Deuteronomy 4:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወይስ ኣምላኽ ንሓደ ህዝቢ ካብ ማእከል ካልእ ህዝቢ፡ ብፈተናታትን ብተኣምራትን ብውግእን ብሓያል ኢድን ብዝተዘርግሐ ቅልጽምን ብዓቢ ራዕዲን ንርእሱ ክወስዶ ፈቲኑ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ዝብሎ ዅሉ ኣምላኽካ ኣብ ቅድሚ ዓይንኻ ኣብ ግብጺ ገይሩልካ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዐ​ይ​ና​ችሁ ፊት በግ​ብፅ ለእ​ና​ንተ እንደ ሠራው ሁሉ ፥ በፈ​ተ​ናና በተ​አ​ም​ራት፥ በድ​ን​ቅና በሰ​ልፍ፥ በጸ​ናች እጅና በተ​ዘ​ረጋ ክንድ፥ በታ​ላ​ቅም ማስ​ፈ​ራ​ራት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሌላ ሕዝብ መካ​ከል ገብቶ ለእ​ርሱ ሕዝ​ብን ይወ​ስድ ዘንድ ሞክሮ እንደ ሆነ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላካችሁ እግዚአብሔር በዓይናችሁ ፊት በግብፅ ለእናንተ እንደ ሠራው ሁሉ፥ በፈተናና በተአምራት፥ በድንቅና በሰልፍ፥ በጸናች እጅና በተዘረጋ ክንድ በታላቅም ማስፈራት እግዚአብሔር ከሌላ ሕዝብ መካከል ገብቶ ለእርሱ ሕዝብን ይወስድ ዘንድ ሞክሮ ነበርን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወይስ በፈተና፥ በተአምራት፥ በድንቅ፥ በጦርነት፥ በጸናች እጅና በተዘረጋ ክንድ፥ በሚያስፈራም ኃይል፥ በዐይናችሁ ፊት ጌታ አምላካችሁ እናንተን ከግብጽ ምድር እንዳወጣችሁ፥ አንድን ሕዝብ ከሌላ ሕዝብ መካከል ወስዶ የራሱ ሕዝብ ለማድረግ የሞከረ ሌላ አምላክ አለን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተ ጼልሽን፥ ግብጼ ጋድያን ህንተንቶ ኦዳዋዳን፥ ፓጭያን፥ ማላታን፥ ማላልስያዋን፥ ኦላን ዎልቃማ ኩሽያንነ ምጨቴዳ ቀስያን፥ ቃይ ዎልቃማ ያሻን ሀራ ካዉተ ግዶ ገሊደ፥ እት ካዉተ ባረዉ አካናዉ ባጸቴዳ ሀራ ጾስ ደኢ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Woy Med'inaa Goday hintte S'oossay hintte s'eellishin, Gibs'e gadiyaan hinttenttoo ootseeddawaadan, paac'iyaan, malaatan, malalisiyaawan, olan wolk'k'aama kushiyaaninne mic'etteedda k'esiyaan, k'ay wolk'k'aama yashshan hara kawutetsaa giddo geliide, itti kawutetsaa barew akkanaw baas'eteedda hara s'oossi de'ii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Woykko GODAA intte Xoossay intte xeellishin Gibxe biittan inttes ooththizayssaththo paacen, malaatan, malalisiza miishshan, olan, mino qeseninne micettida kushen, qasse yashissiza ba wolqqan hara kawoteththata giddo gelidi issi kawoteth baas ekkanaas baaxetida hara xoossi dizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎይኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ጼሊሺን ጊብጼ ቢታን ኢንቴስ ኦዛይሳ ፓጬን፥ ማላታን፥ ማላሊሲዛ ሚሻን፥ ኦላን፥ ሚኖ ቄሴኒኔ ሚጬቲዳ ኩሼን፥ ቃሴ ያሺሲዛ ባ ዎልቃን ሃራ ካዎቴታ ጊዶ ጌሊዲ ኢሲ ካዎቴ ባስ ኤካናስ ባጼቲዳ ሃራ ጾሲ ዲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎይኮ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተ ፄልሽን፥ ግብፀ ቢታን ህንተዉ ኦዳይሳዳ ፓጨን፥ ማላታን፥ ማላልስያባን፥ ኦላን፥ ዎልቃማ ኩሸንነ ምጨትዳ ቀሰን፥ ግታ ያሻን ሀራ ካዎተ ግዶ ገልድ፥ እስ ካዎተ ባዉ ኤካናዉ ቡተትዳ ሀራ ፆሲ ደኢ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Woyko Goday, hinte Xoossay hinte xeellishin, Gibxe biittan hintew oothidaysada paacen, malaatan, malaalsiyaban, olan, wolqaama kusheninne micetida qesen, gita yashshan hara kawotetha giddo gelidi, issi kawotethaa baw ekanaw butetida hara xoossi de7ii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በዐይናችሁ እያያችሁ ለእናንተ በግብፅ እንዳደረገው ሁሉ በፈተና፣ በታምራዊ ምልክቶችና በድንቆች፣ በጦርነት፣ በጸናች እጅና በተዘረጋች ክንድ ወይም በታላቅና በአስፈሪ ሥራዎች ከሌላ ሕዝብ መካከል አንድን ሕዝብ የራሱ ለማድረግ የቻለ አምላክ አለን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወይስ በፈተና፥ በተአምራትና በድንቅ ነገሮች፥ በጦርነት፥ በጸናች እጅና በተዘረጋ ክንድ፥ በሚያስፈራ ኀይል፥ በዐይናችሁ እያያችሁት እግዚአብሔር አምላካችሁ እናንተን ከግብጽ ምድር እንዳወጣችሁ ያለ አንድን ሕዝብ ከሌላ ሕዝብ መካከል ወስዶ የራሱ ሕዝብ ለማድረግ የሞከረ ሌላ አምላክ አለን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወይ ከዓ ኸምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምእንታኻትኩም ኣብ ግብፂ ኣብ ቅድሚ ዓይንኹም ዝገበሮ፥ መፂኡ ብፈተናን ብምልክትን ብተኣምራትን ብውግእን ብሓያል ኢድን ብብርቱዕ ቕልፅምን ብዓብዪ ግርማን፥ ካብ ማእኸል ካልእ ህዝቢ ንባዕሉ ኽገብሮ ኢሉ ዝወሰዶ፥ ከምቲ ዝገበሮ ኽገብር ዝፈተነ ኻልእ ኣምላኽዶ ኣሎ?
Amharic Tigrinya 2011 ወይ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ምእንታኹም ኣብ ግብጺ ኣብ ቅድሚ ዐዓይንኹም ዝገበሮ፡ መጺኡ ብፈተናን ብትእምርትን ብተኣምራትን ብውግእ ብሓያል ኢድን ብዝርግሕቲ ቕልጽምን ብዓብዩ መፍርህን ካብ ማእከል ካልእ ህዝቢ ንእኡ ዚኸውን ህዝቢ ኺወስድ ዝፈተነ ኣምላኽዶ ኣሎ፡