Deuteronomy 5:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ጸልማት ድምጺ ምስ ሰማዕኩም (እቲ ከረን ብሓዊ ይነድድ ነበረ እሞ)፡ ኵሎም ርእስታት ነገድኹምን ዓበይትኹምን ናባይ መጻኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እንዲህም ሆነ፤ በእሳት መካከል ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፥ ተራራውም በእሳት ሲነድድ እናንተ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች፥ ሽማግሌዎቻችሁም፥ ወደ እኔ ቀረባችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ተራራው በእሳት ሲነድድ ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፥ እናንተ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች ሽማግሌዎቻችሁም፥ ወደ እኔ ቀረባችሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ተራራው በእሳት ይነድ በነበረበት ወቅት ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፥ እናንተ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች ሽማግሌዎቻችሁም ሁሉ፥ ወደ እኔ ቀረባችሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ደሪ ታማን ጹገትሽን፥ ማ ግዶፐ ኮሻ ህንተ ስሴዳ ዎደ፥ ህንተ ዛርያ ካፓቱነ ህንተ ጭማቱ ታኮ ዪደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Derii taman s'uugettishin, d'umaa giddoppe kooshshaa hintte siseedda wode, hintte zariyaa kaappatuunne hintte c'imatuu taakko yiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Zumazi taman xuugettiza wodenne dhuma giddofe cenggurssa intte siyida wode inttena kaaleththizaytinne intte korapinneti taakko yiidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ዙማዚ ታማን ጹጌቲዛ ዎዴኔ ማ ጊዶፌ ጬንጉርሳ ኢንቴ ሲዪዳ ዎዴ ኢንቴና ካሌዛይቲኔ ኢንቴ ኮራፒኔቲ ታኮ ዪዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዙማይ ታማን ፁገትሽን፥ ማ ግዶፈ ግርሳ ህንተ ስእዳ ዎደ ህንተ ኮቻ ሀላቃትነ ጭማት ታኮ ይድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zumay taman xuugetishin, dhumaa giddofe girsaa hinte si7ida wode hinte kochaa halaqatinne cimati taako yidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተራራው በእሳት ሲቃጠል፣ ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፣ እናንተ የየነገዶቻችሁ አለቆችና ሽማግሌዎቻችሁም በሙሉ ወደ እኔ ዘንድ መጣችሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ተራራው በእሳት ይነድ በነበረበት ወቅት ከጨለማው ውስጥ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ የነገድ አለቆችና መሪዎች ሁሉ ወደ እኔ መጥታችሁ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ እምባ ብሓዊ ኽነድድ እንተሎ፥ ካብቲ ውሽጢ ፀልማት ድምፂ ምስ ሰማዕኹም፥ ንስኻትኩምን፥ ኣሕሉቕ ነገዳትኩምን ሽማግለታትኩምን ናባይ ቀረብኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ ኩሉ እቲ ኸረን ኪነድድ ከል፡ ካብቲ ጸልማት ቃል ምስ ሰማዕኩም፡ ኩላቶም ሓላቑ ነገዳትኩምን ሽማግሌታትኩምን ናብይ ቀረብኩም፡ |