Deuteronomy 5:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀሪብኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚብሎ ዅሉ ስምዑ። እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚዛረበኩም ዅሉ ድማ ተዛረቡና። ክንሰምዖን ክንገብሮን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተ ቅረብ፤ አምላካችን እግዚአብሔር የሚለውን ሁሉ ስማ፤ እምላካችን እግዚአብሔርም ለአንተ የሚናገረውን ሁሉ ለእኛ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እናደርገዋለን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ ቅረብ፥ አምላካችን እግዚአብሔር የሚለውን ሁሉ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔርም ለአንተ የሚናገረውን ሁሉ ለእኛ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እናደርገዋለን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ ቅረብ፤ አምላካችን ጌታ የሚለውን ሁሉ ስማ፤ አምላካችን ጌታም ለአንተ የሚናገረውን ሁሉ ለእኛ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እናደርገዋለን።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ! ኔን ሺቃደ፥ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ግያዋ ኡባ ስሳ፤ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ነዉ ኦድያዋ ኡባ ኔን ኑዉ ኦዳ፤ ኑንካ ስሲደ ኦና’ ያጌድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Muse! Neeni shiik'aade, Med'inaa Goday nu S'oossay giyaawaa ubbaa sisa; Med'inaa Goday nu S'oossay new odiyaawaa ubbaa neeni nuw oda; nuunikka sisiide ootsana› yaageeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas neni izakko shiiqada GODAA nu Xoossay gizayssa ubbaa siya; hessafe guye ne siyidayssa ubbaa nuus yaada yoota; nunikka iza siyidi azazettana› gideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኢዛኮ ሺቃዳ ጎዳ ኑ ጾሳይ ጊዛይሳ ኡባ ሲያ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔ ሲዪዳይሳ ኡባ ኑስ ያዳ ዮታ፤ ኑኒካ ኢዛ ሲዪዲ ኣዛዜታና› ጊዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ሺቃዳ ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ግያባ ኡባ ስአ፤ ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ነዉ ኦድያባ ኑስ ኦዳ፤ ኑካ ስእድ ኪተታና” ያግደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, neeni shiiqada Goday, nu Xoossay giyaba ubbaa si7a; Goday, nu Xoossay new odiyaba nuus oda; nuka si7idi kiitetana” yaagideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ ቅረብ፤ አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የሚለውን ሁሉ አድምጥ፤ ከዚያም አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የሚነግርህን ሁሉ ንገረን፤ እኛም እንሰማለን፤ እናደርገዋለንም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ወደ እርሱ ቀርበህ እግዚአብሔር አምላካችን የሚለውን ሁሉ አዳምጥ፤ ተመልሰህም እርሱ ያለውን ሁሉ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እንታዘዛለን።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ቕረብ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝብሎ ዅሉ ድማ ስማዕ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝነገረካ ዅሉውን ንስኻ ንገረና፤ ንሕና ኸዓ ሰሚዕና ኽንፍፅሞ ኢና” በልኩምኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ደአ ቕረብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚብሎ ኹሉ ድማ ስማዕ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝነገረካ ኹሉውን ንስኻ ንገረና፡ ንሕና ኸንሰምዖን ክንገብሮን ኢና። |