Deuteronomy 4:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንበዓል-ፔኦር ዝገበሮ፡ ኣዒንትኹም ርእየን እየን። ንበዓል-ፔኦር ዝሰዓቡ ዅሎም ሰባት፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካባኻትኩም ኣጥፊእዎም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዔልፌጎርን የተከተለውን ሰው ሁሉ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከእናንተ ለይቶ አጥፍቶታልና አምላካችሁ እግዚአብሔር በብዔልፌጎር ያደረገውን ዐይኖቻችሁ አይተዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዔልፌጎርን የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከመካከላችሁ እንዳጠፋ፥ እግዚአብሔር በብዔልፌጎር ያደረገውን ዓይኖቻችሁ አይተዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፌዖሩን ባዓልን የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ ጌታ አምላካችሁ ከመካከላችሁ እንዳጠፋ፥ እግዚአብሔር በባዓል ፌዖር ያደረገውን ዐይኖቻችሁ አይተዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባኣል-ፓኦራ ደርያ ቦላን መና ጎዳይ ኦዳዋ ህንተ ህንተ አይፍያን በኤድታ፤ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባኣል-ፓኦራን ደእያ ባኣላዉ ጎይኔዳዋንታ ኡባ ህንተ ግዶፐ ይሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ba'aal-Pa'oora Deriyaa bollan Med'inaa Goday ootseeddawaa hintte hintte ayifiyaan be'eeddita; Med'inaa Goday hintte S'oossay Ba'aal-Pa'ooran de'iyaa Ba'aalaw goyinneeddawantta ubbaa hintte giddoppe d'ayiseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ba7aali-Pe7oore zuma bolla ooththoyssa ubbaaka intte intte ayfera be7ideta; izi he zumaa bolla Ba7aale geetettiza eeqa xoossaas goynnizayta ubbaa intte giddofe dhayssides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ባኣሊ-ፔኦሬ ዙማ ቦላ ኦይሳ ኡባካ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤኢዴታ፤ ኢዚ ሄ ዙማ ቦላ ባኣሌ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳስ ጎይኒዛይታ ኡባ ኢንቴ ጊዶፌ ይሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብኤል-ፋጎራ ዙማ ቦላ ጎዳይ ኦዳባ ህንተ፥ ህንተ አይፈን በእደታ። ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ብኤል-ፋጎራ ኤቃ ጎይንዳይሳታ ኡባ ህንተ ግዶፈ ይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bi7eel-Fagoora zuma bolla Goday oothidaba hinte, hinte ayfen be7ideta. Goday, hinte Xoossay Bi7eel-Fagoora eeqa goyinnidaysata ubbaa hinte giddofe dhaysis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) በብዔልፌጎር ላይ ምን እንዳደረገ በዐይናችሁ አይታችኋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከመካከላችሁ ብዔልፌጎርን የተከተሉትን ሁሉ አጥፍቷቸዋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በፔዖር ተራራ ላይ እግዚአብሔር ያደረገውን ሁሉ ራሳችሁ በዐይናችሁ አይታችኋል፤ ይኸውም በዚያ ተራራ ላይ ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ጣዖት የሚሰግዱትን ሁሉ ደምስሶአል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ኣብ ብዔልፌጎር ዝገበሮ፥ በዒንትኹም ርኢኹም ኣለኹም፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንዅሎም ንበዓል ፌጎር ዝተኸተሉ ሰባት ካብ ማእኸልኩም ኣጥፍኦም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብናይ በዓልጴዖር ዝገበሮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነቶም ንበዓል ጴዖር ዝስዐቡ ኹሎም ሰባት ካብ ማእከልካ ኸም ዘጥፍኦም፡ ኣዒንትኹም ርእየን። |