Deuteronomy 4:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ እግዚኣብሄር ምእንታኹም ተቘጢዑኒ፡ ንዮርዳኖስ ከም ዘይሰግርን ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርስቲ ጌሩ ዚህበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ኸይኣቱን ድማ መሓለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እና​ንተ በተ​ና​ገ​ራ​ች​ሁት ምክ​ን​ያት ተቈ​ጣኝ፤ ዮር​ዳ​ኖ​ስ​ንም እን​ዳ​ል​ሻ​ገር፥ አም​ላ​ክ​ህም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስት አድ​ርጎ ወደ​ሚ​ሰ​ጥህ ወደ መል​ካ​ሚቱ ምድር እን​ዳ​ል​ገባ ማለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በእናንተ ምክንያት ተቈጣኝ፥ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገር፥ አምላክህም እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእናንተ ቃላት ምክንያት ጌታ እኔን ተቆጣኝ፤ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገር ጌታ አምላካችሁ ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቃይ ህንተ ጋሱዋን መና ጎዳይ ታና ሀንቀቲደ፤ ታን ዮርዳኖሳ ፕነናዳንነ፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳይ፥ ላታ ኦደ ህንተንቶ እምያ ሎኦ ቢታ ታን ገለናዳን ጫቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «K'ay hintte gaasuwaan Med'inaa Goday taana hank'k'ettiide; taani Yorddaanoosa pinnennaadaaninne, Med'inaa Goday, hintte S'oossay, laata ootsiide hinttenttoo immiyaa lo"o biittaa taani gelennaadan c'aak'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «GODAY ne gaason ta bolla hanqettidi Yordaanoose shaafa ta pinna bontta malanne izi inttena laatissiza he cilila biittayo ta be7ontta mala taas caaqqi yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጎዳይ ኔ ጋሶን ታ ቦላ ሃንቄቲዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ታ ፒና ቦንታ ማላኔ ኢዚ ኢንቴና ላቲሲዛ ሄ ጪሊላ ቢታዮ ታ ቤኦንታ ማላ ታስ ጫቂ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ጋሶን ጎዳይ ታና ሀንቀትድ፥ ዮርዳኖሰ ፕኖና መላነ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ፥ ላታ ኦድ ህንተዉ እምያ ሎኦ ቢታ ታኒ ገሎና መላ ጫቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte gaason Goday tana hanqetidi, Yordaanose pinnonna melanne Goday hinte Xoossay, laata oothidi hintew immiya lo77o biitta taani gelonna mela caaqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእናንተም ምክንያት እግዚአብሔር እኔን ተቈጣኝ፤ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገርና አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእናንተም ምክንያት እኔን ተቈጣ፤ የዮርዳኖስንም ወንዝ ተሻግሬ እንዳልሄድና እርሱ የሚሰጣችሁን ያቺን ለምለም ምድር እንዳላይ በመሐላ አስታወቀኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ድማ ብሰንክኹም ተቘጥዐኒ፤ ኣነ ንፈለግ ዮርዳኖስ ከይሳገር፥ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ፍርያም ምድሪ ኸዓ ኸይኣቱ መሓለ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ብሰርኹም ተቖጥዓኒ እሞ፡ ኣነ ዮርዳኖስ ከይሳገር፡ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ጽብቕቲ ምድሪ ኸአ ከይትአቱ መሓለ።