Deuteronomy 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ንርእስኹም ኣይተበላሽዉን ንርእስኹም ድማ እተቐርጸ ምስሊ፡ ምስሊ ዝዀነ ይኹን መልክዕ፡ ምስሊ ተባዕታይ ወይ ኣንስተይቲ ኣይትሰርሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዳትበድሉ፥ የተቀረጸውን ምስል፥ የማናቸውንም ነገር ምሳሌ፥ በወንድ ወይም በሴት መልክ የተሠራውን፥ በምድር ላይ ያለውን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዳትረክሱ፥ የተቀረጸውን ምስል የማናቸውንም ነገር ምሳሌ፥ በወንድ ወይም በሴት መልክ የተሠራውን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማናቸውንም መልክ በየትኛውም ምስል፥ በወንድ ይሁን በሴት መልክ፥ የተቀረጸውን ምስል ለራሳችሁ በማድረግ እንዳትረክሱ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቱማ ዎይ ማጫ ማላን ኦሰቴዳዋ ግድና |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Attuma woy mac'c'a malan oosetteeddawaa gidina |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessika adde woykko macca misatissi eeqa misle medhdhidi izan intte tunontta malassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲካ ኣዴ ዎይኮ ማጫ ሚሳቲሲ ኤቃ ሚስሌ ሜዲ ኢዛን ኢንቴ ቱኖንታ ማላሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አደ ዎይኮ ማጫ መን ኦሰትዳባ ግድን፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Adde woyko macca medhon oosetidaba gidin, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይኸውም እንዳትረክሱ፣ በወንድ ወይም በሴት መልክ በማናቸውም ዐይነት ምስል የተቀረጸ ጣዖት ለራሳችሁ እንዳታበጁ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በወንድ ወይም በሴት መልክ ቅርጽ በመሥራት እንዳትረክሱ ተጠንቀቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዝኾነ ምስሊ፥ ብመልክዕ ሰብኣይ ወይ ብመልክዕ ሰበይቲ ምስሊ ጣዖት ብምስራሕ ከይትረኽሱ ተጠንቀቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዝኾነ ምስሊ፡ ብመልክዕ ሰባኣይ ወይ ናይ ሰበይቲ እትወቕረ ምስሊ ብምግባርኩም ከየበላሽው፡ |