Deuteronomy 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንወድኻ በሎ፦ ኣብ ግብጺ ባሮት ፈርኦን ኢና ነይርና። እግዚኣብሄር ድማ ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ ኣውጽኣና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ልጅህን በለው፦ በግብፅ የፈርዖን ባሪያዎች ነበርን፤ እግዚአብሔርም በጽኑ እጅ፥ በተዘረጋችም ክንድ ከዚያ አወጣን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ ልጅህን በለው። በግብፅ የፈርዖን ባሪያዎች ነበርን፤ እግዚአብሔርም በጽኑ እጅ ከግብፅ አወጣን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም ልጅህን እንዲህ ትለዋለህ፥ ‘በግብጽ የፈርዖን ባርያዎች ነበርን፤ ጌታም በጽኑ እጅ ከግብጽ አወጣን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጊደ ዛርተ፤ ‘ኑን ግብጼ ጋድያን ግብጼ ካትያ አይለቱዋ፤ ሽን መና ጎዳይ ባረ ምኖ ኩሽያን ኑና ግብጼፐ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hintte unttunttoo hawaadan yaagiide zaarite; ‹Nuuni Gibs'e gadiyaan Gibs'e kaatiyaa ayiletuwaa; shin Med'inaa Goday bare mino kushiyan nuuna Gibs'eppe kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode intte qasse isttas, «Kase nuni Gibxe kawos aylletidos shin Xoossay nuna ba gita wolqqaan wozzi kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢንቴ ቃሴ ኢስታስ፥ «ካሴ ኑኒ ጊብጼ ካዎስ ኣይሌቲዶስ ሺን ጾሳይ ኑና ባ ጊታ ዎልቃን ዎዚ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ኤንታዉ ሀይሳዳ ያጋዳ ዛራና፤ “ኑኒ ግብፀ ቢታን ግብፀ ካዋ አይለታ፥ ሽን ጎዳይ ባ ምኖ ኩሽያን ኑና ግብፀፈ ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ne entaw haysada yaagada zaarana; “Nuuni Gibxe biittan Gibxe kawa aylleta, shin Goday ba mino kushiyan nuna Gibxefe kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ በለው፤ “እኛ በግብፅ የፈርዖን ባሮች ነበርን፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን በብርቱ እጅ ከግብፅ አወጣን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ አንተ እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ቀድሞ እኛ ለግብጽ ንጉሥ ባርያዎች ነበርን፤ እግዚአብሔር ግን በታላቅ ኀይሉ አወጣን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ‘ኣብ ግብፂ ባሮት ፈርዖን ነበርና፤ እግዚኣብሄር ከዓ ብሓያል ኢድ ካብ ግብፂ ኣውፅአና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንወድኻ በሎ፡ ኣብ ግብጺ ባሮት ፈርኦን ነበርና፡ እግዚኣብሄር ከአ ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ ኣውጽኣና። |