Deuteronomy 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀሪብካ ድማ ኣብ ትሕቲ እቲ ኸረን ደው በልካ። እቲ ከረን ድማ ብሓዊ ናብ ማእከል ሰማይ፡ ብጸልማትን ብደበናን ብጸልማትን ተቓጸለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም ቀርባችሁ ከተራራው በታች ቆማችሁ ነበር፤ ተራራውም እስከ ሰማይ ድረስ በእሳት ይነድድ ነበር፤ ጨለማና አውሎ ነፋስ፥ ድቅድቅ ጨለማም ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም ቀርባችሁ ከተራራው በታች ቆማችሁ ነበር፤ እስከ ሰማይም መካከል ድረስ አሳት በተራራው ላይ ይነድድ ነበር፤ ጨለማና ደመና ድቅድቅ ጨለማም ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም ቀርባችሁ ከተራራው በታች ቆማችሁ ነበር፥ እስከ ሰማይም ድረስ እሳት በተራራው ላይ ይነድድ ነበር፥ ጨለማም ደመናና ድቅድቅ ጨለማ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ዎደ ህንተ ሺቂደ ደርያ ጻጱዋን ኤቄድታ፤ ሳሎ ግዱዋ ጋካናዉ፥ ሄ ደርያ ቦላን ታማይ ኤጼ፤ ሄ ደርያ ጻጱ ሳካና ማንነ ሻራን ጎዘት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He wode hintte shiik'iide deriyaa s'ap'uwaan ek'k'eeddita; saloo gidduwaa gakkanaw, he deriyaa bollan tamay ees's'ee; he deriyaa s'ap'uu sakkana d'umaaninne shaaran goozetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Salo gakkiza tama lacoynne dhippi gida cuwaynne shaaray iza goozi oykkida zumaa garsan shiiqi eqqideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሳሎ ጋኪዛ ታማ ላጮይኔ ፒ ጊዳ ጩዋይኔ ሻራይ ኢዛ ጎዚ ኦይኪዳ ዙማ ጋርሳን ሺቂ ኤቂዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ህንተ ሺቅድ ዙማ ፃጶን ኤቅደታ፤ ሳሎ ጋካናዉ ታም ኤፅስ። ሄ ዙማ ፃጶይ ሳካና ማንነ ሻራን ጎዘትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode hinte shiiqidi zumaa xaphon eqideta; salo gakanaw tami eexis. He zumaa xaphoy sakana dhumaninne shaaran goozetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተራራው በጥቍር ደመናና በድቅድቅ ጨለማ ተውጦ ሳለ ነበልባሉ ሰማይ እስከሚደርስ ድረስ በተቃጠለ ጊዜ መጥታችሁ ከተራራው ግርጌ ቆማችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እስከ ሰማይ በሚደርስ የእሳት ነበልባልና ጥቅጥቅ ባለ የጢስ ደመና ወደተጋረደው ተራራ ግርጌ ቀርባችሁ ቆማችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ድማ ቐረብኩም፤ ኣብ እግሪ እቲ እምባ ኸዓ ደው በልኩም። እቲ እምባ እውን ክሳዕ ማእኸል ሰማይ ይነድድ ነበረ፤ ፀልማትን ደመናን ጣቓን ድማ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ድማ ቀረብኩም፡ ኣብ እግሪ እቲ ኸረን ከአ ደው በልኩም። እቲ ኸረን ከአ ደው በልኩም። እቲ ኸረንውን ክሳዕ ማእከል ሰማይ ሓዊ ይነድድ ነበረ፡ ጸልማትን ደበናን ጣቓን ድማ ነበሮ። |