Deuteronomy 4:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሙሴ ጸሓይ ምስ በረቐት ኣብ ወሰን ርባ ዮርዳኖስ ዝነበራ ሰለስተ ከተማታት ቆረጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያን ጊዜ ሙሴ በም​ሥ​ራቅ በኩል በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ ሦስት ከተ​ሞ​ችን ለየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜ ሙሴ ትናንት ከትናንት በስቲያም ጠላቱ ያልሆነውን ባልንጀራውን ሳያውቅ የገደለ ገዳዩ ይሸሽባቸው ዘንድ፥ ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ሸሽቶ በሕይወት ይኖር ዘንድ በምሥራቅ በኩል በዮርዳኖስ ማዶ ሦስት ከተሞች ለየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ሙሴ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ በስተ ምሥራቅ ሦስት ከተሞች በመለየት ከለለ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ ዮርዳኖሳ ሄፍንን አዋይ ዶልያ ባጋና ሄዙ ካታማቱዋ ዱማዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Muse Yorddaanoosa hefintsan away doliyaa baggana heezzu katamatuwaa dummayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Musey Yordaanoose shaafappe he pinththan arshey mokkiza baggara heedzdzu katamata shaakki woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒንን ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ሄ ካታማታ ሻኪ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ሙሰይ ዮርዳኖሰ ሄፍንን ዶሎሀ ባጋራ ሄ ካታማታ ዱማይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Musey Yordaanose hefinthan doloha baggara heedzu katamata dummayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ ሙሴ ከዮርዳኖስ በስተ ምሥራቅ ሦስት ከተሞችን ለየ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴ ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ በስተምሥራቅ ሦስት ከተሞች በመለየት ከለለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሙሴ ኣብ ማዕዶ ፈለግ ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ሰለስተ ኸተማ ፈለየ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሙሴ ኣብ ስግር ዮርዳኖስ ብወገን ምብራቕ ስለስተ ኸተማ ፈለየ።