Deuteronomy 4:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብኡ ድማ ንኣማልኽቲ፡ ስራሕ ኢድ ሰብ፡ ዘይርእዩን ዘይሰምዑን ዘይበልዑን ዘይጨኑን ዕንጨይትን እምንን ኣገልግሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም የማ​ያ​ዩ​ትን፥ የማ​ይ​ሰ​ሙ​ት​ንም፥ የማ​ይ​በ​ሉ​ት​ንም፥ የማ​ያ​ሸ​ቱ​ት​ንም፥ በሰው እጅ ከእ​ን​ጨ​ትና ከድ​ን​ጋይ የተ​ሠ​ሩ​ትን ሌሎች አማ​ል​ክት ታመ​ል​ካ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም የማያዩትን የማይሰሙትንም የማይበሉትንም የማያሸቱትንም፥ በሰው እጅ ከእንጨትና ከድንጋይ የተሠሩትን አማልክት ታመልካላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ማየትም ሆነ መስማት፥ መብላት ሆነ ማሽተት የማይችሉትን፥ በሰው እጅ ከእንጨትና ከድንጋይ የተሠሩትን አማልክት ታመልካላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋን ህንተ ምፐነ ሹቻፐ አሳ ኩሽያን ጊጌዳ በኤና፥ ስሰና፥ ሜናነ ስንገና ጾሳቶ ጎይናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaan hintte mitsaappenne shuchchaappe asaa kushiyan giigeedda be'enna, sisenna, meennanne singgenna s'oossatoo goyinnana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen intte miththafenne shuchchafe asa kushen oosettidi xeellontta, siyontta, monttanne singontta eeqa xoossatas goynnana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ኢንቴ ሚፌኔ ሹቻፌ ኣሳ ኩሼን ኦሴቲዲ ጼሎንታ፥ ሲዮንታ፥ ሞንታኔ ሲንጎንታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያን ህንተ ምፈነ ሹቻፈ አሳ ኩሸን ጊግዳ በኦና፥ ስኦና፥ ሞናነ ስንጎና ፆሳታ ጎይናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yan hinte mithafenne shuchafe asa kushen giigida be7onna, si7onna, moonnanne singonna xoossata goyinnana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እዚያም፣ ማየት ወይም መስማት ወይም መብላት ወይም ማሽተት በማይችሉ በሰው እጅ በተሠሩ የዕንጨትና የድንጋይ አማልክት ታመልካላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እዚያም፥ ለማየት፥ ለመስማት፥ ለመብላትና ለማሽተት የማይችሉትንና ከእንጨትና ከድንጋይ በሰው እጅ የተሠሩትን ሌሎች አማልክትን ታመልካላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡ ነቶም ብኢድ ሰብ ዝተሰርሑ ዘይሪኡ፥ ዘይሰምዑ፥ ዘይበልዑ፥ ዘየጫንዉ ኣማልኽቲ ዕንፀይትን እምንን ክተገልግሉ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብኡ ነቶም ባኢድ ሰብ እተገብሩ ዘይርእዩ፡ ዘይሰምዑ፡ ዘይበልዑ፡ ዘየጨንቅ ኣማልኽቲ ዕጨይትን እምንን ከተገልግሉ ኢኹም።