Deuteronomy 4:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስራኤል፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝህበኩም ምድሪ ብህይወት ክትነብሩን ክትኣትዉን ክትወርሱን፡ ነቲ ኣነ ዝምህረኩም ዘለኹ ስርዓታትን ስርዓታትን ስምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አሁንም እስራኤል ሆይ፥ እንድታደርጉአቸው፥ በሕይወትም እንድትኖሩ፥ እንድትበዙም፥ የአባቶቻችሁም አምላክ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፥ ዛሬ የማስተምራችሁን ሥርዐትና ፍርድ ስሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም፥ እስራኤል ሆይ፥ እንድታደርጉአቸው በሕይወትም እንድትኖሩ፥ የአባቶቻችሁም አምላክ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፥ የማስተምራችሁን ሥርዓትና ፍርድ ስሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አሁንም፥ እስራኤል ሆይ፥ እንድታደርጉአቸው በሕይወትም እንድትኖሩ፥ የአባቶቻችሁም አምላክ ጌታ ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፥ የማስተምራችሁን ሥርዓትና ሕግጋት ስሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ አሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀእካ እስራኤልያ አሳዉ፥ ህንተ ደኡዋን ደአናዳንነ መና ጎዳይ፥ ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳይ፥ ህንተንቶ እምያ ቢታ ህንተ ላታናዳን፥ ታን ህንተና ታማርስያ አዋዩዋነ ህግያ ስስተነ ኦተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Muse asaa hawaadan yaageedda; «Ha"ikka Israa'eeliyaa asaw, hintte de'uwaan de'anaadaaninne Med'inaa Goday, hintte mayzza aawotuwaa S'oossay, hinttenttoo immiyaa biittaa hintte laattanaadan, taani hinttena tamaarissiyaa awaayuwaanne higgiyaa sisitenne ootsite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Musey asaas, «Ha7ikka Isra7eele asawu! Intte de7on daana malanne GODAA intte aawata Xoossay inttes immiza biittaa intte laattana mala tani inttena tamaarsiza wogaanne maaraa siyite! Qasseka naagite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኣሳስ፥ «ሃኢካ ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ዴኦን ዳና ማላኔ ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታ ኢንቴ ላታና ማላ ታኒ ኢንቴና ታማርሲዛ ዎጋኔ ማራ ሲዪቴ! ቃሴካ ናጊቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእካ እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ደኦን ዳና መላነ ጎዳይ፥ ህንተ ማይዛታ ፆሳይ፥ ህንተዉ እምያ ቢታ ህንተ ላታና መላ ታ ህንተና ታማርስያ ዎጋነ ህግያ ስእተነ ኦተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77ika Isra7eele asaw, hinte de7on daana melanne Goday, hinte mayzata Xoossay, hintew immiya biitta hinte laattana mela ta hintena tamaarsiya wogaanne higgiya si7itenne oothite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም እስራኤል ሆይ፤ በሕይወት እንድትኖሩ፣ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጣችሁ ምድር እንድትገቡና እንድትወርሱ የማስተምራችሁን ሥርዐትና ሕግ ስሙ፤ ጠብቋቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሙሴ ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “እስራኤል ሆይ፥ አሁን እንግዲህ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ ለመውረስ ያበቃችሁ ዘንድ የማስተምራችሁን ሕግና ሥርዓት አዳምጣችሁ በሥራ ላይ አውሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ድማ፥ ኦ እስራኤል! ምእንቲ ብህይወት ክትነብሩን ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝህበኩም ምድሪ ኽትኣትዉን ክትወርስዋን፥ ነዝ ኣነ ኽትገብርዎ ኢለ ዝምህረኩም ዘለኹ ሕግጋትን ፍርድታትን ስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ፡ ዎ እስራኤል፡ ምእንቲ ብህይወት ክትነብሩን ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዚሀበኩም ድሪ ኽትአትውን ክትወርስዋን፡ ነዚ ኣነ ኽትገብሮ ኢለ ዝምህረካ ዘሎኹ ሕጋጋት ፍርድታትን ስማዕ። |