናቸው እያየ ይበቀላቸዋል፤ የሚጠሉትን ዐይናቸው እያየ ለመበቀል አይዘገይም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የሚጠሉትን በማጥፋት ይበቀላል፤ እነርሱንም ከመበቀል ፈጽሞ አይዘገይም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዝፀልእዎ ንምጥፋእ ኣብ ቅድሚኣቶም ናይ ኢዶም ይፈድዮም፤ ንዝፀልእዎ እንተይደንጐየ ኣብ ቅድሚኡ ናይ ኢዶም ይፈድዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ዚጸልእዎ ግና፡ ኣብ ቅድሚ ገጾም ንጥፍኣቶም ይፈድዮም። ንዚጸልኦ ኣይድንጉን፡ ኣብ ቅድሚ ገጹ ደአ ይፍደዮ።