Deuteronomy 4:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀሪብካ ድማ ኣብ ትሕቲ እቲ ኸረን ደው በልካ። እቲ ከረን ድማ ብሓዊ ናብ ማእከል ሰማይ፡ ብጸልማትን ብደበናን ብጸልማትን ተቓጸለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም ቀር​ባ​ችሁ ከተ​ራ​ራው በታች ቆማ​ችሁ ነበር፤ ተራ​ራ​ውም እስከ ሰማይ ድረስ በእ​ሳት ይነ​ድድ ነበር፤ ጨለ​ማና አውሎ ነፋስ፥ ድቅ​ድቅ ጨለ​ማም ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተም ቀርባችሁ ከተራራው በታች ቆማችሁ ነበር፤ እስከ ሰማይም መካከል ድረስ አሳት በተራራው ላይ ይነድድ ነበር፤ ጨለማና ደመና ድቅድቅ ጨለማም ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም ቀርባችሁ ከተራራው በታች ቆማችሁ ነበር፥ እስከ ሰማይም ድረስ እሳት በተራራው ላይ ይነድድ ነበር፥ ጨለማም ደመናና ድቅድቅ ጨለማ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄ ዎደ ህንተ ሺቂደ ደርያ ጻጱዋን ኤቄድታ፤ ሳሎ ግዱዋ ጋካናዉ፥ ሄ ደርያ ቦላን ታማይ ኤጼ፤ ሄ ደርያ ጻጱ ሳካና ማንነ ሻራን ጎዘት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «He wode hintte shiik'iide deriyaa s'ap'uwaan ek'k'eeddita; saloo gidduwaa gakkanaw, he deriyaa bollan tamay ees's'ee; he deriyaa s'ap'uu sakkana d'umaaninne shaaran goozetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Salo gakkiza tama lacoynne dhippi gida cuwaynne shaaray iza goozi oykkida zumaa garsan shiiqi eqqideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሳሎ ጋኪዛ ታማ ላጮይኔ ፒ ጊዳ ጩዋይኔ ሻራይ ኢዛ ጎዚ ኦይኪዳ ዙማ ጋርሳን ሺቂ ኤቂዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ህንተ ሺቅድ ዙማ ፃጶን ኤቅደታ፤ ሳሎ ጋካናዉ ታም ኤፅስ። ሄ ዙማ ፃጶይ ሳካና ማንነ ሻራን ጎዘትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode hinte shiiqidi zumaa xaphon eqideta; salo gakanaw tami eexis. He zumaa xaphoy sakana dhumaninne shaaran goozetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተራራው በጥቍር ደመናና በድቅድቅ ጨለማ ተውጦ ሳለ ነበልባሉ ሰማይ እስከሚደርስ ድረስ በተቃጠለ ጊዜ መጥታችሁ ከተራራው ግርጌ ቆማችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እስከ ሰማይ በሚደርስ የእሳት ነበልባልና ጥቅጥቅ ባለ የጢስ ደመና ወደተጋረደው ተራራ ግርጌ ቀርባችሁ ቆማችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ድማ ቐረብኩም፤ ኣብ እግሪ እቲ እምባ ኸዓ ደው በልኩም። እቲ እምባ እውን ክሳዕ ማእኸል ሰማይ ይነድድ ነበረ፤ ፀልማትን ደመናን ጣቓን ድማ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ድማ ቀረብኩም፡ ኣብ እግሪ እቲ ኸረን ከአ ደው በልኩም። እቲ ኸረን ከአ ደው በልኩም። እቲ ኸረንውን ክሳዕ ማእከል ሰማይ ሓዊ ይነድድ ነበረ፡ ጸልማትን ደበናን ጣቓን ድማ ነበሮ።