Deuteronomy 4:42 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ቀታሊ ናብኡ ይሃድም፣ ንሱ ንብጻዩ ከይፈለጠ ይቐትሎ፣ ቅድሚ ሕጂ ድማ ኣይጸልኦን። ናብ ሓንቲ ካብዘን ከተማታት እዚኣተን ክሃድም ድማ ክነብር ይኽእል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ትናንት፥ ከትናት በስቲያም ጠላቱ ያልሆነውን ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ ገዳዩ ይማፀንባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች በአንዲቱ ተማፅኖ በሕይወት ይኖር ዘንድ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንንም ማድረጉ ትናንት ከትናንት በስቲያም ከዚህ ቀድሞ ጠላትነት ሳይኖረው፥ ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ፥ ገዳዩ ይሸሽባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት እንዲኖር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ እ ዱማዬዳዌ ካሰ ሞርከተይ ባይናን ደእሽን፥ ኤረናን፥ ባረ ሾሩዋ ዎዳ አሳይ ያ ባቃታናሳ። ሄ ካታማቱዋፐ እቶ ባቃቲደ፥ ሄ ብታኒ ባረ ሸምፑዋ አሻናዉ ዳንዳዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa I dummayeeddawe kase morkketetsay bayinnan de'ishshin, erennan, bare shooruwaa wod'eedda Asay yaa bak'atanaassa. He katamatuwaappe ittoo bak'atiide, he bitanii bare shemppuwaa ashshanaw danddayee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi hessaththo ooththiday kase morkketeththi baynda erontta dishe as wodhida ay asikka he katamatappe issineyn baqati biidi ba shemppo ashshana malassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄሳ ኦዳይ ካሴ ሞርኬቴ ባይንዳ ኤሮንታ ዲሼ ኣስ ዎዳ ኣይ ኣሲካ ሄ ካታማታፔ ኢሲኔይን ባቃቲ ቢዲ ባ ሼምፖ ኣሻና ማላሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ እ ዱማይዳይ ካሰ ሞርከተ ባይና ደእሽን፥ ኤሮና ደእሸ አሰ ዎዳ አስ ያ ባቃታና መላሳ። ሄ ኡራይ ሄ ካታማታፐ እሱዋኡ ባቃትድ ባ ሸምፑዋ አሻናዉ ዳንዳኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa I dummayiday kase morketethi bayna de7ishin, eronna de7ishe ase wodhida asi yaa baqatana melasa. He uray he katamatape issuwau baqatidi ba shempuwa ashshanaw danda7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይኸውም የቈየ ጠላትነት ሳይኖር፣ በድንገት ባልንጀራውን የገደለ ማናቸውም ሰው ሸሽቶ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ በመሄድ ሕይወቱን ማትረፍ ይችል ዘንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንንም ማድረጉ ቀድሞ ጠላትነት ሳይኖረው ባለማወቅ ማንኛውንም ሰው የገደለ ሕይወቱን ለማትረፍ ወደዚያ ሄዶ ማምለጥ እንዲችል ነው፤ አምልጦም ከእነዚህ ከተማዎች ወደ አንዲቱ ከገባ ሕይወቱን ያድናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣተን፥ ቅድም ፅልኢ ዘይነበሮ፥ ብዘይ ምፍላጥ ብፃዩ ዝቐተለ ሃዲሙ ዝዕቈበለን እየን። ሰብ ዝቐተለ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን ሃዲሙ ብህይወት ክነብር ይኽእል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቅድም ጽልኢ ዘይነበሮ ብዘይ ፍልጠት ብጻዩ ዝቐተለ ቐታሊ ዘህድመለን፡ ንሱ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኤን ሀዲሙ ምእንቲ ብህይወት ኪነብር እዚ ገበረ። |