Deuteronomy 5:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ድማ፡ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ክብሩን ዕብየቱን ከም እንርኢ ገይሩና፡ ድምጹ ድማ ካብ ሓዊ ሰሚዕናዮ። እግዚኣብሄር ንሰብ ከም ዝዛረቦ፡ ንሱ ድማ ብህይወት ከም ዝነብር ሎሚ ርኢናዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አላችሁም፦ እነሆ፥ አምላካችን እግዚአብሔር ክብሩንና ታላቅነቱን አሳይቶናል፤ ከእሳቱም መካከል ድምፁን ሰምተናል፤ እግዚአብሔርም ከሰው ጋር ሲነጋገር፥ ሰውዬው በሕይወት ሲኖር ዛሬ አይተናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አላችሁም። እነሆ፥ አምላካችን እግዚአብሔር ክብሩንና ታላቅነቱን አሳይቶናል፥ ከእሳቱም ውስጥ ድምፁን ሰምተናል፤ እግዚአብሔርም ከሰው ጋር ሲነጋገር ሰውዮውም በሕይወት ሲኖር ዛሬ አይተናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አላችሁ፦ ‘እነሆ፥ አምላካችን ጌታ ክብሩንና ታላቅነቱን አሳይቶናል፥ ከእሳቱም ውስጥ ድምፁን ሰምተናል፤ እግዚአብሔር ከሰው ተነጋግሮ ሰውም በሕይወት ሲኖር ዛሬ አይተናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋዳን ያጌድታ፤ ‘በአ፥ ኑን መና ጎዳ ኑ ጾሳ ኮሻ ታማ ግዶፐ ስሴዳ ዎደ፥ መና ጎዳይ ኑ ጾሳይ ባረ ቦንቹዋነ ባረ አንጋ ኑና በሴዳ። ቃይ ኑን ጾሳይ አናና ሃሳዪደ አሳይ ደኡዋን ደአናዉ ዳንዳይያዋ ሀቼ በኤዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hawaadan yaageeddita; ‹Be'a, nuuni Med'inaa Godaa nu S'oossaa kooshshaa tamaa giddoppe siseedda wode, Med'inaa Goday nu S'oossay bare bonchchuwaanne bare anggaa nuuna besseedda. K'ay nuuni S'oossay aanana haasayiide Asay de'uwaan de'anaw danddayiyaawaa hachche be'eeddo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹GODAA nuni Xoossa cenggurssaa tama giddofe siyida wode GODAA nu Xoossay ba gitateththinne ba bonchcho nuna qonccen bessides; Xoossi asara haasaydaappe guyen asi hayqqontta shemppora paxa de7ana dandayzayssa nu hach beydos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ጎዳ ኑኒ ጾሳ ጬንጉርሳ ታማ ጊዶፌ ሲዪዳ ዎዴ ጎዳ ኑ ጾሳይ ባ ጊታቴኔ ባ ቦንቾ ኑና ቆንጬን ቤሲዴስ፤ ጾሲ ኣሳራ ሃሳይዳፔ ጉዬን ኣሲ ሃይቆንታ ሼምፖራ ፓጻ ዴኣና ዳንዳይዛይሳ ኑ ሃች ቤይዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳዳ ያግዶሶና፤ “ኑኒ ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ግርሳ ታማ ግዶፈ ስእዳ ዎደ ጎዳይ፥ ኑ ፆሳይ ባ ቦንቹዋነ ባ ግታተ ኑና በስስ። ፆሲ አሳራ ሃሳይን ስእድ አስ ደኦን ዳናዉ ዳንዳኤይሳ ሀች ኑኒ በእዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | haysada yaagidosona; “Nuuni Godaa, nu Xoossaa girsaa tamaa giddofe si7ida wode Goday, nu Xoossay ba bonchuwanne ba gitatetha nuna bessis. Xoossi asara haasayin si7idi asi de7on daanaw danda7eysa hachi nuuni be7ida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አላችሁ፤ “አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ክብሩንና ግርማውን አሳይቶናል፤ ከእሳቱም ውስጥ ድምፁን ሰምተናል። እግዚአብሔር አነጋግሮትም እንኳ፣ ሰው በሕይወት ሊኖር እንደሚችል በዛሬው ቀን አይተናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህ አላችሁ፦ ‘በእሳት ውስጥ ሆኖ ሲናገር በሰማነው ጊዜ እግዚአብሔር አምላካችን ታላቅነቱንና ክብሩን በግልጥ አሳይቶናል፤ እግዚአብሔር ካነጋገረው በኋላ እንኳ ሰው በሕይወት መኖር እንደሚችል በዛሬው ዕለት አይተናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ከዓ ንኣይ “እንሆ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኽብረቱን ዕቤቱን ኣርኣየና፤ ድምፁውን ካብ ማእኸል ሓዊ ሰማዕና፤ ኣምላኽ ምስ ሰብ ክዛረብ እሞ፥ ሰብ ምስ ኣምላኽ ተዛሪቡስ ብህይወት እንትነብር፥ ሎሚ ርኢና፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | በልኩም ድማ እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኽብረቱን ዕቤቱን ኣርአየና፡ ድምጹውን ካብ ማእከል ሓዊ ሰማዕና፡ ኣምላኽ ምስ ሰብ ኪዛረብ፡ ንሱ ኸኣአ ብህይወት ኒነብር ሎሚ ራኤና። |