Deuteronomy 4:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብታ ንዮርዳኖስ ሰጊርኩም ክትወርሳ እትሰግሩላ ምድሪ፡ ኣብ ቀረባ እዋን ምሉእ ብምሉእ ከም እትጠፍኡ፡ ሎሚ ሰማይን ምድርን ኣብ ልዕሌኹም ኪምስክሩ እጽውዕ ኣለኹ። ብመርገም ክትውቃዕ እምበር፡ መዓልትታትኩም ኣይትነውሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትገቡባት ምድር ፈጥናችሁ እንድትጠፉ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በእናንተ አስመሰክራለሁ፤ ፈጽሞም ትጠፋላችሁ እንጂ ረዥም ዘመን አትቀመጡባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትገቡባት ምድር ፈጥናችሁ እንድትጠፉ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በእናንተ አስመሰክራለሁ፤ ፈጽሞም ትጠፋላችሁ እንጂ ረጅም ዘመን አትቀመጡባትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ትወርሱአት ዘንድ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትገቡባት ምድር ፈጥናችሁ እንደምትጠፉ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን በእናንተ ላይ ለምስክርነት እጠራለሁ፥ ፈጽሞም ትጠፋላችሁ እንጂ ረጅም ዘመን አትኖሩባትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ዮርዳኖሳ ሻፋ ፕኒደ ላታናዉ ብያ ጋድያፐ እቱነ አተናን፥ ኤለ ያናዉ፥ ታን ህንተ ቦላን ሀች ሳሉዋነ ሳኣ ማርካያይ። ህንተ ኡባናካ ያናፐ አትና፥ ሄ ጋድያን አዱሳ ዎድያ ደእክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hintte Yorddaanoosa Shaafaa pinniide laattanaw biyaa gadiyaappe ittuunne attenan, elle d'ayanaw, taani hintte bollan hachchi saluwaanne sa'aa markkayay. Hintte ubbaannakka d'ayanaappe attina, he gadiyaan adussa wodiyaa de'ikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte hessa ooththiko Yordaanoose shaafa pinnidi laattana biittayn daro layth gam7onttayssanne intte mulera dhayanayssa tani hach intte bolla salonne sa7a markka woththa yootays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሄሳ ኦኮ ዮርዳኖሴ ሻፋ ፒኒዲ ላታና ቢታይን ዳሮ ላይ ጋምኦንታይሳኔ ኢንቴ ሙሌራ ያናይሳ ታኒ ሃች ኢንቴ ቦላ ሳሎኔ ሳኣ ማርካ ዎ ዮታይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ዮርዳኖሰ ሻፋ ፕንድ ላታናዉ ብያ ቢታፈ እሶይካ አቶና ኤለ ያናዉ ደኤይሳስ፥ ታ ሀች ህንተ ቦላ ሳሎነ ሳአ ማርካያይስ። ህንተ ፖሎ ያናፐ አትሽን፥ ሄ ቢታን አዱሳ ዎደ ደኤከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | hinte Yordaanose shaafa pinnidi laattanaw biya biittafe issoyka attonna elle dhayanaw de7eysas, ta hachi hinte bolla salonne sa7a markayayis. Hinte polo dhayanape attishin, he biittan adussa wode de7eketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ ከምትወርሷት ምድር ላይ ፈጥናችሁ እንደምትጠፉ በዚህ ቀን ሰማይንና ምድርን በእናንተ ላይ ምስክሮች አድርጌ እጠራለሁ፤ በዚያ ቦታ ብዙ ዘመን አትኖሩም፤ ፈጽሞ ትጠፋላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ብታደርጉ ዮርዳኖስን ተሻግራችሁ በምትወርስዋት ምድር ረጅም ጊዜ እንደማትኖሩባትና በፍጹም እንደምትደመሰሱ እኔ ዛሬ ሰማይንና ምድርን ምስክር አድርጌ እነግራችኋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብታ ንዮርዳኖስ ተሳጊርኩም እትወርስዋ ምድሪ ቐልጢፍኩም ከም እትጠፍኡ ኣነ ሎሚ ንሰማይን ምድርን ኣመስክረልኩም ኣለኹ። ፈፂምኩም ክትፈልሱ ኢኹም እምበር ነዊሕ ዘመን ኣይትነብርዋን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብታ ዮርዳኖስ ተሳጊርኩም እትወርስዋ ምስሪ ቐልጢፍኩም ከም እትጸንቱ፡ ኣነ ሎሚ ሰማይን ምድርን ኤመስክረልኩም ኣሎኹ። ፈጺምኩም ትበርሱ እምበር፡ ነዊሕ መዓልቲ ኣይትነብርዋን ኢኹም። |