Deuteronomy 4:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መከራ ምስ ኣተኻ፡ እዚ ዅሉ ምስ መጸ፡ ኣብ መወዳእታ መዓልትታት፡ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እንተ ተመለስኩምን ድምጹ እንተ ሰማዕኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ሁሉ ነገር በመጨረሻው ዘመን ይደርስብሃል፤ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔርም ትመለሳለህ፤ ቃሉንም ትሰማለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም ሁሉ በደረሰብህ ጊዜ፥ ስትጨንቅ፥ በዘመኑ ፍጻሜ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ትመለሳለህ፥ ቃሉንም ትሰማለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ሁሉ በደረሰባችሁ ጊዜ፥ ስትጨነቁ፥ በዘመኑ ፍጻሜ ወደ አምላካችሁ ወደ ጌታ ትመለሳላችሁ፥ ቃሉንም ትሰማላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡባ መቱዋ ግዶን ህንተ ኡንኤቲደ ደኢደ፥ ዎድያ ዉርሰን መና ጎዳኮ፥ ህንተ ጾሳኮ፥ ህንተ ስማናነ አ ቃላዉካ አዛዘታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha ubbaa metuwaa giddon hintte un"ettiide de'iide, wodiyaa wurssetsan Med'inaa Godaakko, hintte S'oossaakko, hintte simmananne Aa k'aalawukka azazettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha ubbaa metoy inttena gakkiin intte metotishe wurseththan GODAA intte Xoossaako simmidi qasseka izas azazettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኡባ ሜቶይ ኢንቴና ጋኪን ኢንቴ ሜቶቲሼ ዉርሴን ጎዳ ኢንቴ ጾሳኮ ሲሚዲ ቃሴካ ኢዛስ ኣዛዜታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ መቶ ኡባ ግዶን ነ ኡንኤታዳ ደእያ ዎደ ዉርሰን ጎዳኮ፥ ነ ፆሳኮ ስማናነ እያ ቃላስ ኪተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He meto ubbaa giddon ne un7etada de7iya wode wursethan Godaako, ne Xoossaako simmananne iya qaalas kiitetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስትጨነቅና ይህ ሁሉ ነገር ሲደርስብህ ያን ጊዜ፣ በኋለኞቹ ዘመናት ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ትመለሳለህ፤ ትታዘዝለታለህም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደፊት እነዚህ ሁሉ ነገሮች ደርሰውባችሁ በጭንቀት ላይ በምትሆኑበት ጊዜ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር ተመልሳችሁ ለእርሱ ታዛዦች ትሆናላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ፀበበኩምን፥ እዝ ዅሉ ምስ በፅሐኩምን ግና፥ ኣብተን ዳሕረዎት መዓልቲታት ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክትምለሱ ኢኹም፤ ቃሉ ኸዓ ኽትሰምዑ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ጸበበካ፡ እዚ ኹሉ ምስ በጽሓካ፡ ኣብተን ዳሕሮት መዓልታት ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽትምለስ ኢኻ፡ ቃሉ ኸአ ክትሰምዕ ኢኻ። |