Deuteronomy 5:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ካብ ሓዊን ካብ ደበናን ካብ ጸልማትን ንብዘሎ እቲ ኣብ ከረን ዘሎ ኣኼባኹም ብዓው ዝበለ ድምጺ ተዛረቦ። ካብዚ ንላዕሊ ድማ ዋላ ሓንቲ ኣይወሰኸን። ኣብ ክልተ ጽላት እምኒ ድማ ጽሒፉ ኣረከበኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በተ​ራ​ራው ላይ፤ በእ​ሳ​ትና በጨ​ለማ፥ በጭ​ጋ​ግና በዓ​ውሎ ነፋስ መካ​ከል ሆኖ በታ​ላቅ ድምፅ እነ​ዚ​ህን ቃሎች ለጉ​ባ​ኤ​ያ​ችሁ ሁሉ ተና​ገረ፤ ምንም አል​ጨ​መ​ረም። በሁ​ለ​ቱም የድ​ን​ጋይ ጽላት ላይ ጻፋ​ቸው፤ ለእ​ኔም ሰጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በተራራው ላይ በእሳትና በደመናው በጨለማውም ውስጥ ሆኖ በታላቅ ድምፅ እነዚህን ቃሎች ለጉባኤአችሁ ሁሉ ተናገረ፤ ምንም ምን አልጨመረም። በሁለቱም የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጻፋቸው፥ ለእኔም ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነዚህን ቃሎች ጌታ በተራራው ላይ ለጉባኤአችሁ ሁሉ በእሳትና በደመና፥ በድቅድቅ ጨለማው ውስጥ ሆኖ፥ በታላቅ ድምፅ ተናገረ፥ ምንም ምን አልጨመረም። በሁለቱም የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጻፋቸው፥ ለእኔም ሰጠኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ደርያ ቦላን ታማ ግዶፐ፥ ሻርያ ግዶፐነ ጎርዴዳ ማ ግዶፐ መና ጎዳይ ቁ ጌዳ ኮሻን ሺቁዋ ኡባዉ ኦዴዳ ቃላቱ ሀዋንታ፤ እ ኡንቱንቱ ቦላን አያነ ጉጅቤና። ቃይ ኡንቱንታ እ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱ ቦላ ጻፊደ፥ ታዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Deriyaa bollan tamaa giddoppe, shaariyaa giddoppenne gorddeedda d'umaa giddoppe Med'inaa Goday d'ok'k'u geedda kooshshan shiik'uwaa ubbaw odeedda k'aalatuu hawantta; I unttunttu bollan ayaanne gujjibeenna. K'ay unttuntta I laa"u masetteedda shuchchatuu bolla s'aafiide, taw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte issi bolla shiiqidason GODAY zumaa bolla dishe inttes ubbaas immida azazoti hayta; taman, girdi gida dhumaninne shaara giddon dishe gita cenggurssan izi inttes yootida azazoti hayta xalla; izi heytakka nam7u shuchchata bolla wooci xaafidi taas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ኢሲ ቦላ ሺቂዳሶን ጎዳይ ዙማ ቦላ ዲሼ ኢንቴስ ኡባስ ኢሚዳ ኣዛዞቲ ሃይታ፤ ታማን፥ ጊርዲ ጊዳ ማኒኔ ሻራ ጊዶን ዲሼ ጊታ ጬንጉርሳን ኢዚ ኢንቴስ ዮቲዳ ኣዛዞቲ ሃይታ ጻላ፤ ኢዚ ሄይታካ ናምኡ ሹቻታ ቦላ ዎጪ ጻፊዲ ታስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዙማ ቦላ ታማ፥ ሻራነ ማ ግዶፈ ጎዳይ ቁ ግዳ ግርሳን ዱላታ ኡባስ ኦድዳ ቃላት ሀይሳታ። እ ኤንታ ቦላ አይባካ ጉጅቤና፤ ኤንታ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ቦላ ፃፍድ ታዉ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Zumaa bolla tama, shaaranne dhumaa giddofe Goday dhoqu gida girsan duulata ubbaas odida qaalati haysata. I enta bolla aybaka gujibeenna; enta nam7u loche shuchata bolla xaafidi taw immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) በተራራው ላይ በእሳቱ፣ በደመናውና በድቅድቁ ጨለማ ውስጥ ለማኅበራችሁ ሁሉ በከፍተኛ ድምፅ የተናገራችሁ ትእዛዞቹ እነዚህ ናቸው፤ የጨመረውም ሌላ የለም፤ ትእዛዞቹንም በሁለት የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጽፎ ሰጠኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በተሰበሰባችሁ ጊዜ እግዚአብሔር በተራራው ላይ ሆኖ ለእናንተ ለሁላችሁም የሰጣችሁ ትእዛዞች እነዚህ ናቸው፤ በእሳት፥ በደመናና በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ሆኖ ብርቱ በሆነ ታላቅ ድምፅ በተናገረ ጊዜ የሰጣችሁ ትእዛዞች እነዚህ ብቻ ናቸው። እነርሱንም በሁለት የድንጋይ ጽላቶች ላይ ጽፎ ለእኔ ሰጠኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዘን ትእዛዛት እዚኣተን እግዚኣብሄር ኣብቲ እምባ፥ ኣብ ማእኸል ሓዊን ደመናን ፀልማትን፥ ኮይኑ ዓው ኢሉ ንዅላ ማሕበርኩም ዝተዛረበን እየን፤ ካልእ ኣይወሰኸን። ኣብ ክልተ ፅላት እምኒ ፅሒፉ ኸዓ ንኣይ ሃበኒ።
Amharic Tigrinya 2011 እዘን ቃላት እዚኤን እግዚኣብሄር ኣብቲ ኸረን ካብ ማእከል ሓውን ደበናን ጥቃን ዓው ኢሉ፡ ንብዘላ ማሕበርኩም ተዛረበ፡ ካልእ ኣይወሰኽን። ኣብ ክልተ ጽላት እምኒ ጽሒፉ ኸአ ንኣይ ሀበኒ።