Deuteronomy 4:42 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ቀታሊ ናብኡ ይሃድም፣ ንሱ ንብጻዩ ከይፈለጠ ይቐትሎ፣ ቅድሚ ሕጂ ድማ ኣይጸልኦን። ናብ ሓንቲ ካብዘን ከተማታት እዚኣተን ክሃድም ድማ ክነብር ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትና​ንት፥ ከት​ናት በስ​ቲ​ያም ጠላቱ ያል​ሆ​ነ​ውን ባል​ን​ጀ​ራ​ውን ሳያ​ውቅ የገ​ደለ ገዳዩ ይማ​ፀ​ን​ባ​ቸው ዘንድ፥ ከእ​ነ​ዚ​ህም ከተ​ሞች በአ​ን​ዲቱ ተማ​ፅኖ በሕ​ይ​ወት ይኖር ዘንድ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንንም ማድረጉ ትናንት ከትናንት በስቲያም ከዚህ ቀድሞ ጠላትነት ሳይኖረው፥ ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ፥ ገዳዩ ይሸሽባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት እንዲኖር ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ እ ዱማዬዳዌ ካሰ ሞርከተይ ባይናን ደእሽን፥ ኤረናን፥ ባረ ሾሩዋ ዎዳ አሳይ ያ ባቃታናሳ። ሄ ካታማቱዋፐ እቶ ባቃቲደ፥ ሄ ብታኒ ባረ ሸምፑዋ አሻናዉ ዳንዳዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa I dummayeeddawe kase morkketetsay bayinnan de'ishshin, erennan, bare shooruwaa wod'eedda Asay yaa bak'atanaassa. He katamatuwaappe ittoo bak'atiide, he bitanii bare shemppuwaa ashshanaw danddayee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi hessaththo ooththiday kase morkketeththi baynda erontta dishe as wodhida ay asikka he katamatappe issineyn baqati biidi ba shemppo ashshana malassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሄሳ ኦዳይ ካሴ ሞርኬቴ ባይንዳ ኤሮንታ ዲሼ ኣስ ዎዳ ኣይ ኣሲካ ሄ ካታማታፔ ኢሲኔይን ባቃቲ ቢዲ ባ ሼምፖ ኣሻና ማላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ እ ዱማይዳይ ካሰ ሞርከተ ባይና ደእሽን፥ ኤሮና ደእሸ አሰ ዎዳ አስ ያ ባቃታና መላሳ። ሄ ኡራይ ሄ ካታማታፐ እሱዋኡ ባቃትድ ባ ሸምፑዋ አሻናዉ ዳንዳኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa I dummayiday kase morketethi bayna de7ishin, eronna de7ishe ase wodhida asi yaa baqatana melasa. He uray he katamatape issuwau baqatidi ba shempuwa ashshanaw danda7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይኸውም የቈየ ጠላትነት ሳይኖር፣ በድንገት ባልንጀራውን የገደለ ማናቸውም ሰው ሸሽቶ ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ በመሄድ ሕይወቱን ማትረፍ ይችል ዘንድ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንም ማድረጉ ቀድሞ ጠላትነት ሳይኖረው ባለማወቅ ማንኛውንም ሰው የገደለ ሕይወቱን ለማትረፍ ወደዚያ ሄዶ ማምለጥ እንዲችል ነው፤ አምልጦም ከእነዚህ ከተማዎች ወደ አንዲቱ ከገባ ሕይወቱን ያድናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣተን፥ ቅድም ፅልኢ ዘይነበሮ፥ ብዘይ ምፍላጥ ብፃዩ ዝቐተለ ሃዲሙ ዝዕቈበለን እየን። ሰብ ዝቐተለ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን ሃዲሙ ብህይወት ክነብር ይኽእል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ቅድም ጽልኢ ዘይነበሮ ብዘይ ፍልጠት ብጻዩ ዝቐተለ ቐታሊ ዘህድመለን፡ ንሱ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኤን ሀዲሙ ምእንቲ ብህይወት ኪነብር እዚ ገበረ።