Deuteronomy 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝኣዘዘኒ፡ ኣብታ ኽትወርስዋ እትኸዱላ ምድሪ፡ ሕግታትን ስርዓታትን ምሂረኩም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ እናንተ ገብታችሁ በምትወርሱአት ምድር ውስጥ እንዲህ ታደርጉ ዘንድ አምላኬ እግዚአብሔር እንዳዘዘኝ ሥርዐትና ፍርድን አሳየኋችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ እናንተ ገብታችሁ በምትወርሱአት ምድር ውስጥ እንዲህ ታደርጉ ዘንድ አምላኬ እግዚአብሔር እንዳዘዘኝ ሥርዓትንና ፍርድን አስተማርኋችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነሆ፥ እናንተ ገብታችሁ በምትወርሱአት ምድር ውስጥ እንዲህ እንድታደርጉ ጌታዬ አምላኬ እንዳዘዘኝ ሥርዓትንና ሕግጋትን አስተማርኋችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “በእተ፥ ህንተ ላታናዉ ገልያ ጋድያን ኦና ማላ፥ መና ጎዳይ፥ ታ ጾሳይ ታና አዛዜዳዋዳን፥ አዋዩዋነ ህግያ ታን ህንተና ታማርሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Be'ite, hintte laattanaw geliyaa gadiyaan ootsana mala, Med'inaa Goday, ta S'oossay taana azazeeddawaadan, awaayuwaanne higgiyaa taani hinttena tamaarissaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAA ta Xoossay ta inttes yootana mala tana azazida wogaanne maara ubbaa inttena tamaarsadis; intte gelidi laattana biittayn he azazota naagite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳ ታ ጾሳይ ታ ኢንቴስ ዮታና ማላ ታና ኣዛዚዳ ዎጋኔ ማራ ኡባ ኢንቴና ታማርሳዲስ፤ ኢንቴ ጌሊዲ ላታና ቢታይን ሄ ኣዛዞታ ናጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ህንተ ላታናዉ ገልያ ቢታን ኦና መላ ጎዳይ፥ ታ ፆሳይ ታና ኪትዳ ዎጋነ ህግያ ታ ህንተና ታማርሳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, hinte laattanaw geliya biittan oothana mela Goday, ta Xoossay tana kiitida wogaanne higgiya ta hintena tamaarsas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ገብታችሁ በምትወርሷት ምድር፣ እንድትፈጽሟቸው እግዚአብሔር አምላኬ (ያህዌ ኤሎሂም) ባዘዘኝ መሠረት ሥርዐትንና ሕግን አስተምሬአችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እግዚአብሔር አምላኬ እንድነግራችሁ ያዘዘኝን ሕግና ሥርዓት ሁሉ አስተምሬአችኋለሁ፤ እርስዋን ለመውረስ በምትገቡባት ምድር ስትኖሩ እነዚህን ትእዛዞች አክብሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ፥ ኣብታ ኽትወርስዋ እትኣትዉዋ ዘለኹም ሃገር ምእንቲ ኽትፍፅምዎ፥ ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝኣዘዘኒ ሕግጋትን ፍርድታትን መሃርኩኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ኣብታ ኽትወርስዋ እትአትውዋ እትኣትውዋ ዘሎኹም ሃገር ከምኡ ኽትገብሩ፡ ኣነ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ዝአዘዘኒ ሓጋጋትን ፍርድታትን መሀርኩኹም። |