Deuteronomy 4:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ እግዚኣብሄር ምእንታኹም ተቘጢዑኒ፡ ንዮርዳኖስ ከም ዘይሰግርን ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ርስቲ ጌሩ ዚህበኩም ጽብቕቲ ምድሪ ኸይኣቱን ድማ መሓለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እናንተ በተናገራችሁት ምክንያት ተቈጣኝ፤ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገር፥ አምላክህም እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በእናንተ ምክንያት ተቈጣኝ፥ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገር፥ አምላክህም እግዚአብሔር ርስት አድርጎ ወደሚሰጥህ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእናንተ ቃላት ምክንያት ጌታ እኔን ተቆጣኝ፤ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገር ጌታ አምላካችሁ ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቃይ ህንተ ጋሱዋን መና ጎዳይ ታና ሀንቀቲደ፤ ታን ዮርዳኖሳ ፕነናዳንነ፥ መና ጎዳይ፥ ህንተ ጾሳይ፥ ላታ ኦደ ህንተንቶ እምያ ሎኦ ቢታ ታን ገለናዳን ጫቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «K'ay hintte gaasuwaan Med'inaa Goday taana hank'k'ettiide; taani Yorddaanoosa pinnennaadaaninne, Med'inaa Goday, hintte S'oossay, laata ootsiide hinttenttoo immiyaa lo"o biittaa taani gelennaadan c'aak'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY ne gaason ta bolla hanqettidi Yordaanoose shaafa ta pinna bontta malanne izi inttena laatissiza he cilila biittayo ta be7ontta mala taas caaqqi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ ኔ ጋሶን ታ ቦላ ሃንቄቲዲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ታ ፒና ቦንታ ማላኔ ኢዚ ኢንቴና ላቲሲዛ ሄ ጪሊላ ቢታዮ ታ ቤኦንታ ማላ ታስ ጫቂ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ጋሶን ጎዳይ ታና ሀንቀትድ፥ ዮርዳኖሰ ፕኖና መላነ ጎዳይ ህንተ ፆሳይ፥ ላታ ኦድ ህንተዉ እምያ ሎኦ ቢታ ታኒ ገሎና መላ ጫቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte gaason Goday tana hanqetidi, Yordaanose pinnonna melanne Goday hinte Xoossay, laata oothidi hintew immiya lo77o biitta taani gelonna mela caaqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእናንተም ምክንያት እግዚአብሔር እኔን ተቈጣኝ፤ ዮርዳኖስንም እንዳልሻገርና አምላካችሁ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ርስት አድርጎ ወደሚሰጣችሁ ወደ መልካሚቱ ምድር እንዳልገባ ማለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእናንተም ምክንያት እኔን ተቈጣ፤ የዮርዳኖስንም ወንዝ ተሻግሬ እንዳልሄድና እርሱ የሚሰጣችሁን ያቺን ለምለም ምድር እንዳላይ በመሐላ አስታወቀኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ድማ ብሰንክኹም ተቘጥዐኒ፤ ኣነ ንፈለግ ዮርዳኖስ ከይሳገር፥ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ንርስቲ ዝህበኩም ፍርያም ምድሪ ኸዓ ኸይኣቱ መሓለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ብሰርኹም ተቖጥዓኒ እሞ፡ ኣነ ዮርዳኖስ ከይሳገር፡ ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ንርስቲ ዚህበካ ጽብቕቲ ምድሪ ኸአ ከይትአቱ መሓለ። |