Deuteronomy 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቲ ብኸንቱ ስሙ ዚጥቀም ከይተቐጽዐ ኪኸይድ ስለ ዘይፈቕዶ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይትጠቐም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በሐሰት አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በሐሰት የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ እግዚአብሔር ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ ‘የጌታን የአምላክህ ስም በከንቱ አትጥራ፥ ጌታ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ሳይቀጣው አይቀርምና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳ ነ ጾሳ ሱን ጮ ጼሶፓ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባረ ሱን ጮ ጼስያዋ ሙረናን አገና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Godaa ne s'oossaa suntsaa c'oo s'eesoppa; ayaw gooppe, Med'inaa Goday bare suntsaa c'oo s'eesiyaawaa murenan aggena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Tana ne GODAA sunththaa hadan xeygoppa; ta sunththaa hadan xeygizayta ta qaxxayontta aggike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ታና ኔ ጎዳ ሱን ሃዳን ጼይጎፓ፤ ታ ሱን ሃዳን ጼይጊዛይታ ታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳ፥ ነ ፆሳ ሱን ጮ ፄጎፓ። ጎዳይ ባ ሱን ጮ ፄግያ ኡራ ሴሮና አገና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Godaa, ne Xoossaa sunthaa coo xeegopa. Goday ba sunthaa coo xeegiya uraa seeronna aggenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ስሙን በከንቱ የሚያነሣውን ሳይቀጣው አይቀርምና፣ የአምላክህን የእግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) ስም በከንቱ አታንሣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘የእኔን የእግዚአብሔር አምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ፤ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ሰው እግዚአብሔር ሳይቀጣው አይቀርም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር፥ ንስሙ ብኸንቱ ዘልዕል ካብ ሓጢኣት ኣየንፅሆን እዩ እሞ፥ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይተልዕል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ስሙ ብኸንቱ ንዜልዕል ነጻ ኣይሓድጎን እየ እሞ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብኸንቱ ኣይተልዕል። |