Deuteronomy 5:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ጸልማት ድምጺ ምስ ሰማዕኩም (እቲ ከረን ብሓዊ ይነድድ ነበረ እሞ)፡ ኵሎም ርእስታት ነገድኹምን ዓበይትኹምን ናባይ መጻኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እን​ዲ​ህም ሆነ፤ በእ​ሳት መካ​ከል ድም​ፁን በሰ​ማ​ችሁ ጊዜ፥ ተራ​ራ​ውም በእ​ሳት ሲነ​ድድ እና​ንተ፥ የነ​ገ​ዶ​ቻ​ችሁ አለ​ቆች፥ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ቻ​ች​ሁም፥ ወደ እኔ ቀረ​ባ​ችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተራራው በእሳት ሲነድድ ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፥ እናንተ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች ሽማግሌዎቻችሁም፥ ወደ እኔ ቀረባችሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ተራራው በእሳት ይነድ በነበረበት ወቅት ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፥ እናንተ፥ የነገዶቻችሁ አለቆች ሽማግሌዎቻችሁም ሁሉ፥ ወደ እኔ ቀረባችሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ደሪ ታማን ጹገትሽን፥ ማ ግዶፐ ኮሻ ህንተ ስሴዳ ዎደ፥ ህንተ ዛርያ ካፓቱነ ህንተ ጭማቱ ታኮ ዪደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Derii taman s'uugettishin, d'umaa giddoppe kooshshaa hintte siseedda wode, hintte zariyaa kaappatuunne hintte c'imatuu taakko yiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Zumazi taman xuugettiza wodenne dhuma giddofe cenggurssa intte siyida wode inttena kaaleththizaytinne intte korapinneti taakko yiidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዙማዚ ታማን ጹጌቲዛ ዎዴኔ ማ ጊዶፌ ጬንጉርሳ ኢንቴ ሲዪዳ ዎዴ ኢንቴና ካሌዛይቲኔ ኢንቴ ኮራፒኔቲ ታኮ ዪዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዙማይ ታማን ፁገትሽን፥ ማ ግዶፈ ግርሳ ህንተ ስእዳ ዎደ ህንተ ኮቻ ሀላቃትነ ጭማት ታኮ ይድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Zumay taman xuugetishin, dhumaa giddofe girsaa hinte si7ida wode hinte kochaa halaqatinne cimati taako yidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተራራው በእሳት ሲቃጠል፣ ከጨለማው ውስጥ ድምፁን በሰማችሁ ጊዜ፣ እናንተ የየነገዶቻችሁ አለቆችና ሽማግሌዎቻችሁም በሙሉ ወደ እኔ ዘንድ መጣችሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ተራራው በእሳት ይነድ በነበረበት ወቅት ከጨለማው ውስጥ ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ የነገድ አለቆችና መሪዎች ሁሉ ወደ እኔ መጥታችሁ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ እቲ እምባ ብሓዊ ኽነድድ እንተሎ፥ ካብቲ ውሽጢ ፀልማት ድምፂ ምስ ሰማዕኹም፥ ንስኻትኩምን፥ ኣሕሉቕ ነገዳትኩምን ሽማግለታትኩምን ናባይ ቀረብኩም።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኸአ፡ ኩሉ እቲ ኸረን ኪነድድ ከል፡ ካብቲ ጸልማት ቃል ምስ ሰማዕኩም፡ ኩላቶም ሓላቑ ነገዳትኩምን ሽማግሌታትኩምን ናብይ ቀረብኩም፡