Deuteronomy 5:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቲ ብኸንቱ ስሙ ዚጥቀም ከይተቐጽዐ ኪኸይድ ስለ ዘይፈቕዶ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይትጠቐም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የአ​ም​ላ​ክ​ህን ስም በሐ​ሰት አት​ጥራ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስሙን በሐ​ሰት የሚ​ጠ​ራ​ውን ከበ​ደል አያ​ነ​ጻ​ው​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ ‘የጌታን የአምላክህ ስም በከንቱ አትጥራ፥ ጌታ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ሳይቀጣው አይቀርምና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳ ነ ጾሳ ሱን ጮ ጼሶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባረ ሱን ጮ ጼስያዋ ሙረናን አገና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'inaa Godaa ne s'oossaa suntsaa c'oo s'eesoppa; ayaw gooppe, Med'inaa Goday bare suntsaa c'oo s'eesiyaawaa murenan aggena.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Tana ne GODAA sunththaa hadan xeygoppa; ta sunththaa hadan xeygizayta ta qaxxayontta aggike.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ታና ኔ ጎዳ ሱን ሃዳን ጼይጎፓ፤ ታ ሱን ሃዳን ጼይጊዛይታ ታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ጎዳ፥ ነ ፆሳ ሱን ጮ ፄጎፓ። ጎዳይ ባ ሱን ጮ ፄግያ ኡራ ሴሮና አገና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Godaa, ne Xoossaa sunthaa coo xeegopa. Goday ba sunthaa coo xeegiya uraa seeronna aggenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ስሙን በከንቱ የሚያነሣውን ሳይቀጣው አይቀርምና፣ የአምላክህን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ስም በከንቱ አታንሣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ ‘የእኔን የእግዚአብሔር አምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ሰው እግዚአብሔር ሳይቀጣው አይቀርም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር፥ ንስሙ ብኸንቱ ዘልዕል ካብ ሓጢኣት ኣየንፅሆን እዩ እሞ፥ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይተልዕል።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ስሙ ብኸንቱ ንዜልዕል ነጻ ኣይሓድጎን እየ እሞ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይተልዕል።