Deuteronomy 5:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰገደሎምን ኣይተገልግሎምን፤ ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ኣብ ልዕሊ ውሉድ፡ ኣብ ሳልሳይን ራብዓይን ወለዶ እቶም ዝጸልኡኒ፡ ኣበሳ ኣቦታት ዚወድቕ ቀናእ ኣምላኽ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አት​ስ​ገ​ድ​ላ​ቸው፤ አታ​ም​ል​ካ​ቸ​ውም፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክህ ቀና​ተኛ አም​ላክ ነኝና፤ በሚ​ጠ​ሉኝ እስከ ሦስ​ተ​ኛና እስከ አራ​ተኛ ትው​ልድ ድረስ የአ​ባ​ቶ​ችን ኀጢ​አት በል​ጆች ላይ የማ​መጣ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፤ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኛና አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ፥ እኔ ጌታ እግዚአብሔር ቀናተኛ አምላክ ነኝና አትስገድላቸው፥ አታምልካቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኡንቱንቶ ሆኮፓ፤ ዎይ ኡንቱንቶ ጎይኖፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ታና እጽያዋንታ አዎቱዋ ናጋራ ድራዉ፥ ናናቱዋ ሄዘንነ ኦይደን የለታ ጋካናዉ ሙርያዋ፤ ታን፥ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ቃናትያ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni unttunttoo hokkoppa; woy unttunttoo goyinnoppa; ayaw gooppe, taani taana is's'iyaawantta aawotuwaa nagaraa diraw, naanatuwaa heezzentsanne oyddentsa yeletaa gakkanaw muriyaawaa; taani, Med'inaa Goday ne S'oossay k'anaatiyaa S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani GODAA ne Xoossay keeha qanaatiza Xoossa; hessa gishshas masetti oosettida ay eeqa xoossataska goynnofanne ziggofa; tani tana ixxizayta wursa qaxxayays; istta zereththatakka heedzdzanththonne oydanththo yeleta gakkanaas tani qaxxayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጎዳ ኔ ጾሳይ ኬሃ ቃናቲዛ ጾሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ማሴቲ ኦሴቲዳ ኣይ ኤቃ ጾሳታስካ ጎይኖፋኔ ዚጎፋ፤ ታኒ ታና ኢጺዛይታ ዉርሳ ቃጻያይስ፤ ኢስታ ዜሬታካ ሄንኔ ኦይዳን ዬሌታ ጋካናስ ታኒ ቃጻያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ እያዉ ሆኮፋ ዎይኮ እያዉ ጎይኖፋ። ታኒ ታና እፀይሳታ አዋታ ናጋራ ግሾ፥ ናይታ ሄንነ ኦይዳን የለታ ጋካናዉ ሴራይስ። ታኒ፥ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ቃናትያ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne iyaw hokofa woyko iyaw goyinnofa. Taani tana ixeyisata aawata nagaraa gisho, nayta heedzanthonne oyddantho yeletaa gakanaw seerayis. Taani, Goday, ne Xoossay qanaatiya Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፣ የሚጠሉኝን ስለ አባቶቻቸው ኀጢአት እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ ልጆቻቸውን የምቀጣ ቀናተኛ አምላክ ነኝና። ለእነርሱ አትስገድላቸው ወይም አታምልካቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ አምላክህ እግዚአብሔር፥ እኔን ትተው ሌሎች አማልክትን የሚያመልኩትን ሰዎች፥ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች፥ እስከ ሦስት ትውልድ ድረስ የምበቀል ቀናተኛ አምላክ ስለ ሆንኩ እነዚያን የተቀረጹ ምስሎች አትስገድላቸው፤ አታምልካቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣይትስገደሎም፤ ኣይተምልኮምውን። ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፥ ንዝፀልኡኒ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ውሉድ፥ ክሳዕ ሳልሳይን ራብዓይን ትውልዲ ዝቐፅዕ፥ ቀናእ ኣምላኽ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ ንዚጸልኡኒ ሓጢኣት ኣቦታት ኣብ ደቂ ኽሳዕ ሳልሳይን ክሳዕ ራብዓይን ወለዶ ዝቐጽዕ፡ ቀናእ ኣምላኽ እየ እሞ፡ ኣይትስገደሎም፡ ኣይተምልኮም።