Deuteronomy 6:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነታ ንኣቦታትና ብማሕላ ዘተስፈወላ ምድሪ ኪህበና ድማ ካብኡ መሪሑና ኣውጽአና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር ያገባንና እርስዋን ይሰጠን ዘንድ እኛን ከዚያ አወጣን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር አግብቶ እርስዋን ይሰጠን ዘንድ ከዚያ አወጣን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ለአባቶቻችን ወደ ማለላቸው ምድር አምጥቶን ሊያስገባንና ሊሰጠን ከዚያ አወጣን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ኑ ማይዛ አዋቶ እማና ጊደ ጫቄዳ ቢታ ኑና ገልሲደ፥ ኑዉ እማናዉ ኑና ግብጼፐ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I nu mayzza aawaatoo immana giide c'aak'k'eedda biittaa nuuna gelissiide, nuw immanaw nuuna Gibs'eppe kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase nu aawata laatissanaas immida hidota qaalaa mala nuna ha biittayo laatissanaas Gibxeppe wozzi kessidi haa ehides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ኑ ኣዋታ ላቲሳናስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኑና ሃ ቢታዮ ላቲሳናስ ጊብጼፔ ዎዚ ኬሲዲ ሃ ኤሂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ኑ ማይዛስ እማና ግድ ጫቅዳ ቢታ ኑስ እማናዉ ኑና ግብፀፈ ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I nu mayzas immana gidi caaqida biitta nuus immanaw nuna Gibxefe kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኛን ግን ለአባቶቻችን በመሐላ ተስፋ ወደ ሰጣቸው ምድር ሊያስገባንና ሊሰጠን ከዚያ አወጣን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያወርሳቸው ዘንድ ለቀድሞ አባቶቻችን በገባው የተስፋ ቃል መሠረት ወደዚህ አምጥቶ ይህችን ምድር ሊሰጠን ከግብጽ ነጻ አወጣን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣና ግና፥ ናብታ ነቦታትና ዝመሓለሎም ምድሪ ምእንቲ ኸእትወናን ክህበናን፥ ካብ ግብፂ ኣውፅአና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣና ግና፡ ናብታ ነቦታትና ዝመሐለሎም ምድሪ ምእንቲ ኼእትወናን ንእኣ ኺህበና፡ ካብ ግብጺ ኣውጽኣና። |