Deuteronomy 4:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቅን ደቂ ደቅን ምስ ወለድኩም፡ ኣብታ ምድሪ ድማ ነዊሕ ምስ ጸናሕኩም፡ ንርእስኹም ምስ ዘመተኩም፡ ምስሊ ወይ ምሳሌ ናይ ዝኾነ ነገር ምስ ሰርሑ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከኣ ክፉእ ምስ ገበርኩም፡ ንዕኡ ንምቍጥዓ ምውላድ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ልጆችን፥ የልጅ ልጆችንም በወለዳችሁ ጊዜ፥ በምድሪቱም ረዥም ዘመን በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ በበደላችሁም ጊዜ፥ በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስል ባደረጋችሁ ጊዜ፥ ታስቈጡትም ዘንድ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር በሠራችሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጆችን የልጅ ልጆችንም፥ በወለዳችሁ ጊዜ በምድሪቱም ብዙ ዘመን በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ በረከሳችሁም ጊዜ፥ በማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስል ባደረጋችሁ ጊዜ፥ ታስቈጡትም ዘንድ በአምላካችሁ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን ነገር በሠራችሁ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ልጆችን የልጅ ልጆችንም በወለዳችሁ ጊዜ፥ በምድሪቱም ብዙ ዘመን በተቀመጣችሁ ጊዜ፥ ማናቸውም ቅርጽ የተቀረጸውን ምስል አድርጋችሁ ከረከሳችሁ፥ ታስቆጡትም ዘንድ በጌታ በአምላካችሁ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ከሠራችሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ ናናቱዋነ፥ ናናቱ ናናቱዋ የሊደ ሄ ጋድያን አዱሳ ዎድያ ደእያ ዎደ፥ አይ ማላን ግዶፐነ ማሰቴዳ ምስልያዉ ጎይኒደ ቱኖፐ፥ ቃይ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ሀንቀናዉ አ ስንን ኢታባ ኦፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte naanatuwaanne, naanatu naanatuwaa yeliide he gadiyaan adussa wodiyaa de'iyaa wode, ay malan gidooppenne masetteedda misiliyaw goyinniide tunooppe, k'ay Med'inaa Godaa hintte S'oossaa hank'k'etsanaw Aa sintsan iitabaa ootsooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte he biittayn naytanne nayta nayta yelidi ufayssan de7iza layth ubbaan inttenateththaa tunisidi ay medhan gidikkoka misle misatissi medhdhidi GODAA intte Xoossaa sinththan hessa mala iitaa ooththidi iza hanqeththofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ሄ ቢታይን ናይታኔ ናይታ ናይታ ዬሊዲ ኡፋይሳን ዴኢዛ ላይ ኡባን ኢንቴናቴ ቱኒሲዲ ኣይ ሜን ጊዲኮካ ሚስሌ ሚሳቲሲ ሜዲ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ሲንን ሄሳ ማላ ኢታ ኦዲ ኢዛ ሃንቄፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ናይታነ፥ ናይታ ናይታ የላዳ ሄ ቢታን አዱሳ ዎደ ደእያ ዎደ አይ መን ኦሰትዳ ምስለ ጎይናዳ ቱንኮ፥ ቃስ ጎዳ፥ ነ ፆሳ ሀንቀናዉ እያ ስንን ኢታባ ኦኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne naytanne, nayta nayta yelada he biittan adussa wode de7iya wode ay medhon oosetida misile goyinnada tuniko, qassi Godaa, ne Xoossa hanqethanaw iya sinthan iitaba oothiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልጆችንና የልጅ ልጆችን ከወለዳችሁና በምድሪቱም ላይ ለረዥም ጊዜ ከኖራችሁ በኋላ ራሳችሁን በማርከስ ማንኛውንም ዐይነት ጣዖት ብታበጁ፣ በአምላካችሁም በእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ፊት ክፋት በማድረግ ለቍጣ ብታነሣሡት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ልጆችና የልጅ ልጆች ኖሮአችሁ በምድሪቱ በደስታ በምትኖሩበት ጊዜ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ የሆነውን በምንም ዐይነት ቅርጽ ጣዖት በመሥራት ረክሳችሁ እግዚአብሔርን አታስቈጡት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ደቅን ደቂ ደቅን ምስ ወለድኩም፥ ኣብታ ምድሪ ኸዓ ነዊሕ ዘመን ምስ ተቐመጥኩም፥ ብናይ ዝኾነ መልክዕ ዝተወቕረ ምስሊ ብምግባርኩም ንባዕልኹም እንተርከስኩም፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክፉእ ብምግባር እውን እንተ ኣቘጢዕኹምዎ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቅን ደቂ ደቅን ምስ ወለድካ፡ ኣብታ ምድሪ ኸአ ነዊሕ ዘበን ምስ ተቐመጥኩም፡ ናይ ዝኾነ ገለ መልክዕ ዝለዎ እተወቕረ ምስሊ ብምግባርኩም ምስ እትበላሸው፡ ምእንቲ ኸተኾርይዎ ኸአ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ክፉእ ምስ እትገብሩ፡ |