Deuteronomy 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንበዓል-ፔኦር ዝገበሮ፡ ኣዒንትኹም ርእየን እየን። ንበዓል-ፔኦር ዝሰዓቡ ዅሎም ሰባት፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ካባኻትኩም ኣጥፊእዎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዔ​ል​ፌ​ጎ​ርን የተ​ከ​ተ​ለ​ውን ሰው ሁሉ አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ና​ንተ ለይቶ አጥ​ፍ​ቶ​ታ​ልና አም​ላ​ካ​ችሁ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በብ​ዔ​ል​ፌ​ጎር ያደ​ረ​ገ​ውን ዐይ​ኖ​ቻ​ችሁ አይ​ተ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብዔልፌጎርን የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከመካከላችሁ እንዳጠፋ፥ እግዚአብሔር በብዔልፌጎር ያደረገውን ዓይኖቻችሁ አይተዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የፌዖሩን ባዓልን የተከተሉትን ሰዎች ሁሉ ጌታ አምላካችሁ ከመካከላችሁ እንዳጠፋ፥ እግዚአብሔር በባዓል ፌዖር ያደረገውን ዐይኖቻችሁ አይተዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባኣል-ፓኦራ ደርያ ቦላን መና ጎዳይ ኦዳዋ ህንተ ህንተ አይፍያን በኤድታ፤ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ባኣል-ፓኦራን ደእያ ባኣላዉ ጎይኔዳዋንታ ኡባ ህንተ ግዶፐ ይሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ba'aal-Pa'oora Deriyaa bollan Med'inaa Goday ootseeddawaa hintte hintte ayifiyaan be'eeddita; Med'inaa Goday hintte S'oossay Ba'aal-Pa'ooran de'iyaa Ba'aalaw goyinneeddawantta ubbaa hintte giddoppe d'ayiseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ba7aali-Pe7oore zuma bolla ooththoyssa ubbaaka intte intte ayfera be7ideta; izi he zumaa bolla Ba7aale geetettiza eeqa xoossaas goynnizayta ubbaa intte giddofe dhayssides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ባኣሊ-ፔኦሬ ዙማ ቦላ ኦይሳ ኡባካ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤኢዴታ፤ ኢዚ ሄ ዙማ ቦላ ባኣሌ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳስ ጎይኒዛይታ ኡባ ኢንቴ ጊዶፌ ይሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ብኤል-ፋጎራ ዙማ ቦላ ጎዳይ ኦዳባ ህንተ፥ ህንተ አይፈን በእደታ። ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ብኤል-ፋጎራ ኤቃ ጎይንዳይሳታ ኡባ ህንተ ግዶፈ ይስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bi7eel-Fagoora zuma bolla Goday oothidaba hinte, hinte ayfen be7ideta. Goday, hinte Xoossay Bi7eel-Fagoora eeqa goyinnidaysata ubbaa hinte giddofe dhaysis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) በብዔልፌጎር ላይ ምን እንዳደረገ በዐይናችሁ አይታችኋል፤ አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከመካከላችሁ ብዔልፌጎርን የተከተሉትን ሁሉ አጥፍቷቸዋል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በፔዖር ተራራ ላይ እግዚአብሔር ያደረገውን ሁሉ ራሳችሁ በዐይናችሁ አይታችኋል፤ ይኸውም በዚያ ተራራ ላይ ባዓል ተብሎ ለሚጠራው ጣዖት የሚሰግዱትን ሁሉ ደምስሶአል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ኣብ ብዔልፌጎር ዝገበሮ፥ በዒንትኹም ርኢኹም ኣለኹም፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንዅሎም ንበዓል ፌጎር ዝተኸተሉ ሰባት ካብ ማእኸልኩም ኣጥፍኦም፤
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ብናይ በዓልጴዖር ዝገበሮ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ነቶም ንበዓል ጴዖር ዝስዐቡ ኹሎም ሰባት ካብ ማእከልካ ኸም ዘጥፍኦም፡ ኣዒንትኹም ርእየን።