Deuteronomy 6:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ የሆዋ ጽቡቕን ሰናይን ግበሩ፣ ምእንቲ ኺሰምዓኩምን ነታ እግዚኣብሄር ንኣቦታትኩም ብማሕላ እተመባጽዓሎም ጽብቕቲ ምድሪ ኽትወስዱን፣
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መል​ካ​ምም ይሆ​ን​ልህ ዘንድ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ባ​ቶ​ችህ ወደ ማለ​ላ​ቸው ወደ መል​ካ​ሚቱ ምድር ገብ​ተህ እር​ስ​ዋን ትወ​ርስ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ቅኑ​ንና መል​ካ​ሙን አድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መልካምም ይሆንልህ ዘንድ፥ እግዚአብሔርም ለአባቶችህ ወደ ማለላቸው ወደ መልካሚቱ ምድር ገብተህ እርስዋን ትወርስ ዘንድ፥ እግዚአብሔርም እንደ ተናገረ ጠላቶችህን ሁሉ ከፊትህ ያወጣልህ ዘንድ፥ በእግዚአብሔር ፊት ቅኑንና መልካሙን አድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መልካም እንዲሆንልህ፥ ጌታም ለአባቶችህ ወደ ማለላቸው ወደ መልካሚቱ ምድር ገብተህ እርሷን እንድትወርስ በጌታ ፊት ትክክልና መልካሙን አድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተዉ ኡባባይ ሎአ ግዳና ማላ፥ መና ጎዳ ስንን ህንተ ልከባነ ሎኦባ ኦተ። ያቶፐ፥ ህንተንቶ እማናዉ መና ጎዳይ ህንተ አዋቶ ጫቄዳ፥ ሄ ሎኦ ቢታ ህንተ ላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttew ubbabay lo"a gidana mala, Med'inaa Godaa sintsan hintte likkebaanne lo"obaa ootsite. Yaatooppe, hinttenttoo immanaw Med'inaa Goday hintte aawaatoo c'aak'k'eedda, he lo"o biittaa hintte laattana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttes ubba miishshi lo7o gidana mala GODAA sinththan intte suurenne lo7o ooththite; histtiko inttes immanaas GODAY intte aawatas qaala gelida he lo7o biittayo intte laattana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴስ ኡባ ሚሺ ሎኦ ጊዳና ማላ ጎዳ ሲንን ኢንቴ ሱሬኔ ሎኦ ኦቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴስ ኢማናስ ጎዳይ ኢንቴ ኣዋታስ ቃላ ጌሊዳ ሄ ሎኦ ቢታዮ ኢንቴ ላታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነዉ ኡባባይ እንጀታና መላ ጎዳ ስንን ነ ሱረባነ ሎኦባ ኦ። ሄሳ ኦኮ፥ ነዉ እማናዉ ጎዳይ ነ አዋታስ ጫቅዳ፥ ሄ ሎኦ ቢታ ነ ላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) New ubbabay injetana mela Godaa sinthan ne surebaanne lo77oba ootha. Hessa oothiko, new immanaw Goday ne aawatas caaqida, he lo77o biitta ne laattana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መልካም እንዲሆንልህና እግዚአብሔር (ያህዌ) ለአባቶችህ በመሐላ እንድትወርሳት፣ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ተስፋ የሰጣቸውን መልካሚቱን ምድር ገብተህ ቀናና መልካም የሆነውን አድርግ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእግዚአብሔር ዘንድ ትክክልና መልካም የሆነውን ሁሉ አድርግ፤ ይህን ብታደርግ ሁሉ ነገር በመልካም ሁኔታ ይከናወንልሃል፤ እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶችህ በገባውም ተስፋ ቃል መሠረት መልካሚቱን ምድር ትወርሳለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ እግዚኣብሄር ዝተናገሮ፥ ምእንቲ ሰናይ ክኾነልኩም፥ ንዅሎም ፀላእትኹም ካብ ቅድሜኹም ክሰጎም፥ ናብታ እግዚኣብሄር ነቦታትኩም ዝመሓለሎም ፍርያም ምድሪ ኸዓ ኽትኣትዉን ክትወርስዋን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕን ሰናይን ግበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር እተዛረቦ፡ ምእንቲ ኺጽብቐልካ፡ ንኹሎም ጸላእትኻ ኻብ ቅድሜኻ ኪሰጎም ናብታ እግዚኣብሄር ነቦታትካ ዝመሓለሎም ጽቕቲ ምድሪ ኸኣአ ኽትአቱን ክትርስተያን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕን ጽቡቕን ግበር።