Deuteronomy 4:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣቦታትኩም ስለ ዘፍቀሮም ድማ፡ ንዘርኦም ብድሕሪኦም መሪጹ፡ ብሓያል ሓይሉ ድማ ካብ ግብጺ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቱ ኣውጽኣኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶችህን ወድዶአልና ከእነርሱ በኋላ ዘራቸውን መረጠ፤ ከአንተም ጋር ሆኖ በታላቅ ኀይሉ ከግብፅ አወጣህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶችህን ወድዶአልና ከእነርሱ በኋላ ዘራቸውን መረጠ፥ ዛሬ እንደ ሆነው ሁሉ ከአንተ የጸኑትን ታላላቆችን አሕዛብ በፊትህ እንዲያወጣ፥ አንተንም እንዲያገባህ፥ ምድራቸውንም ርስት አድርጎ እንዲሰጥህ፥ ከአንተ ጋር ሆኖ በታላቅ ኃይሉ ከግብፅ አወጣህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባቶቻችሁን ወድዶአልና ከእነርሱ በኋላ ዘራቸውን መረጠ፥ ከእናንተ ጋር ሆኖ በታላቅ ኃይሉ ከግብጽ አወጣችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሄዋ ኦዳዌ ህንተ አዎቱዋ ሲቄዳዋፐ ደንዴዳዋን፥ ኡንቱንቱፐ ጉይያን የለትያ ኡንቱንቱ ዛራቱዋ ዶሬዳ ግሻሳ። ቃይ ህንተናካ ግብጼፐ ባረ ዎልቃማ ዎልቃን ከሴዳ ግሻሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hewaa ootseeddawe hintte aawotuwaa siik'eeddawaappe denddeeddawaan, unttunttuppe guyyiyaan yelettiyaa unttunttu zaratuwaa dooreedda gishshaassa. K'ay hinttenakka Gibs'eppe bare wolk'k'aama wolk'k'an kesseedda gishshaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi hessaththo ooththiday intte aawata dosida gishshassinne istta zereththata doorida gishshas ba gita wolqqaan inttena Gibxeppe kessides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሄሳ ኦዳይ ኢንቴ ኣዋታ ዶሲዳ ጊሻሲኔ ኢስታ ዜሬታ ዶሪዳ ጊሻስ ባ ጊታ ዎልቃን ኢንቴና ጊብጼፔ ኬሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሄሳ ኦዳይ ህንተ አዋታ ሲቅድ፥ ኤንታፈ ጉየ የለትያ ኤንታ ሼሻታ ዶርዳ ግሾ፥ ህንተና ግብፀፈ ባ ግታ ዎልቃን ከስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I hessa oothiday hinte aawata siiqidi, entafe guye yeletiya enta sheeshata doorida gisho, hintena Gibxefe ba gita wolqan kessis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቶችህን ከመውደዱ የተነሣና ከእነርሱም በኋላ ዘራቸውን ስለ መረጠ፣ ከአንተ ጋር በመሆን በታላቅ ኀይሉ ከግብፅ አወጣህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀድሞ አባቶቻችሁን በመውደዱ እናንተን ልጆቻቸውን ስለ መረጣችሁ በታላቅ ኀይሉ እርሱ ራሱ ከግብጽ አወጣችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቦታትኩም ስለ ዝፈተዎም ድማ ብድሕሪኦም ንኣኻትኩም ሓረየኩም፤ ባዕሉ ኸዓ ብዓብዪ ሓይሉ ኻብ ግብፂ ኣውፅአኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቦታትካ ስለ ዝፈተዎም ድማ፡ ብድሕሪኦም ንዘርኦም ሐረየ፡ ባዕሉ ኸአ ብዓብዩ ሓይሉ ቀቅድሚኡ ኻብ ግብጺ ኣውጽኣካ። |