Deuteronomy 4:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በረኻ፡ ኣብ ጐልጐል፡ ናይ ሮቤላውያን ቤሰር እዩ። ኣብ ጊልዓድ ድማ ራሞት ካብ ጋዳውያን፤ ኣብ ባሳን ድማ ጎላን ካብ ምናሴ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሮቤል ነገድ በምድረ በዳ በደልዳላ ስፍራ ያለ ባሶር፥ ለጋድም ነገድ በገለዓድ ያለ ራሞት፥ ለምናሴም ነገድ በባሳን ያለ ጎላን ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተሞቹም ለሮቤል ነገድ በምድረ በዳ በደልዳላ ስፍራ ያለ ቦሶር፥ ለጋድም ነገድ በገለዓድ ያለ ራሞት፥ ለምናሴም ነገድ በባሳን ያለ ጎላን ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተሞቹም ለሮቤል ነገድ በምድረ በዳ በደልዳላ ስፍራ ያለ ቤጼር፥ ለጋድም ነገድ በገለዓድ ያለ ራሞት፥ ለምናሴም ነገድ በባሳን ያለ ጎላን ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሮቤላ ዛርያዉ መላ ቢታን ቃሳን ደእያ ቤጸራ ካታማ፥ ጋዳ ዛርያዉ ጋላኣደን ደእያ ራሞታነ ምናሰ ዛርያዉ ባሳነን ደእያ ጎላና ካታማቱዋ ዱማዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Roobeela zariyaw mela biittaan d'ok'k'asaan de'iyaa Bees'era katamaa, Gaada zariyaw Gala'aaden de'iyaa Raamootanne Minaase zariyaw Baasaanen de'iyaa Golaana katamatuwaa dummayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Oroobeele qommotas zumbullati uttida bazzon diza Baxira, Gaade qommotas Gala7aaden diza Eramootenne Minaase qommotas Baasaanen diza Golaane katamata shaakki shaakki woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኦሮቤሌ ቆሞታስ ዙምቡላቲ ኡቲዳ ባዞን ዲዛ ባጺራ፥ ጋዴ ቆሞታስ ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴኔ ሚናሴ ቆሞታስ ባሳኔን ዲዛ ጎላኔ ካታማታ ሻኪ ሻኪ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ሮቤላ ኮቻስ ጋን ደረ ቦላ ደእያ ቦሶራ ካታማ፥ ጋደ ኮቻስ ጋላዳን ደእያ ራሞታነ ምናሰ ኮቻስ ባሳነን ደእያ ጎላና ካታማታ ዱማይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Robeela kochaas gadhan dere bolla de7iya Boosora katamaa, Gaade kochaas Galadan de7iya Ramootanne Minaase kochaas Baasanen de7iya Goolana katamata dummayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተሞቹም በምድረ በዳው በከፍተኛ ቦታ ላይ የምትገኘው ቦሶር ለሮቤላውያን፣ በገለዓድ የምትገኘው ራሞት ለጋዳውያን፣ በባሳን ያለችው ጎላን ለምናሴያውያን ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ለሮቤል ነገድ ከፍታ ባለው በረሓ የምትገኘው የቤጼር ከተማ፥ ለጋድ ነገድ በገለዓድ ግዛት የምትገኘው ራሞትና፥ ለምናሴም ነገድ በባሳን ግዛት ውስጥ የምትገኘው ጎላን እንዲለዩ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ከተማታት ድማ፦ ንደቂ ሮቤል ነታ ደጕዓ ኣብ ዝኾነ ምድረ በዳ ዘላ ቦሶር፥ ንደቂ ጋድ ነታ ኣብ ገለዓድ ዘላ ራሞት፥ ንደቂ ምናሴ ድማ ነታ ኣብ ባሳን ዘላ ጎላን ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ ሮቤል ቤጾር ኣብ በረኻ ኣብ ጎልጎል፡ ንደቂ ጋድ ከአ ራሞት ናይ ጊልኣድ፡ ንደቂ ምናሴ ድማ ጎላን ኣብ ባሳን። |