Deuteronomy 34:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ወዲ ኑን ድማ ብመንፈስ ጥበብ መሊኡ ነበረ። ሙሴ ኢዱ ኣንቢሩሉ እዩ እሞ፤ ደቂ እስራኤል ድማ ሰሚዖም ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም እጆቹን ስለ ጫነበት የነዌ ልጅ ኢያሱ የጥበብን መንፈስ ተሞላ፤ የእስራኤልም ልጆች ታዘዙለት፤ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም እጆቹን ስለ ጫነበት የነዌ ልጅ ኢያሱ የጥበብን መንፈስ ተሞላ፤ የእስራኤልም ልጆች ታዘዙለት፥ እግዚአብሔርም ሙሴን እንዳዘዘው አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እጆቹን ስለ ጫነበት የነዌ ልጅ ኢያሱ የጥበብን መንፈስ ተሞላ፤ የእስራኤልም ልጆች ታዘዙለት፤ ሙሴንም ጌታ እንዳዘዘው አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔዌ ናአይ ኢያሱ አዳ ኤራተ አያናን ኩሜዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሙሴ ባረ ኮታን እ ኦናዳን፥ አ ቦላ ባረ ኩሽያ ዎዳ። እስራኤልያ አሳይ ኢያሱዉ አዛዘቴዳ፤ መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና እሜዳ አዛዙዋካ ናጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neewe na'ay Iyyaasu aad'd'eeda eratetsaa ayyaanan kumeedda; ayaw gooppe, Muse bare kotaan I ootsanaadan, Aa bolla bare kushiyaa wotseedda. Israa'eeliyaa Asay Iyyaasuw azazetteedda; Med'inaa Goday Muse baggana immeedda azazuwaakka naageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba ollan izi ooththana mala Musey Nawe naa Iyaaso bolla ba kushe woththidi shuumida gishshas Iyaasoy aadho erateththaninne ayanan kumides; Isra7eele asay Iyaasos azazettides; GODAY Muse baggara isttas immida azazozakka naagida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኦላን ኢዚ ኦና ማላ ሙሴይ ናዌ ና ኢያሶ ቦላ ባ ኩሼ ዎዲ ሹሚዳ ጊሻስ ኢያሶይ ኣ ኤራቴኒኔ ኣያናን ኩሚዴስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢያሶስ ኣዛዜቲዴስ፤ ጎዳይ ሙሴ ባጋራ ኢስታስ ኢሚዳ ኣዛዞዛካ ናጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ፥ ባ በሳን ኦና መላ፥ እያ ቦላ ባ ኩሽያ ዎዳ ግሾ፥ ናወ ናአይ እያሱይ ጭንጫተ አያናን ኩምስ። እስራኤለ አሳይ እያሱስ ኪተትዶሶና፤ ጎዳይ ሙሰ ባጋራ እምዳ ኪታ ናግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey, ba bessan oothana mela, iya bolla ba kushiya wothida gisho, Nawe na7ay Iyyasuy cincatetha ayyaanan kumis. Isra7eele asay Iyyasus kiitetidosona; Goday Muse baggara immida kiita naagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴ እጆቹን ጭኖበት ነበርና፣ የነዌ ልጅ ኢያሱ በጥበብ መንፈስ ተሞላ። ስለዚህ እስራኤላውያን አደመጡት፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን አዝዞት የነበረውንም ሁሉ አደረጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴ የእርሱ ተተኪ እንዲሆን እጆቹን በመጫን ሹሞት ስለ ነበር የነዌ ልጅ ኢያሱ በጥበብ የተሞላ ሆነ፤ የእስራኤልም ሕዝብ ለኢያሱ ታዘዘለት፤ እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት የሰጣቸውንም ትእዛዝ ጠበቁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኢያሱ ወዲ ነዌ ድማ፥ ሙሴ ኢዱ ስለ ዘንበረሉ፥ መንፈስ ጥበብ መልኦ። ደቂ እስራኤል ድማ ኸምቲ ንሙሴ ዝተኣዘዝዎ ገይሮም ተኣዘዝዎ፤ ነቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ዝሃቦም ትእዛዛት ከዓ ሓለውዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእያሱ ወዲ ነዌ ድማ፡ ሙሴ ኢዱ ስለ ዘነብረሉ፡ መንፈስ ጥበብ መልኦ። ደቂ እስራኤል ከአ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝአዘዞ ገይሮም ተአዘዝዎ። |