Deuteronomy 5:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዝኣዘዘካ ተጠንቂቕካ ግበር፡ ናብ የማን ወይ ንጸጋም ኣይትዘናግዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አም​ላ​ካ​ችሁ እን​ዳ​ዘ​ዛ​ችሁ ታደ​ርጉ ዘንድ ጠብቁ፤ ከእ​ር​ሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አት​በሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር አምላካችሁ እንዳዘዛችሁ ታደርጉ ዘንድ ጠብቁ፤ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ጌታ አምላካችሁ እንዳዘዛችሁ ለማድረግ ጠንቃቃ ሁኑ፤ ከእርሱም ወደ ቀኝም ወደ ግራም ፈቀቅ አትበሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ እስራኤልያ አሳዉ፥ ሄዋ ግዶፐ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና አዛዜዳዋ ኡባ ኦናዉ ናገትተ፤ አፐ ኡሸቻ ዎይ ሀድርሳ ጎፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo Israa'eeliyaa asaw, hewaa gidooppe Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena azazeeddawaa ubbaa ootsanaw naagettite; aappe ushechcha woy haddirssa gooppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele asawu! GODAA intte Xoossay inttena azazidayssa ubbaa polanaas giigettite; isttafe issinoyokka menththofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴና ኣዛዚዳይሳ ኡባ ፖላናስ ጊጌቲቴ፤ ኢስታፌ ኢሲኖዮካ ሜንፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተና ኪትዳባ ኡባ ኦናዉ ናገትተ፤ እያፐ ኡሻች ዎይኮ ሀድርስ ጎፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, Isra7eele asaw, Goday, hinte Xoossay hintena kiittidaba ubbaa oothanaw naagetite; iyape ushachi woyko haddirsi goopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንግዲህ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ያዘዛችሁን ለመፈጸም ተጠንቀቁ፤ ቀኝም ግራም አትበሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህ እግዚአብሔር አምላካችሁ ያዘዛችሁን ሁሉ ለመፈጸም ዝግጁዎች ሁኑ፤ ከሕግጋቱም አንዱን እንኳ አትጣሱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝኣዘዘኩም ክትገብሩ ተጠንቀቑ። ካብኡ ንየማን ኮነ ንፀጋም ኣይትበሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝአዘዘኩም ክትገብሩ ድማ ተጠንቀቑ። ካብኡ ንየማን ኮነ ንጸጋም ኣይትዝበሉ።