Deuteronomy 6:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንወድኻ በሎ፦ ኣብ ግብጺ ባሮት ፈርኦን ኢና ነይርና። እግዚኣብሄር ድማ ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ ኣውጽኣና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ ልጅ​ህን በለው፦ በግ​ብፅ የፈ​ር​ዖን ባሪ​ያ​ዎች ነበ​ርን፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በጽኑ እጅ፥ በተ​ዘ​ረ​ጋ​ችም ክንድ ከዚያ አወ​ጣን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ ልጅህን በለው። በግብፅ የፈርዖን ባሪያዎች ነበርን፤ እግዚአብሔርም በጽኑ እጅ ከግብፅ አወጣን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ልጅህን እንዲህ ትለዋለህ፥ ‘በግብጽ የፈርዖን ባርያዎች ነበርን፤ ጌታም በጽኑ እጅ ከግብጽ አወጣን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጊደ ዛርተ፤ ‘ኑን ግብጼ ጋድያን ግብጼ ካትያ አይለቱዋ፤ ሽን መና ጎዳይ ባረ ምኖ ኩሽያን ኑና ግብጼፐ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hintte unttunttoo hawaadan yaagiide zaarite; ‹Nuuni Gibs'e gadiyaan Gibs'e kaatiyaa ayiletuwaa; shin Med'inaa Goday bare mino kushiyan nuuna Gibs'eppe kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode intte qasse isttas, «Kase nuni Gibxe kawos aylletidos shin Xoossay nuna ba gita wolqqaan wozzi kessides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኢንቴ ቃሴ ኢስታስ፥ «ካሴ ኑኒ ጊብጼ ካዎስ ኣይሌቲዶስ ሺን ጾሳይ ኑና ባ ጊታ ዎልቃን ዎዚ ኬሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ኤንታዉ ሀይሳዳ ያጋዳ ዛራና፤ “ኑኒ ግብፀ ቢታን ግብፀ ካዋ አይለታ፥ ሽን ጎዳይ ባ ምኖ ኩሽያን ኑና ግብፀፈ ከስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ne entaw haysada yaagada zaarana; “Nuuni Gibxe biittan Gibxe kawa aylleta, shin Goday ba mino kushiyan nuna Gibxefe kessis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህ በለው፤ “እኛ በግብፅ የፈርዖን ባሮች ነበርን፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ግን በብርቱ እጅ ከግብፅ አወጣን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ አንተ እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘ቀድሞ እኛ ለግብጽ ንጉሥ ባርያዎች ነበርን፤ እግዚአብሔር ግን በታላቅ ኀይሉ አወጣን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ‘ኣብ ግብፂ ባሮት ፈርዖን ነበርና፤ እግዚኣብሄር ከዓ ብሓያል ኢድ ካብ ግብፂ ኣውፅአና።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንወድኻ በሎ፡ ኣብ ግብጺ ባሮት ፈርኦን ነበርና፡ እግዚኣብሄር ከአ ብሓያል ኢድ ካብ ግብጺ ኣውጽኣና።