Deuteronomy 4:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ጸሓይ ምስ በረቐት ኣብ ወሰን ርባ ዮርዳኖስ ዝነበራ ሰለስተ ከተማታት ቆረጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜ ሙሴ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞችን ለየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ ሙሴ ትናንት ከትናንት በስቲያም ጠላቱ ያልሆነውን ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ ገዳዩ ይሸሽባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት ይኖር ዘንድ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ለየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ሙሴ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ በስተ ምሥራቅ ሦስት ከተሞች በመለየት ከለለ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ ዮርዳኖሳ ሄፍንን አዋይ ዶልያ ባጋና ሄዙ ካታማቱዋ ዱማዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Muse Yorddaanoosa hefintsan away doliyaa baggana heezzu katamatuwaa dummayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey Yordaanoose shaafappe he pinththan arshey mokkiza baggara heedzdzu katamata shaakki woththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሄ ካታማታ ሻኪ ዎዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ ዮርዳኖሰ ሄፍንን ዶሎሀ ባጋራ ሄ ካታማታ ዱማይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Musey Yordaanose hefinthan doloha baggara heedzu katamata dummayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ ሙሴ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ሦስት ከተሞችን ለየ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሙሴ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ በስተምሥራቅ ሦስት ከተሞች በመለየት ከለለ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሙሴ ኣብ ማዕዶ ፈለግ ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ሰለስተ ኸተማ ፈለየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሙሴ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ስለስተ ኸተማ ፈለየ። |