Deuteronomy 5:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀሪብኩም እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚብሎ ዅሉ ስምዑ። እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚዛረበኩም ዅሉ ድማ ተዛረቡና። ክንሰምዖን ክንገብሮን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ ቅረብ፤ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ለ​ውን ሁሉ ስማ፤ እም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ንተ የሚ​ና​ገ​ረ​ውን ሁሉ ለእኛ ንገ​ረን፤ እኛም ሰም​ተን እና​ደ​ር​ገ​ዋ​ለን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ ቅረብ፥ አምላካችን እግዚአብሔር የሚለውን ሁሉ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔርም ለአንተ የሚናገረውን ሁሉ ለእኛ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እናደርገዋለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ ቅረብ፤ አምላካችን ጌታ የሚለውን ሁሉ ስማ፤ አምላካችን ጌታም ለአንተ የሚናገረውን ሁሉ ለእኛ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እናደርገዋለን።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሙሴ! ኔን ሺቃደ፥ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ግያዋ ኡባ ስሳ፤ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ነዉ ኦድያዋ ኡባ ኔን ኑዉ ኦዳ፤ ኑንካ ስሲደ ኦና’ ያጌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Muse! Neeni shiik'aade, Med'inaa Goday nu S'oossay giyaawaa ubbaa sisa; Med'inaa Goday nu S'oossay new odiyaawaa ubbaa neeni nuw oda; nuunikka sisiide ootsana› yaageeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas neni izakko shiiqada GODAA nu Xoossay gizayssa ubbaa siya; hessafe guye ne siyidayssa ubbaa nuus yaada yoota; nunikka iza siyidi azazettana› gideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኢዛኮ ሺቃዳ ጎዳ ኑ ጾሳይ ጊዛይሳ ኡባ ሲያ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔ ሲዪዳይሳ ኡባ ኑስ ያዳ ዮታ፤ ኑኒካ ኢዛ ሲዪዲ ኣዛዜታና› ጊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ሺቃዳ ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ግያባ ኡባ ስአ፤ ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ነዉ ኦድያባ ኑስ ኦዳ፤ ኑካ ስእድ ኪተታና” ያግደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, neeni shiiqada Goday, nu Xoossay giyaba ubbaa si7a; Goday, nu Xoossay new odiyaba nuus oda; nuka si7idi kiitetana” yaagideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተ ቅረብ፤ አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የሚለውን ሁሉ አድምጥ፤ ከዚያም አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የሚነግርህን ሁሉ ንገረን፤ እኛም እንሰማለን፤ እናደርገዋለንም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ወደ እርሱ ቀርበህ እግዚአብሔር አምላካችን የሚለውን ሁሉ አዳምጥ፤ ተመልሰህም እርሱ ያለውን ሁሉ ንገረን፤ እኛም ሰምተን እንታዘዛለን።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ ቕረብ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝብሎ ዅሉ ድማ ስማዕ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝነገረካ ዅሉውን ንስኻ ንገረና፤ ንሕና ኸዓ ሰሚዕና ኽንፍፅሞ ኢና” በልኩምኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ደአ ቕረብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚብሎ ኹሉ ድማ ስማዕ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝነገረካ ኹሉውን ንስኻ ንገረና፡ ንሕና ኸንሰምዖን ክንገብሮን ኢና።