Deuteronomy 4:47 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሩን ንምድሪ ኦግ ንጉስ ባሳንን፡ ክልተ ነገስታት ኣሞራውያን፡ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ናብ ምብራቕ ጸሓይ ዝነበሩ፡ ወሰዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእርሱንና የባሳንን ንጉሥ፥ የዐግን ምድር፥ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ የነበሩትን የሁለቱን የአሞሬዎንን ነገሥታት ምድር ወሰዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእርሱንና የባሳንን ንጉሥ የዐግን ምድር፥ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ የነበሩትን የሁለቱን የአሞራውያንን ነገሥታት ምድር፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም የእርሱን ምድርና እንዲሁም በዮርዳኖስ ምሥራቅ የምትገኘውን ባሳንን ይገዛ የነበረውን የሌላውን አሞራዊ ንጉሥ የዖግን ምድር ወረሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ኡንቱንቱ አ ቢታነ ባሳነ ካትያ ኦጋ ቢታ፥ ሄዌካ ቃይ ዮርዳኖሳፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ላኡ አሞረ ካተቱ ቢታ ላቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode unttunttu Aa biittaanne Baasaane Kaatiyaa Ooga biittaa, hewekka k'ay Yorddaanoosappe away doliyaa baggana de'iyaa laa"u Amoore kaatetuu biittaa laatteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode istti iza biittanne hessaththoka Yordaanooseppe arshey mokkiza baggara diza Baasaane dere haariza Amoore kawo Aage biitta laattida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኢስቲ ኢዛ ቢታኔ ሄሳካ ዮርዳኖሴፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ባሳኔ ዴሬ ሃሪዛ ኣሞሬ ካዎ ኣጌ ቢታ ላቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ኤንቲ እያ ቢታነ ባሳነ ካዋ ኦገ ቢታ፥ ሄስካ ዮርዳኖሰፐ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ናምኡ አሞረ ካዎታ ላትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode enti iya biittanne Baasane kawa Ooge biitta, hessika Yordaanosepe doloha baggan de7iya nam7u Amoore kawota laattidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ያለውን፣ የእርሱን ምድርና የባሳንን ንጉሥ የዐግን፣ የሁለቱን አሞራውያን ነገሥታት ምድር ርስት አድርገው ወሰዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ እነርሱ የእርሱን ምድርና እንዲሁም በዮርዳኖስ ምሥራቅ የምትገኘውን ባሳንን ይገዛ የነበረውን የሌላውን አሞራዊ ንጉሥ የዖግን ምድር ወረሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሩን ምድሪ ዓግ ንጉስ ባሳንን ሓዙ። ክልቲኦም ነገስታት ኣሞራውያን ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ዝነበሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምድሩን ምድሪ ዖግ ንጉስ ባሳንን፡ ናይ ክልቲኣኦም ነገስታት ኣሞራውያን፡ ኣብ ማዕዶ ዮርዳኖስ ብምብራቕ ጸሓይ ዝነበረ፡ ሐዙ። |