Deuteronomy 4:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስራኤል፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝህበኩም ምድሪ ብህይወት ክትነብሩን ክትኣትዉን ክትወርሱን፡ ነቲ ኣነ ዝምህረኩም ዘለኹ ስርዓታትን ስርዓታትን ስምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አሁ​ንም እስ​ራ​ኤል ሆይ፥ እን​ድ​ታ​ደ​ር​ጉ​አ​ቸው፥ በሕ​ይ​ወ​ትም እን​ድ​ት​ኖሩ፥ እን​ድ​ት​በ​ዙም፥ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ሁም አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ​ሚ​ሰ​ጣ​ችሁ ምድር ገብ​ታ​ችሁ እን​ድ​ት​ወ​ርሱ፥ ዛሬ የማ​ስ​ተ​ም​ራ​ች​ሁን ሥር​ዐ​ትና ፍርድ ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም፥ እስራኤል ሆይ፥ እንድታደርጉአቸው በሕይወትም እንድትኖሩ፥ የአባቶቻችሁም አምላክ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፥ የማስተምራችሁን ሥርዓትና ፍርድ ስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “አሁንም፥ እስራኤል ሆይ፥ እንድታደርጉአቸው በሕይወትም እንድትኖሩ፥ የአባቶቻችሁም አምላክ ጌታ ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ እንድትወርሱ፥ የማስተምራችሁን ሥርዓትና ሕግጋት ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሙሴ አሳ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀእካ እስራኤልያ አሳዉ፥ ህንተ ደኡዋን ደአናዳንነ መና ጎዳይ፥ ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ጾሳይ፥ ህንተንቶ እምያ ቢታ ህንተ ላታናዳን፥ ታን ህንተና ታማርስያ አዋዩዋነ ህግያ ስስተነ ኦተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Muse asaa hawaadan yaageedda; «Ha"ikka Israa'eeliyaa asaw, hintte de'uwaan de'anaadaaninne Med'inaa Goday, hintte mayzza aawotuwaa S'oossay, hinttenttoo immiyaa biittaa hintte laattanaadan, taani hinttena tamaarissiyaa awaayuwaanne higgiyaa sisitenne ootsite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Musey asaas, «Ha7ikka Isra7eele asawu! Intte de7on daana malanne GODAA intte aawata Xoossay inttes immiza biittaa intte laattana mala tani inttena tamaarsiza wogaanne maaraa siyite! Qasseka naagite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሙሴይ ኣሳስ፥ «ሃኢካ ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ዴኦን ዳና ማላኔ ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዛ ቢታ ኢንቴ ላታና ማላ ታኒ ኢንቴና ታማርሲዛ ዎጋኔ ማራ ሲዪቴ! ቃሴካ ናጊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእካ እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ደኦን ዳና መላነ ጎዳይ፥ ህንተ ማይዛታ ፆሳይ፥ ህንተዉ እምያ ቢታ ህንተ ላታና መላ ታ ህንተና ታማርስያ ዎጋነ ህግያ ስእተነ ኦተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77ika Isra7eele asaw, hinte de7on daana melanne Goday, hinte mayzata Xoossay, hintew immiya biitta hinte laattana mela ta hintena tamaarsiya wogaanne higgiya si7itenne oothite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም እስራኤል ሆይ፤ በሕይወት እንድትኖሩ፣ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ወደሚሰጣችሁ ምድር እንድትገቡና እንድትወርሱ የማስተምራችሁን ሥርዐትና ሕግ ስሙ፤ ጠብቋቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሙሴ ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “እስራኤል ሆይ፥ አሁን እንግዲህ የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር ወደሚሰጣችሁ ምድር ገብታችሁ ለመውረስ ያበቃችሁ ዘንድ የማስተምራችሁን ሕግና ሥርዓት አዳምጣችሁ በሥራ ላይ አውሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ድማ፥ ኦ እስራኤል! ምእንቲ ብህይወት ክትነብሩን ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝህበኩም ምድሪ ኽትኣትዉን ክትወርስዋን፥ ነዝ ኣነ ኽትገብርዎ ኢለ ዝምህረኩም ዘለኹ ሕግጋትን ፍርድታትን ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ድማ፡ ዎ እስራኤል፡ ምእንቲ ብህይወት ክትነብሩን ናብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዚሀበኩም ድሪ ኽትአትውን ክትወርስዋን፡ ነዚ ኣነ ኽትገብሮ ኢለ ዝምህረካ ዘሎኹ ሕጋጋት ፍርድታትን ስማዕ።