Deuteronomy 4:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መከራ ምስ ኣተኻ፡ እዚ ዅሉ ምስ መጸ፡ ኣብ መወዳእታ መዓልትታት፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ተመለስኩምን ድምጹ እንተ ሰማዕኩምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ሁሉ ነገር በመ​ጨ​ረ​ሻው ዘመን ይደ​ር​ስ​ብ​ሃል፤ ወደ አም​ላ​ክህ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትመ​ለ​ሳ​ለህ፤ ቃሉ​ንም ትሰ​ማ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ሁሉ በደረሰብህ ጊዜ፥ ስትጨንቅ፥ በዘመኑ ፍጻሜ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ትመለሳለህ፥ ቃሉንም ትሰማለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ሁሉ በደረሰባችሁ ጊዜ፥ ስትጨነቁ፥ በዘመኑ ፍጻሜ ወደ አምላካችሁ ወደ ጌታ ትመለሳላችሁ፥ ቃሉንም ትሰማላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ኡባ መቱዋ ግዶን ህንተ ኡንኤቲደ ደኢደ፥ ዎድያ ዉርሰን መና ጎዳኮ፥ ህንተ ጾሳኮ፥ ህንተ ስማናነ አ ቃላዉካ አዛዘታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha ubbaa metuwaa giddon hintte un"ettiide de'iide, wodiyaa wurssetsan Med'inaa Godaakko, hintte S'oossaakko, hintte simmananne Aa k'aalawukka azazettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha ubbaa metoy inttena gakkiin intte metotishe wurseththan GODAA intte Xoossaako simmidi qasseka izas azazettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኡባ ሜቶይ ኢንቴና ጋኪን ኢንቴ ሜቶቲሼ ዉርሴን ጎዳ ኢንቴ ጾሳኮ ሲሚዲ ቃሴካ ኢዛስ ኣዛዜታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ መቶ ኡባ ግዶን ነ ኡንኤታዳ ደእያ ዎደ ዉርሰን ጎዳኮ፥ ነ ፆሳኮ ስማናነ እያ ቃላስ ኪተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He meto ubbaa giddon ne un7etada de7iya wode wursethan Godaako, ne Xoossaako simmananne iya qaalas kiitetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስትጨነቅና ይህ ሁሉ ነገር ሲደርስብህ ያን ጊዜ፣ በኋለኞቹ ዘመናት ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትመለሳለህ፤ ትታዘዝለታለህም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደፊት እነዚህ ሁሉ ነገሮች ደርሰውባችሁ በጭንቀት ላይ በምትሆኑበት ጊዜ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመልሳችሁ ለእርሱ ታዛዦች ትሆናላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ፀበበኩምን፥ እዝ ዅሉ ምስ በፅሐኩምን ግና፥ ኣብተን ዳሕረዎት መዓልቲታት ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክትምለሱ ኢኹም፤ ቃሉ ኸዓ ኽትሰምዑ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ጸበበካ፡ እዚ ኹሉ ምስ በጽሓካ፡ ኣብተን ዳሕሮት መዓልታት ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትምለስ ኢኻ፡ ቃሉ ኸአ ክትሰምዕ ኢኻ።