Deuteronomy 4:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝኣዘዘኒ፡ ኣብታ ኽትወርስዋ እትኸዱላ ምድሪ፡ ሕግታትን ስርዓታትን ምሂረኩም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እና​ንተ ገብ​ታ​ችሁ በም​ት​ወ​ር​ሱ​አት ምድር ውስጥ እን​ዲህ ታደ​ርጉ ዘንድ አም​ላኬ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ዘ​ዘኝ ሥር​ዐ​ትና ፍር​ድን አሳ​የ​ኋ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እናንተ ገብታችሁ በምትወርሱአት ምድር ውስጥ እንዲህ ታደርጉ ዘንድ አምላኬ እግዚአብሔር እንዳዘዘኝ ሥርዓትንና ፍርድን አስተማርኋችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነሆ፥ እናንተ ገብታችሁ በምትወርሱአት ምድር ውስጥ እንዲህ እንድታደርጉ ጌታዬ አምላኬ እንዳዘዘኝ ሥርዓትንና ሕግጋትን አስተማርኋችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “በእተ፥ ህንተ ላታናዉ ገልያ ጋድያን ኦና ማላ፥ መና ጎዳይ፥ ታ ጾሳይ ታና አዛዜዳዋዳን፥ አዋዩዋነ ህግያ ታን ህንተና ታማርሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Be'ite, hintte laattanaw geliyaa gadiyaan ootsana mala, Med'inaa Goday, ta S'oossay taana azazeeddawaadan, awaayuwaanne higgiyaa taani hinttena tamaarissaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAA ta Xoossay ta inttes yootana mala tana azazida wogaanne maara ubbaa inttena tamaarsadis; intte gelidi laattana biittayn he azazota naagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳ ታ ጾሳይ ታ ኢንቴስ ዮታና ማላ ታና ኣዛዚዳ ዎጋኔ ማራ ኡባ ኢንቴና ታማርሳዲስ፤ ኢንቴ ጌሊዲ ላታና ቢታይን ሄ ኣዛዞታ ናጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ህንተ ላታናዉ ገልያ ቢታን ኦና መላ ጎዳይ፥ ታ ፆሳይ ታና ኪትዳ ዎጋነ ህግያ ታ ህንተና ታማርሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, hinte laattanaw geliya biittan oothana mela Goday, ta Xoossay tana kiitida wogaanne higgiya ta hintena tamaarsas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ገብታችሁ በምትወርሷት ምድር፣ እንድትፈጽሟቸው እግዚአብሔር አምላኬ (ያህዌ ኤሎሂም) ባዘዘኝ መሠረት ሥርዐትንና ሕግን አስተምሬአችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር አምላኬ እንድነግራችሁ ያዘዘኝን ሕግና ሥርዓት ሁሉ አስተምሬአችኋለሁ፤ እርስዋን ለመውረስ በምትገቡባት ምድር ስትኖሩ እነዚህን ትእዛዞች አክብሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ኣብታ ኽትወርስዋ እትኣትዉዋ ዘለኹም ሃገር ምእንቲ ኽትፍፅምዎ፥ ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝኣዘዘኒ ሕግጋትን ፍርድታትን መሃርኩኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኣብታ ኽትወርስዋ እትአትውዋ እትኣትውዋ ዘሎኹም ሃገር ከምኡ ኽትገብሩ፡ ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝአዘዘኒ ሓጋጋትን ፍርድታትን መሀርኩኹም።