Deuteronomy 4:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንትኻ ናብ ሰማይ ከይተልዕል፡ ጸሓይን ወርሕን ከዋኽብትን ምስ ረኣኻ፡ እወ፡ ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ፡ ንእግዚኣብሄርካ ኼገልግሎምን ኪስጎግን እዩ። እግዚኣብሄር ንዅሎም ኣህዛብ ኣብ ትሕቲ ብዘላ ሰማይ መቒልዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሰማይ አትመልከት፤ አምላክህ እግዚአብሔር ከሰማይ ሁሉ በታች ላሉት አሕዛብ ሁሉ የሰጣቸውን ፀሐይንና ጨረቃን፥ ከዋክብትንና የሰማይን ሠራዊት ሁሉ አይተህ፥ ሰግደህላቸው፥ አምልከሃቸውም እንዳትስት ተጠንቀቅ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖችህን ወደ ሰማይ አንሥተህ አምላክህ እግዚአብሔር ከሰማይ ሁሉ በታች ላሉት አሕዛብ ሁሉ የሰጣቸውን ፀሐይንና ጨረቃን ከዋክብትንና የሰማይን ሠራዊት ሁሉ ባየህ ጊዜ፥ ሰግደህላቸው አምልከሃቸውም እንዳትስት ተጠንቀቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐይኖችህን ወደ ሰማይ አንሥተህ፥ ጌታ አምላካችሁ ከሰማይ በታች ላሉት ሕዝቦች ሁሉ የሰጣቸውን፥ ፀሐይንና ጨረቃን ከዋክብትንም፥ የሰማይን ሠራዊት ሁሉ ባያችሁ ጊዜ፥ በመሳት እንዳትሰግዱላቸውና እንዳታመልኳቸው ተጠንቀቁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሳሉዋ ፑደ ጼሊደ፥ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ሳሉዋፐ ጋርሳና ደእያ ካዉተቶ ኡባዉ እሜዳ አዋ፥ አግና፥ ጾልንተቱዋነ ሳሉዋ መታቱዋ ኡባ በኢደ፥ ህንተ ኡንቱንቶ ጎይኒደ፥ ባለናዳን ናገትተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay saluwaa pude s'eelliide, Med'inaa Goday hintte S'oossay saluwaappe garssana de'iyaa kawutetsatoo ubbaw immeedda aawaa, aginaa, s'oolinttetuwaanne saluwaa med'etatuwaa ubbaa be'iide, hintte unttunttoo goyinniide, balenaadan naagettite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse salo pude xeellidi intte GODAY asa ubbaas immida arshe, agina, xoolinttenne salo medheta ubbaa be7idi intte isttas goynnidi balontta mala naagettite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሳሎ ፑዴ ጼሊዲ ኢንቴ ጎዳይ ኣሳ ኡባስ ኢሚዳ ኣርሼ፥ ኣጊና፥ ጾሊንቴኔ ሳሎ ሜታ ኡባ ቤኢዲ ኢንቴ ኢስታስ ጎይኒዲ ባሎንታ ማላ ናጌቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሎ ፑደ ፄልዳ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ሳሎፐ ጋርሳን ደእያ ካዎተታስ እምዳ አዋ፥ አጌና፥ ፆልንቶታነ ሳሎ መተታ ኡባ በእዳ፥ ነ ኤንታዉ ጎይናዳ ባሎና መላ ናገታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Salo pude xeellida, Goday ne Xoossay salope garsan de7iya kawotethatas imida awa, ageena, xoolintotanne salo medhetethata ubbaa be7ida, ne entaw goyinnada balonna mela naageta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ሰማይ ቀና ብለህ ፀሓይን፣ ጨረቃንና ከዋክብትን፣ የሰማይ ሰራዊትንም ሁሉ በምትመለከትበት ጊዜ፣ ወደ እነርሱ እንዳትሳብና እንዳትሰግድላቸው፣ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ከሰማይ በታች ላሉ ሕዝቦች ሁሉ ድርሻ አድርጎ የሰጣቸውንም ነገሮች እንዳታመልክ ተጠንቀቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰማይ ላይ የምታዩአቸውን ፀሐይንና ጨረቃን ወይም ከዋክብትን ወይም የሰማይን ሠራዊት ሁሉ በማምለክና ለእነርሱ በመስገድ እንዳትፈተኑ ተጠንቀቁ፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ እነዚህን ሁሉ ሌሎች ሕዝቦች ብቻ ያመልኩአቸው ዘንድ አሳልፎ ሰጥቶአቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፀሓይን ንወርሕን ንኸዋኽብትን፥ ንዅሎም ሰራዊት ሰማይን ርኢኹም ከይተምልኽዎም። እዚኣቶም እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኣብ ትሕቲ ሰማይ ንዘለዉ ዅሎም ህዝብታት ከገልግሉ ዝሃቦም እዮም እሞ፥ ክትሰግዱሎምን ክተገልግልዎምን ኢልኩም ከይትስሕቱ ተጠንቀቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጸሓይን ወርሕን ከዋኽብትን፡ ኩሎም ሰራዊት ሰማይ ርኢኻ ኣዒንትኻ ንሰማይ ከይተልዕሊ እሞ ነቶም እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኣብ ትሕቲ ሰማይ ንዘለው ኹሎም ህዝብታት ዝመቐሎም ናብ ምስጋዶምን ምግልጋሎምን ከይትስሐብ ተሓሎ። |